ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
‹‹ነፋሱ - ሣር ቅጠሉን አዋከበው፤ሞገዱ - ባሕሩን አናወጠው፤ግን የኔን ልብ፣ ምን አራደው?ምንም የለ - ‘ሚታወሰኝ፤ድንገት እንጂ፣ ሆድ የባሰኝ።ለምን አልኩኝ - ተጨብጬ፤እንባዬን ባፌ መጥጬ፤ሳውቅ ጥያቄ፣ መልስ እንዳይሆን፤የለምን ለምን፣ ለምን ሊሆን?!›› (‹‹የለምን ለምን››፤ ገጽ 12)የግጥም መድበል ጣጣ የማያጣው ነው፤ መድበሉ መሠየም ያለበት…
Rate this item
(1 Vote)
ራሺያ በጎጎል ካፖርት ውስጥ የተደበቀች ሀገር መሆኗን በስነ ፅሁፍ አለም መረዳት ከቻልን፣ የአፍሪካውያንን ብሎም የኢትዮጵያን ዘለሰኛ የኑረት ማህተም የምንፈትሸው ከተሰዳጅ የእግር አሻራው መሀል ቢሆንስ?ከሚስጥራዊ የመቃብሮቻችን አፈር ላይ የበቀለ የአፀድ ቅርንጫፍ ላይ ያረፉ ወፎች እንዴት ለእኛ የሚሆን ዜማ አጡ? ታሪካችን ሁሉ…
Saturday, 31 August 2024 19:39

የዘመን መልክ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
፨ ‹አይዞህ› ‹አይዞህ› ተባብለው፤ ተደጋግፈው የቆሙ ቆርቆሮ ቤቶች ወዳሉበት መታጠፊያ ገባ። ለነገሮች ግድ የሚሰጠው አይመስልም። ፊቱ ላይ የበለዘ ምስል ብቻ ነው ያለው - ቆሳስሏል። ያበጠ ዓይን፣ ደም የደረቀበት ግንባር። የውስጥ ሃዘኑም ፊቱን አጎሳቁሎታል። አንጀትን ለማንሰፍሰፍ በቂ የኾነ ኹኔታ ላይ ነው…
Saturday, 24 August 2024 00:00

ስለ ፍቅር….

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዛሬፀጉሩ ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎበታል፡፡ ሰውንቱ ኮስምኗል፡፡ እድሜ ተጫጭኖታል፡፡ በርግጥ 13 ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም፤ ያውም ከርቸሌ፡፡ የከርቸሌ እስረኞች በሙሉ ሸሪኮቹ ናቸው፡፡ የሰው መውደድ አለው፡፡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ፤ ’ዘኔ‘ እያለ ያቆላምጡታል፡፡ ጨዋታ ያውቅበታል፡፡ ዘነበ ካለ እስረኛው ባይበላ ባይጠጣ ግዴለውም፡፡…
Tuesday, 20 August 2024 20:30

የሕይወት ቀለማት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 በሁለቱም ጉንጮቻቸው እንባቸው ይወርዳል። ጣሪያው ላይ የተስፋ ችቦ ጨብጦ የሚያነድደው መልዐክ፤የተንጠለጠሉ የተስፋ አበባዎች፣የሉም። የሚታያቸው የገረረ በረሃ፣የነደደ ምድረበዳ ነው።ግን በጀርባቸው ተንጋልለው የሚያዩት ወደዚያ ነው።በዚያ ላይ ግራና ቀኛቸው ተኝተው የሚያቃስቱ ሕመምተኞች ድምፅ ይበልጥ የነፍሳቸውን ዜማ እያመሳቀለው ነው።ጉልበታቸው ከድቷቸዋል፤ ድሮ ጎረምሳ እያሉ አልጋውን…
Rate this item
(0 votes)
 ዐለም የምትሽከረከረው በዛቢያዋ ብቻ አይደለም፤ሥነ ልቡናዊ ስካር በሚያንገዳግዳቸው ግራ የተጋቡ ሰዎችም ጭምር ነው። ዐለም ላይ ጥፋት መጣ፤ጦርነት ተቀሰቀሰ በተባለ ቁጥር፣ደም የነካው ሰይፍ፣ባሩድ ያጠለሸው ምድር ባየን ጊዜ፣ ሰይጣን ላይ የምንፈርደው ፍርድ ሁሌ ትክክል አይደለም፤ ሌላ ያሸመቀ ሰው ሠራሽ ሰይጣንም አለ። የወደቀ…
Page 1 of 254