ጥበብ

Rate this item
(3 votes)
ከአድማስ ባሻገር (1962) በበአሉ ግርማ የተጻፈ ረጅም ልብ ወለድ ነው። ይህ ድርሰት ምሁራን በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ ድርሰቶችን ሲያወሱ ከአቤ ጉበኛ አልወለድም ጋር በታላቅ ግነት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቅሱት ድርሰት ነው። ከኪናዊ ይዘቱ አኳያ ድርሰቱን በውል ለሚመዝን በሳል ኀያሲ ግን የገናናነቱን ያህል…
Rate this item
(0 votes)
መቼም ደህና ዓይንና አእምሮን የሚይዝ ነገር ሲገኝ ተመስገን ነው የሚባለው፥ የታገልን መጽሐፍ አነበብኹት፤ ደስም አለኝ። እኔ እና መጽሐፉ ደፋር ነው ባይ ነን፤ ሌላው ምን እንደሚለው አንድዬ ይወቀው። ስነ- ጽሑፍ የተቃራኒ ጾታ ፍቅር፣ ዳሌ፣ ባት፣ መተቃቀፍ፣ መከጃጀል፣ ውበት፣ ሳቅ እና ጨዋታ…
Rate this item
(0 votes)
‹‹ከዘራፊው ማስታወሻ›› ‹‹እኔም ሄድ መለስ፣ አልልም በዋዛ፤ከውበት ቢርቁ፣ ዕውነት አይገዛ፤››በሊቀ-ሊቃውንት ሥም፣ በባለቅኔዎች ዎረታ፣ በገጣሚያን ችሮታና ሥጦታ፤ በሁሉም ሥም ሰብሰብ ብለን ግጥምን እናወድስ!...ግጥም ስለ ግጥም!በለበቅ ስንኞቹ ደርሶ ትውስ የሚለንን ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንን ‹አፈሩን ያቅልልላቸው› ብለን እንጀምር፤ ዓለምንና ስብጥርጥር ዕውነታዋን በግጥሞቹ ፈክሮ…
Rate this item
(1 Vote)
 መቼ ነው ልባችንን የዕድሜ ሙሉነት የሚረታው? ከተለከፍንበት አዙሪት የሚላቀቀው? (ቤባንያ ገፅ፥፲፪) አንዳንዴ የራሴን ገፀባሕርይ “ኻሊድ”ን፥ የክሪስቶፈር ኖላንን ገፀባሕርይ ‘Leonard moans’ እና የዓለማየሁ ገላጋይን ገፀባሕርይ ‘መፍትሔ’ በአንድ የሕይወት መስመር ውስጥ አገኘዋለኹ። Memento ላይ የሚታይ የጊዜ መሳከር፥ እኔን በሌላ አቅጣጫ እንዳጋጠመኝ እንዲኹ፤…
Rate this item
(1 Vote)
 ዳሰሳ - ዘነበ ወላደራሲ - መኮንን ከተማ ይፍሩየመጽሐፍ ርእስ - ከተማ ይፍሩገጽ - 280ዋጋ - 480 ብርአሳታሚ - ሻማ ቡክስየድሮውን ድንቅ ዲፕሎማት አቶ ከተማ ይፍሩን አውቃቸዋለሁ። በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት በደግ የሚነሱ ሚኒስትር ነበሩ። እኛ ቤት ሬዲዮ ስለነበር በዚያን…
Rate this item
(0 votes)
አንዳንዶቻችሁ፣ ገና ርዕሱን ስታዩ፣ ‹ምኑን ከምን ሊያገናኘው ይሆን?› ማለታችሁ አይቀርም፡፡ ከወዲሁ ማስገንዘብ የምፈልገው ነገር ቢኖር ይህ መጣጥፍ ሰሙነ ሕማማትን በሃይማኖታዊ መነጽር የሚቃኝ አለመሆኑን ነው፡፡ ሃይማኖታዊ ወጉንና ሥርዓቱን ጠንቅቆ ማወቅ ለሚፈልግ የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ‹ሕማማት› እና የቀሲስ ሰሎሞን ወንድሙ መታፈርያ ‹መዝገበ…
Page 1 of 249