ጥበብ
መጀመርያ ያየኋት ከሁለት ሦስት ዓመት በፊት ነው፤ሁለት ሦስት መጻሕፍት በእጇ ይዛ ስትሔድ፡፡ ስፈራ ስቸር እንድታሳየኝ ጠየኳት፤ አሳየችኝ፡፡ ከመጽሐፎቹ አንዱ የአለማየሁ ገላጋይ “ወሪሳ” ይመስለኛል፡፡ ይህንኑ መጽሐፍ ከዚያ በኋላም እጇ ላይ አይቻለሁ፡፡በአጋጣሚ ከዚያን ወዲህ ባሉት ጊዜያት ባየኋት ቁጥር መጽሐፍ ከእጇ ላይ አላጣም፡፡…
Read 123 times
Published in
ጥበብ
(ለዉጥ፣ ትዝታ፣ ምንምነት፣ ሞት …) ትዝታሽን ለእኔ፣ ትዝታዬ ለአንቺ (2012) በእሱባለዉ አበራ የተጻፈ ረዥም ልብወለድ ነዉ፡፡ ይኸ ሥራ እሱባለዉ በሳል ደራሲ (professional novelist) መሆኑን በተጨባጭ ያሳየበት ግሩም የፈጠራ ሥራ ነዉ፡፡ ደራሲዉ በዚህ ሥራ የተለያዩ የአጻጻፍ ቴክኒኮችን ማለትም ሕፅናዊነት (ይኸን የአማርኛ…
Read 171 times
Published in
ጥበብ
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን በአንደኛው ቃለ-ምልልሱ፣ ስለግጥም ቤት-ምት ዓይነቶች ሲያስረዳ፤“ሀቻምና ቅዳሜ በክረምት ወራት የጣሊያን ተወላጅ ቹሊ የሚሉትታታ ታታ ታታ ታታታ…” ያለውን ስሰማ፣ ይህ አሁን ያለው ትውልድ የደራሲ ከበደ ሚካኤልን “እሮሮ” የሚለውን ግጥም ያውቀው ይሆን? ብዬ በአጭሩ ልጽፍበት አሰብኩ።እነሆ፡-ደራሲ ከበደ ሚካኤል በልጅነታችን…
Read 216 times
Published in
ጥበብ
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment) …የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትናበማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው) … እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰውለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Read 157 times
Published in
ጥበብ
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment)…የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትና በማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው)… እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰው ለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Read 284 times
Published in
ጥበብ
“A novel is never anything but a philosophy expressed in images.” -Albert Camus አዳም ረታ ከሃያ አንደኛዉ ክፍለ ዘመን የምድራችን ታላላቅ ደራሲያን መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ግራጫ ቃጭሎች (1997)፣ መረቅ (2006) እና የስንብት ቀለማት (2008) የደራሲዉ ዘመን አይሽሬ የረዥም ልብወለድ ሥራዎች…
Read 296 times
Published in
ጥበብ