ጥበብ
እንደ መዝለቂያ“አስቀድሞ ቃል ነበር።” እንዲል፣ በዘፈቀደ ሳይሆን በውበት የተሰናኙ ቃላትን አስቀድመን፣ ቃላቱን ነፍስ ዘርቶ ወደ ተግባር የሚቀይረውን ሙዚቃ እናስከትልና፤ ደግሞ እርስ በእርሱ በከያንያኑ አማካኝነት እያዛመርን እንፈክራለን። የፍካሬያችን መነሻ የገብረክርስቶስ ደስታ ክትብ ቃላቱ (ግጥሞቹ) እና የተስፋዬ ገብሬ ሙዚቃ ነው። አጽመ ፍካሬያችን…
Read 804 times
Published in
ጥበብ
‹‹ነፋሱ - ሣር ቅጠሉን አዋከበው፤ሞገዱ - ባሕሩን አናወጠው፤ግን የኔን ልብ፣ ምን አራደው?ምንም የለ - ‘ሚታወሰኝ፤ድንገት እንጂ፣ ሆድ የባሰኝ።ለምን አልኩኝ - ተጨብጬ፤እንባዬን ባፌ መጥጬ፤ሳውቅ ጥያቄ፣ መልስ እንዳይሆን፤የለምን ለምን፣ ለምን ሊሆን?!›› (‹‹የለምን ለምን››፤ ገጽ 12)የግጥም መድበል ጣጣ የማያጣው ነው፤ መድበሉ መሠየም ያለበት…
Read 711 times
Published in
ጥበብ
ራሺያ በጎጎል ካፖርት ውስጥ የተደበቀች ሀገር መሆኗን በስነ ፅሁፍ አለም መረዳት ከቻልን፣ የአፍሪካውያንን ብሎም የኢትዮጵያን ዘለሰኛ የኑረት ማህተም የምንፈትሸው ከተሰዳጅ የእግር አሻራው መሀል ቢሆንስ?ከሚስጥራዊ የመቃብሮቻችን አፈር ላይ የበቀለ የአፀድ ቅርንጫፍ ላይ ያረፉ ወፎች እንዴት ለእኛ የሚሆን ዜማ አጡ? ታሪካችን ሁሉ…
Read 800 times
Published in
ጥበብ
፨ ‹አይዞህ› ‹አይዞህ› ተባብለው፤ ተደጋግፈው የቆሙ ቆርቆሮ ቤቶች ወዳሉበት መታጠፊያ ገባ። ለነገሮች ግድ የሚሰጠው አይመስልም። ፊቱ ላይ የበለዘ ምስል ብቻ ነው ያለው - ቆሳስሏል። ያበጠ ዓይን፣ ደም የደረቀበት ግንባር። የውስጥ ሃዘኑም ፊቱን አጎሳቁሎታል። አንጀትን ለማንሰፍሰፍ በቂ የኾነ ኹኔታ ላይ ነው…
Read 628 times
Published in
ጥበብ
ዛሬፀጉሩ ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎበታል፡፡ ሰውንቱ ኮስምኗል፡፡ እድሜ ተጫጭኖታል፡፡ በርግጥ 13 ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም፤ ያውም ከርቸሌ፡፡ የከርቸሌ እስረኞች በሙሉ ሸሪኮቹ ናቸው፡፡ የሰው መውደድ አለው፡፡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ፤ ’ዘኔ‘ እያለ ያቆላምጡታል፡፡ ጨዋታ ያውቅበታል፡፡ ዘነበ ካለ እስረኛው ባይበላ ባይጠጣ ግዴለውም፡፡…
Read 645 times
Published in
ጥበብ
በሁለቱም ጉንጮቻቸው እንባቸው ይወርዳል። ጣሪያው ላይ የተስፋ ችቦ ጨብጦ የሚያነድደው መልዐክ፤የተንጠለጠሉ የተስፋ አበባዎች፣የሉም። የሚታያቸው የገረረ በረሃ፣የነደደ ምድረበዳ ነው።ግን በጀርባቸው ተንጋልለው የሚያዩት ወደዚያ ነው።በዚያ ላይ ግራና ቀኛቸው ተኝተው የሚያቃስቱ ሕመምተኞች ድምፅ ይበልጥ የነፍሳቸውን ዜማ እያመሳቀለው ነው።ጉልበታቸው ከድቷቸዋል፤ ድሮ ጎረምሳ እያሉ አልጋውን…
Read 766 times
Published in
ጥበብ

