ልብ-ወለድ

Saturday, 26 March 2022 15:47

“ውራጅ”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
"-+መኪናዋን ስንመለስም እየነዳት ነበር፡፡ ከእኔ ይልቅ ከመኪናዋ ጋር ክፉ ትዝታ ያለበት ይመስላል፡፡ እኔን ከአልጋው ቤት ከወጣን በኋላ አልነካኝም፡፡ እኔ ደግሞ በተገላቢጦሽ ላቅፈው እፈልጋለሁ፡፡ አልተያዘልኝም፡፡ ያሟልጫል፡፡ ዝም ብዬ አለቅሳለሁ፡፡ የማለቅሰው ለራሴ ነው፡፡--" ምድርን ከሰዎች ጋር እጋራለሁ፡፡ ግን፣ አስታዋሽ ካልመጣብኝ መርሳት የምፈልገው…
Saturday, 19 March 2022 11:50

ጐዳናዉ

Written by
Rate this item
(6 votes)
"--ማሕሌትን የመክሊትን ያህል ባልቀርባትም የምንጋራዉ ተመሳሳይ ታሪከ ስላለን ብቻ አዝንላታለሁ፡፡ ማሕሌት ሀሜት ልብሷ ነዉ፤ እሷን እኔ ፊት የሚያማ ሴት ግን የለም፡፡ አብዛኛዉ የቡና ቤት ወሬ በግለሰቦች ታሪክ ላይ የሚሽከረከር ነዉ፡፡ መነሻዉም መድረሻዉም የሌሎች የተሸሸገ ጀርባ ነዉ፡፡ የቡና ቤት ሴት እንደ…
Saturday, 05 March 2022 12:55

የመጀመሪያይቱ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ሌሊቱ ቀኑን ሊተካ ተካልቦ፣ ጀምበሯ ወርቃማ ቡሉኮዋን ተከናንባ አድማሱ ላይ ተንሰራፍታለች፡፡ የተጎለትኩበት ባሕር ዳርቻ፣ ከዳር እስከ ዳር ጀምበሯ በምትፈነጥቀዉ ጮራ ተጥለቅልቋል። አካባቢዉ ላይ የሚገኘዉ ነገር ሁሉ ወርቃማ መልክን ይዞ የተፈጠረ ይመስላል። አሸዋዉ፣ አለቱ፣ ባሕሩ፣ ከርቀት የሚታዩት ጎብኝዎችን ጭነዉ ባሕሩ ላይ…
Tuesday, 01 March 2022 00:00

ሐመልማል

Written by
Rate this item
(4 votes)
 እነሆ በአርባ ቀን እድል ፈንታዬ እግር ብረት እንደተጠፈርኩ ዘመን ገስግሶ ሰላሳኛ አመቴን ደፈንኩ፡፡ የሚበቃኝን ያህል ዘመን ኖሬአለሁ፡፡ መኖር ዐቢይ ፋይዳ የሌለዉ ከንቱ ጉዞ ነዉ፡፡ አድካሚዉ የሕይወት ጉዞዬ በሞት ሲቋጭ ገላዬ የምስጥ ሲሳይ ይሆናል፡፡ ከዛ እንደማንኛውም ተራ ሰው ሳልውል ሳላድር እረሳለሁ፡፡…
Saturday, 12 February 2022 12:41

ደመ መራሩ

Written by
Rate this item
(7 votes)
‹‹ልጄ ደምህ መራር ነው›› ብለው ነበር እናቱ፡፡ ወንድምና እህቱ የተማከሩ ይመስል በአንድ ላይ ከግራና ከቀኝ እንደ ቢንቢ በጥፊ ሲጨፈልቁት አይታ፤ ብዙ ጊዜ ተዉ ብላ ይዛቸዋለች፡፡ በአለንጋ ገርፋቸዋለች፡፡ ለምን ታናሽ ወንድማቸው ላይ እንደሚጨክኑ አታውቅም፡፡ ምክንያት የላቸውም ለጥላቻቸው፡፡ በቃ… ምቱት ምቱት ያሰኛቸዋል፡፡…
Rate this item
(6 votes)
 ዳዊት፤ ‹‹የደወሉላቸው ደንበኛ ቴሌፎን ለጊዜው መስመሩን እየተነጋገሩበት ነው›› የሚለውን የሞባይሉን ድምጽ ሲሰማ በንዴት ጦፈ፡፡ ‹‹ከማን ጋር እያወራች እንደሆነ መገመት የሚያቅተኝ በግ አይደለሁም፡፡ ህእ… በእኔ ላይ ከደረበችው አንድ ሀብታም ወይም አብሯት ካደገ የሰፈር ዱርዬ ጋር ነው የሚሆነው፡፡ ይህ ጋጠ-ወጥ፡፡ ከሰው ሚስት…
Page 7 of 64