ልብ-ወለድ

Rate this item
(5 votes)
የተዘቀዘቀ ሕይወት በፎቶ ካልተነሳ ትዝታው ባዶ መሆኑ አይቀርም:: እኔ ከነፍስ በነፍስ ለነፍስ ስለ ነፍስ ወደ ምድር ስለመጣሁ ለፎቶ የሚሆን ሥጋ አልያዝኩም፤ መንፈስ ነኝ መሰለኝ፤ የቆሰለ አንጀቴ ተራራ ሲያጥረው፣ ለፈውስ ሳንካ ሲያደናቅፈው፣ ድቅድቅ ሌሊት፣ ቀን፣ ዐመት እርስ በርስ ይናከሳሉ። ማን በማን…
Rate this item
(2 votes)
"--የመንደሯ የግንብ አጥሮች በሙሉ በሆነ ዓይነት የመገለል፣ የመነጠል ስሜት ተሞልተዋል፡፡ አየሩ በጠላትነት ተወሯል፡፡ ተሰምቶኛል፡፡ ልነካው ሁሉ እችላለሁ፡፡ ክቡድ እና እውን ነው፡፡ ሆኖም ከዚህ በኋላ መቼም ይሁን መቼ መንደሯን ለቅቄ አልሄድም፡፡--" ወደ ተወዳጁ መንደሬ ለመመለስ በታገስኩባቸው ጊዜያት ሁሉ በህልቆ መሳፍርት የውስጤ…
Sunday, 27 June 2021 19:47

ሸክም

Written by
Rate this item
(8 votes)
(የአጭር አጭር ልብወለድ) መዝገቡ እንቅልፍ በዐይኑ አልዞር ብሎ ጣሪያ ይቆጥራል፡፡ አሁንም አሁንም ይገላበጣል፡፡ ከራስጌው ያለውን መብራት አበራና ከጠረጴዛ ላይ ከደረደራቸው መጻሕፍት መካከል፣ አንዱን አፈፍ አደረገ፡፡መጽሐፍ የሚገልጠው በተካልቦ አይደለም። በእያንዳንዱ የመጽሐፍ ቅጠል ላይ፣ እንደ ኒሻን የተደረደሩትን የቃላት መንጋ፣ በጥሞና ይመረምራል፡፡ አርበ…
Tuesday, 15 June 2021 19:32

ሁለት ሰአት ከሩብ...

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Tuesday, 15 June 2021 19:32

ሁለት ሰአት ከሩብ...

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Rate this item
(9 votes)
እያወሩ መተኛት ይችላሉ - ቄስ ባህታ። እየሄዱ መቆም፣ እየመረቁ መርገም አመላቸው ነው። በስውር ነው ታድያ። ጠጅ እየወደዱ አንዳንዴ፣ ጠጅ ያንገሸግሻቸዋል። ሁለት ተቃራኒ ማንነት የያዙ፣ እዚህ አማኑኤል ምድር ላይ ማን ናቸው ከተባለ ማንም ይናገራል። አላፊ አግዳሚው ሁሉ እሳቸውን ያውቃል። ኮንዶምኒየም ፊት…
Page 10 of 64