ጥበብ
“ወሬ ይዘው መጥተው፣ ዳር ዳር እያሉ በገደምዳሜ አድርገው የሚያወሩ እንዳሉት፣ “ያልሰሙ መስለው” (አልሰማሁም ብለው) አውቀው የቆዩትን ጉዳይ በሌላ አንደበት ሲተረክላቸው ከሀሜት ፍቅራቸው ብዛት በድጋሚ እየተደነቁ የሚሰሙ አይነቶች አሉ፡፡ እነዚህ አይነቶች ሁሉም የሰው አይነቶች ናቸው፡፡--” የማወቅ ፍላጎት የሌለው እሱ ሰው አይደለም።…
Read 170 times
Published in
ጥበብ
የውጭውን ዓለም በቅጡ ለማወቅ አያሌ ዕድል ከገጠማቸው የሃያኛው መቶ አመት ደራሲያን መካከል ህሩይ ወልደ ሥላሴን የሚስተካከል የለም ማለት ይቻላል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ደጃች ካሳን አጅበው በንጉሥ ጆርጅ 5ኛ ሥርአተ ንግሥ ላይ ለመታደም ወደ እንግሊዝ ከሄዱ ጀምሮ ሌሎች ዘጠኝ ተከታታይ ጉዞዎችን በማድረግ…
Read 144 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 18 March 2023 20:14
የማይታየው ከሌለ - የሚታየው አይዘልቅም “The unseen is proved by the seen”
Written by ሌሊሳ ግርማ
ሁሉም ሰው የሚስማማበት ነገር አለ። ወይም ደፍሮ ቀና ብሎ የማያነሳው ጥያቄ። ውስጡ አጥንት ያለውን የአሳ ስጋ በጥንቃቄ እንዳይወጋው አላምጦ እንደሚውጠው፣ እንደዛ ነው ውሸትን ከእውነት ሳይነጣጥል የሚመገበው፡፡የአለም አጥንትና ስጋ እንደዛ ነው የተመሰረተው። የተገለጸው ውሸት ከሆነ፣ የተደበቀው አጥንቱ እውነት ነው። በአንዱ ላይ…
Read 215 times
Published in
ጥበብ
«በር»አለማየሁ ገላጋይ ለኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ (በነፍስ መቆየት) ጉልህ ሚና ካላቸው፣ ከሚኖራቸውም ደራሲያን መካከል አንዱ ነው። ቃላት ይታዘዙታል፣ አንደበተ-ርቱዕ መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ነገር ነው። ከዐሥራ ምናምን ዕንቁ ሥራዎቹ መካከል ለዛሬ የበኩር ሥራው በሆነችው “አጥቢያ” ላይ ላትት ወደድኩ። ሰው በሰው ላይ ያለው ጭካኔ…
Read 205 times
Published in
ጥበብ
“በአራጣ የተያዘ ጭን” ይሰኛል፡፡ እንደ ርዕሱ ቢሆንም እንደ ምስሉ ግን አይደለም፡፡ የጭን ጉዳዮች አይዳሰሱበትም፣ አይወሱበትም፡፡ ሊነበብ የሚገባው ግሩም ሥራ ነው፡፡ አንጡራና እምቅ አቅም የፈሰሰበት ስለመሆኑ እማኝ እቆምለታሁ፡፡ ለማንም በግልጽ የሚታይ ውበት አለው፡፡ ልቤ የደነገጠበትም፣ የተደመመበትም ገና መጽሐፉን ጀምሬ ማጋመስ ሳልጀምር…
Read 284 times
Published in
ጥበብ
መነሻመቼም በድሉ ዋቅጅራ (ፒ.ኤች.ዲ.) ይኼንን ሃቲት ሲያነብ ‹‹የሀያሲ ነፍስ በየምናምንቴው ብናኝ ካደፈ፣ የብእሩን እድፍ ከቀለሙ መለየት ያስቸግራል›› እንደማይል አምናለሁ። ከልብ ሞልቶ የሚፈስ በአፍ ይወጣልና፣ አንደበቴን ለውረፋና ለጉንተላ እያሰለጠንኩና እያሴየጠንኩ እንዳልሆነ በቅድሚያ መናዘዝ አለብኝ…ሀሳብ፣ ቋንቋ፣ ታሪክ፣ ዘይቤ፣ ተምሳሌት የማንም ነው፤ ቢሆንም…
Read 240 times
Published in
ጥበብ