ልብ-ወለድ
የተዘቀዘቀ ሕይወት በፎቶ ካልተነሳ ትዝታው ባዶ መሆኑ አይቀርም:: እኔ ከነፍስ በነፍስ ለነፍስ ስለ ነፍስ ወደ ምድር ስለመጣሁ ለፎቶ የሚሆን ሥጋ አልያዝኩም፤ መንፈስ ነኝ መሰለኝ፤ የቆሰለ አንጀቴ ተራራ ሲያጥረው፣ ለፈውስ ሳንካ ሲያደናቅፈው፣ ድቅድቅ ሌሊት፣ ቀን፣ ዐመት እርስ በርስ ይናከሳሉ። ማን በማን…
Read 1529 times
Published in
ልብ-ወለድ
"--የመንደሯ የግንብ አጥሮች በሙሉ በሆነ ዓይነት የመገለል፣ የመነጠል ስሜት ተሞልተዋል፡፡ አየሩ በጠላትነት ተወሯል፡፡ ተሰምቶኛል፡፡ ልነካው ሁሉ እችላለሁ፡፡ ክቡድ እና እውን ነው፡፡ ሆኖም ከዚህ በኋላ መቼም ይሁን መቼ መንደሯን ለቅቄ አልሄድም፡፡--" ወደ ተወዳጁ መንደሬ ለመመለስ በታገስኩባቸው ጊዜያት ሁሉ በህልቆ መሳፍርት የውስጤ…
Read 1417 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የአጭር አጭር ልብወለድ) መዝገቡ እንቅልፍ በዐይኑ አልዞር ብሎ ጣሪያ ይቆጥራል፡፡ አሁንም አሁንም ይገላበጣል፡፡ ከራስጌው ያለውን መብራት አበራና ከጠረጴዛ ላይ ከደረደራቸው መጻሕፍት መካከል፣ አንዱን አፈፍ አደረገ፡፡መጽሐፍ የሚገልጠው በተካልቦ አይደለም። በእያንዳንዱ የመጽሐፍ ቅጠል ላይ፣ እንደ ኒሻን የተደረደሩትን የቃላት መንጋ፣ በጥሞና ይመረምራል፡፡ አርበ…
Read 1675 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Read 1680 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Read 1251 times
Published in
ልብ-ወለድ
እያወሩ መተኛት ይችላሉ - ቄስ ባህታ። እየሄዱ መቆም፣ እየመረቁ መርገም አመላቸው ነው። በስውር ነው ታድያ። ጠጅ እየወደዱ አንዳንዴ፣ ጠጅ ያንገሸግሻቸዋል። ሁለት ተቃራኒ ማንነት የያዙ፣ እዚህ አማኑኤል ምድር ላይ ማን ናቸው ከተባለ ማንም ይናገራል። አላፊ አግዳሚው ሁሉ እሳቸውን ያውቃል። ኮንዶምኒየም ፊት…
Read 1946 times
Published in
ልብ-ወለድ