ልብ-ወለድ
"-+መኪናዋን ስንመለስም እየነዳት ነበር፡፡ ከእኔ ይልቅ ከመኪናዋ ጋር ክፉ ትዝታ ያለበት ይመስላል፡፡ እኔን ከአልጋው ቤት ከወጣን በኋላ አልነካኝም፡፡ እኔ ደግሞ በተገላቢጦሽ ላቅፈው እፈልጋለሁ፡፡ አልተያዘልኝም፡፡ ያሟልጫል፡፡ ዝም ብዬ አለቅሳለሁ፡፡ የማለቅሰው ለራሴ ነው፡፡--" ምድርን ከሰዎች ጋር እጋራለሁ፡፡ ግን፣ አስታዋሽ ካልመጣብኝ መርሳት የምፈልገው…
Read 1117 times
Published in
ልብ-ወለድ
"--ማሕሌትን የመክሊትን ያህል ባልቀርባትም የምንጋራዉ ተመሳሳይ ታሪከ ስላለን ብቻ አዝንላታለሁ፡፡ ማሕሌት ሀሜት ልብሷ ነዉ፤ እሷን እኔ ፊት የሚያማ ሴት ግን የለም፡፡ አብዛኛዉ የቡና ቤት ወሬ በግለሰቦች ታሪክ ላይ የሚሽከረከር ነዉ፡፡ መነሻዉም መድረሻዉም የሌሎች የተሸሸገ ጀርባ ነዉ፡፡ የቡና ቤት ሴት እንደ…
Read 1249 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሌሊቱ ቀኑን ሊተካ ተካልቦ፣ ጀምበሯ ወርቃማ ቡሉኮዋን ተከናንባ አድማሱ ላይ ተንሰራፍታለች፡፡ የተጎለትኩበት ባሕር ዳርቻ፣ ከዳር እስከ ዳር ጀምበሯ በምትፈነጥቀዉ ጮራ ተጥለቅልቋል። አካባቢዉ ላይ የሚገኘዉ ነገር ሁሉ ወርቃማ መልክን ይዞ የተፈጠረ ይመስላል። አሸዋዉ፣ አለቱ፣ ባሕሩ፣ ከርቀት የሚታዩት ጎብኝዎችን ጭነዉ ባሕሩ ላይ…
Read 1209 times
Published in
ልብ-ወለድ
እነሆ በአርባ ቀን እድል ፈንታዬ እግር ብረት እንደተጠፈርኩ ዘመን ገስግሶ ሰላሳኛ አመቴን ደፈንኩ፡፡ የሚበቃኝን ያህል ዘመን ኖሬአለሁ፡፡ መኖር ዐቢይ ፋይዳ የሌለዉ ከንቱ ጉዞ ነዉ፡፡ አድካሚዉ የሕይወት ጉዞዬ በሞት ሲቋጭ ገላዬ የምስጥ ሲሳይ ይሆናል፡፡ ከዛ እንደማንኛውም ተራ ሰው ሳልውል ሳላድር እረሳለሁ፡፡…
Read 956 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹‹ልጄ ደምህ መራር ነው›› ብለው ነበር እናቱ፡፡ ወንድምና እህቱ የተማከሩ ይመስል በአንድ ላይ ከግራና ከቀኝ እንደ ቢንቢ በጥፊ ሲጨፈልቁት አይታ፤ ብዙ ጊዜ ተዉ ብላ ይዛቸዋለች፡፡ በአለንጋ ገርፋቸዋለች፡፡ ለምን ታናሽ ወንድማቸው ላይ እንደሚጨክኑ አታውቅም፡፡ ምክንያት የላቸውም ለጥላቻቸው፡፡ በቃ… ምቱት ምቱት ያሰኛቸዋል፡፡…
Read 1028 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዳዊት፤ ‹‹የደወሉላቸው ደንበኛ ቴሌፎን ለጊዜው መስመሩን እየተነጋገሩበት ነው›› የሚለውን የሞባይሉን ድምጽ ሲሰማ በንዴት ጦፈ፡፡ ‹‹ከማን ጋር እያወራች እንደሆነ መገመት የሚያቅተኝ በግ አይደለሁም፡፡ ህእ… በእኔ ላይ ከደረበችው አንድ ሀብታም ወይም አብሯት ካደገ የሰፈር ዱርዬ ጋር ነው የሚሆነው፡፡ ይህ ጋጠ-ወጥ፡፡ ከሰው ሚስት…
Read 1187 times
Published in
ልብ-ወለድ