ልብ-ወለድ
ሁል ጊዜም አንዳንድ ውሳኔዎችን እወስናለሁ፡፡ እኔ የምወስናቸው ውሳኔዎች በአቅሜ ልክ ስለሆኑ ላስፈጽማቸው አልቸገርም፡፡ አቅሜን ማወቄ ግን ሌላም ጥቅም ያገኘሁበት ይመስለኛል፡፡ ደስተኛ ሆኛለሁ፡፡ ምክንያቱም ድንበሩን አውቆ የሚኖር ሰው ስጋት የለበትም፤ ጣርም የለበትም፡፡ እናንተ ምናልባት ድንበር የውዝግብ ምክንያት እንደሆነ ሊሆን ይችላል የምታውቁት፡፡…
Read 3344 times
Published in
ልብ-ወለድ
የምክንያታዊነት ዘመን እየበቃ ይመስለኛል አንዳንዴ … በበለጠ ይህ ስሜት ደግሞ የሚያጣድፈኝ ወደ መሐል አዲስ አበባ በታክሲም ሆነ በእግር ስገባ ነው፡፡ የፎቅ መብዛት ከምክንያታዊነት እጥረት ጋር ማን በይሆናል ምልክት እንዳስቀመጠው አላውቅም፡፡ለጊዜው ተከራይቼ የምኖረው ወሰን ግሮሰሪ እየተባለ የሚጠራ አካባቢ ነው፡፡ ብዙ ዛፎች…
Read 3774 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዕለቱ የኢያሪኮ የገበያ ቀን ነበር። የከተማው የቀረጥ መሥሪያ ቤት አለቃ እንደመሆኔ ለሠራተኞች የዕለቱን የቀረጥ ተመን አሳውቄ ማሰማራት ይጠበቅብኛል።በሁሉም የከተማዋ በሮች ማንን የት ማሰማራት እንዳለብኝ እያሰብኩ ወትሮ ወደምንገናኝበት አደባባይ አቀናሁ።ጊዜው ረፋድ ቢሆንም ኢያሪኮ በጸጥታ ተውጣለች።ወትሮ በማለዳ ተነስቶ የሚርመሰመሰው የኢያሪኮ ነዋሪ ተጠራርቶ…
Read 3456 times
Published in
ልብ-ወለድ
እጅግ ከተጐሳቆሉት የአዲስ አበባ መንደሮች መካከል በአንደኛው መንደር ውስጥ አቶ አደፍርስ ቁምላቸውና ወ/ሮ ሙሉ ገብሬ የሚባሉ እድሜ የጠገቡ አዛውንት ባልና ሚስት የጡረታ ደሞዛቸውና የፈጣሪ ስውር ክንድ በደገፈው አንድ ከግማሽ ጐጆአቸው ይኖራሉ፡፡ በአንደኛው ክፍል የሚገኘው ትልቅ የባልና ሚስት የሽቦ አልጋ አብዛኛውን…
Read 3587 times
Published in
ልብ-ወለድ
SIDE: A አሉላ ጐዳናው ድሮ ሃያ ሁለት ማዞሪያ ተብሎ ይጠራ የነበረው ስፍራ ነው፡፡ አንድ የአርባ አመት ሰው፣ ታክሲ እየጠበቀ ቆሟል፡፡ የሶስት አመት ሴት ልጁ ሱሪውን ጐተት አድርጋው ከራሱ አለም አነቃችው፡፡ ወደ እሷ፣ ወደ ታች ተመለከተ፡፡ ሁለት እጆቿን ወደሱ ሰቅላለች፡፡ እቀፈኝ…
Read 3733 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጠቢቡ ሰለሞን እንደወትሮው በካህናቱ፣ በባለስልጣናት እና በቦዲ ጋርዶቹ ተከቦ በፍርድ ወንበሩ ላይ በመሰየም ከየክልሉ የሚመጡትን ክርክሮች በሚሰማበት አንድ ቀን፤ ሁለት ሴቶች በወታደሮች ታጅበው እየተመናቀሩ ወደ እርሱ ተጠጉ፡፡ ከወታደሮቹ አንደኛው ህፃን ልጅ ታቅፏል፡፡ ሴቶቹ እርቃናቸውን ብቻ የሚሸፍን ብጫቂ ቀሚስ አድርገዋል፡፡ ፊታቸውም…
Read 3930 times
Published in
ልብ-ወለድ