ጥበብ
ሁሌ ሳስብህ: በምናቤ: ስምል: ስገዘት: ላገኝህካንተ: ወግ: እኔ: ልቋደስ: ሙጭርጭሬን: ላስነብብህሙጭርጭሬን: ላነብልህፈገግ: ስትል: ሲታየኝ: የ “በርታ” አይነት: ድብቅ: ደስታስታይ: ፈለግህን: ስከተል: ‘ቤቱን: ቢመታም: ባይመታ’፣መች: አውቄ: አንተ: እንዳለህ: ዝንፍ: የማይል: ቀጠሮእትብትህ: እንደጎተተህ: ሳይበጠስ: ከርሮ: ከርሮከናትህ: ጐን: ልታሸልብ: ዳግም: ከቅፏ: ልትገባናፍቆትዋን: ትወጣብህ:…
Read 700 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት ነቢይ መኮንን በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በርካታ የውጭ አገር ጸሃፍት ሥራዎችን ወደ አማርኛ በመመለስ በተከታታይ ለአንባቢያን ማቅረቡ ተወስቷል፡፡ ከእነዚህም መካከል፡- “ዘ ዳቪንቺ ኮድ”፣ “ዉመን አት ፖይንት ዜሮ”፣ “ቱስዴይ ዊዝ ሞሪስ”፣ “ኤ ሾርት ሂስትሪ ኦቭ ትራክተርስ ኢን ዩክሬኒያን” ወዘተ…
Read 537 times
Published in
ጥበብ
አዲስ አበባ ለኮሪደር ልማት ስትፈርስ፣ ቼ ባር ወይም በአካል ባር እንዳልሆነ መሆን ወይም ፒያሳ እንደ ኢራቅ የቴምር ዛፎች ስትገነደስ፣ ዶሮ ማነቂያ እንደ ካርቴጅ ስርወ መንግስት ስትገረሰስ አልታመምኩም፡፡የጆሊ ባር እንዳልነበረ መሆንም ይሁን እንደ ጃፓኗ ከተማ እንደ ዋጂማ እንደ ትናንት ታይታ ዛሬ…
Read 579 times
Published in
ጥበብ
ደራሲ ፦ ሀብታሙ ሃደራዘውግ፦ ስብስብ ግጥም የመጽሐፍ ርዕስ፡- እንዲህም ያለ የለ!የሕትመት ዘመን፦ 2016 ዓ.ም የገጽ ብዛት፦ 126የገጣሚ ፈረስ ገጣባ መሆን አለበት። የዘመን ጫማው ውስጥ እየተሽሎከሎከች የምትፈትነው ጠጠር ያስፈልገዋል። ትንሽ ጠጠርማ አትጥፋ። ገጣሚ የነሐስ ገምባሌ አይታጠቅም። በባዶው እየተረገጠ፣ የጭቃ እሾህ ያደማው…
Read 426 times
Published in
ጥበብ
ምናባዊ ወግ“እንዴት ዋሉ ጋሼ?”“አለኹኝ በሰላም። አለኹኝ በጤና”“ጥሩ ነው። እንዴት ነው ውሎ?”“ማለፊያ ነው። የዕለት ጉርሳችንን ፍለጋ በጠዋት ነው የምንወጣው። መሬቷ’ም ታበቅላለች፣ ላሞቹም ወተት ይታለቡልናል፣ ንቦቹም ማር ይሰጡናል። ከቅቤው ከማሩ የወዛን ነን።”“ጥሩ ነው ጋሼ። ዛሄር ይመስገን ማለት ነው።”“ምን አልክ ልጄ?”“ምንም ጋሼ፤ ፈጣሪን…
Read 421 times
Published in
ጥበብ
‹‹…የቃለ-እሣት ነበልባሉ፤የዘር ንድፉ የፊደሉ፤ቢሞት እንኳን፣ ሞተ አትበሉ፤›› (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን)የአገሬ ሰው ለግጥም ቅርብ ነው፤ ሥነ-ቃል የሥጋ ዘመዱ ነው፤ ግጥም ‹‹ማንን ትወዳጅ፣ ትቀርባለህ?›› ተብሎ ቢጠየቅ፣ ፍርጥም ብሎ ‹‹ሐበሻን›› የሚል ይመስለኛል፤ ሰዋችን ሽልማትና ርግማኑን በግጥም ይወርዳል፤ እርሻውን የሚያቀናው ሥነ-ቃል እየደረደረ ነው፤ መጀገን…
Read 441 times
Published in
ጥበብ