ልብ-ወለድ

Sunday, 06 May 2012 14:34

ሽልማት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሁል ጊዜም አንዳንድ ውሳኔዎችን እወስናለሁ፡፡ እኔ የምወስናቸው ውሳኔዎች በአቅሜ ልክ ስለሆኑ ላስፈጽማቸው አልቸገርም፡፡ አቅሜን ማወቄ ግን ሌላም ጥቅም ያገኘሁበት ይመስለኛል፡፡ ደስተኛ ሆኛለሁ፡፡ ምክንያቱም ድንበሩን አውቆ የሚኖር ሰው ስጋት የለበትም፤ ጣርም የለበትም፡፡ እናንተ ምናልባት ድንበር የውዝግብ ምክንያት እንደሆነ ሊሆን ይችላል የምታውቁት፡፡…
Saturday, 28 April 2012 13:01

የቁሻሻ አብዮት

Written by
Rate this item
(0 votes)
የምክንያታዊነት ዘመን እየበቃ ይመስለኛል አንዳንዴ … በበለጠ ይህ ስሜት ደግሞ የሚያጣድፈኝ ወደ መሐል አዲስ አበባ በታክሲም ሆነ በእግር ስገባ ነው፡፡ የፎቅ መብዛት ከምክንያታዊነት እጥረት ጋር ማን በይሆናል ምልክት እንዳስቀመጠው አላውቅም፡፡ለጊዜው ተከራይቼ የምኖረው ወሰን ግሮሰሪ እየተባለ የሚጠራ አካባቢ ነው፡፡ ብዙ ዛፎች…
Saturday, 21 April 2012 16:42

የዘኬዎስ ጊዜ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዕለቱ የኢያሪኮ የገበያ ቀን ነበር። የከተማው የቀረጥ መሥሪያ ቤት አለቃ እንደመሆኔ ለሠራተኞች የዕለቱን የቀረጥ ተመን አሳውቄ ማሰማራት ይጠበቅብኛል።በሁሉም የከተማዋ በሮች ማንን የት ማሰማራት እንዳለብኝ እያሰብኩ ወትሮ ወደምንገናኝበት አደባባይ አቀናሁ።ጊዜው ረፋድ ቢሆንም ኢያሪኮ በጸጥታ ተውጣለች።ወትሮ በማለዳ ተነስቶ የሚርመሰመሰው የኢያሪኮ ነዋሪ ተጠራርቶ…
Saturday, 14 April 2012 10:50

ጡሩምባው

Written by
Rate this item
(0 votes)
እጅግ ከተጐሳቆሉት የአዲስ አበባ መንደሮች መካከል በአንደኛው መንደር ውስጥ አቶ አደፍርስ ቁምላቸውና ወ/ሮ ሙሉ ገብሬ የሚባሉ እድሜ የጠገቡ አዛውንት ባልና ሚስት የጡረታ ደሞዛቸውና የፈጣሪ ስውር ክንድ በደገፈው አንድ ከግማሽ ጐጆአቸው ይኖራሉ፡፡ በአንደኛው ክፍል የሚገኘው ትልቅ የባልና ሚስት የሽቦ አልጋ አብዛኛውን…
Saturday, 07 April 2012 07:57

ድሐዊ /ሕዝባዊ/ አድሃሪ

Written by
Rate this item
(0 votes)
SIDE: A አሉላ ጐዳናው ድሮ ሃያ ሁለት ማዞሪያ ተብሎ ይጠራ የነበረው ስፍራ ነው፡፡ አንድ የአርባ አመት ሰው፣ ታክሲ እየጠበቀ ቆሟል፡፡ የሶስት አመት ሴት ልጁ ሱሪውን ጐተት አድርጋው ከራሱ አለም አነቃችው፡፡ ወደ እሷ፣ ወደ ታች ተመለከተ፡፡ ሁለት እጆቿን ወደሱ ሰቅላለች፡፡ እቀፈኝ…
Wednesday, 04 April 2012 10:31

ሠለሞናዊ ወግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ጠቢቡ ሰለሞን እንደወትሮው በካህናቱ፣ በባለስልጣናት እና በቦዲ ጋርዶቹ ተከቦ በፍርድ ወንበሩ ላይ በመሰየም ከየክልሉ የሚመጡትን ክርክሮች በሚሰማበት አንድ ቀን፤ ሁለት ሴቶች በወታደሮች ታጅበው እየተመናቀሩ ወደ እርሱ ተጠጉ፡፡ ከወታደሮቹ አንደኛው ህፃን ልጅ ታቅፏል፡፡ ሴቶቹ እርቃናቸውን ብቻ የሚሸፍን ብጫቂ ቀሚስ አድርገዋል፡፡ ፊታቸውም…