ጥበብ

Monday, 08 July 2024 20:03

ሳልሸኝህ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሁሌ ሳስብህ: በምናቤ: ስምል: ስገዘት: ላገኝህካንተ: ወግ: እኔ: ልቋደስ: ሙጭርጭሬን: ላስነብብህሙጭርጭሬን: ላነብልህፈገግ: ስትል: ሲታየኝ: የ “በርታ” አይነት: ድብቅ: ደስታስታይ: ፈለግህን: ስከተል: ‘ቤቱን: ቢመታም: ባይመታ’፣መች: አውቄ: አንተ: እንዳለህ: ዝንፍ: የማይል: ቀጠሮእትብትህ: እንደጎተተህ: ሳይበጠስ: ከርሮ: ከርሮከናትህ: ጐን: ልታሸልብ: ዳግም: ከቅፏ: ልትገባናፍቆትዋን: ትወጣብህ:…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሳምንት ነቢይ መኮንን በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በርካታ የውጭ አገር ጸሃፍት ሥራዎችን ወደ አማርኛ በመመለስ በተከታታይ ለአንባቢያን ማቅረቡ ተወስቷል፡፡ ከእነዚህም መካከል፡- “ዘ ዳቪንቺ ኮድ”፣ “ዉመን አት ፖይንት ዜሮ”፣ “ቱስዴይ ዊዝ ሞሪስ”፣ “ኤ ሾርት ሂስትሪ ኦቭ ትራክተርስ ኢን ዩክሬኒያን” ወዘተ…
Rate this item
(0 votes)
አዲስ አበባ ለኮሪደር ልማት ስትፈርስ፣ ቼ ባር ወይም በአካል ባር እንዳልሆነ መሆን ወይም ፒያሳ እንደ ኢራቅ የቴምር ዛፎች ስትገነደስ፣ ዶሮ ማነቂያ እንደ ካርቴጅ ስርወ መንግስት ስትገረሰስ አልታመምኩም፡፡የጆሊ ባር እንዳልነበረ መሆንም ይሁን እንደ ጃፓኗ ከተማ እንደ ዋጂማ እንደ ትናንት ታይታ ዛሬ…
Rate this item
(4 votes)
ደራሲ ፦ ሀብታሙ ሃደራዘውግ፦ ስብስብ ግጥም የመጽሐፍ ርዕስ፡- እንዲህም ያለ የለ!የሕትመት ዘመን፦ 2016 ዓ.ም የገጽ ብዛት፦ 126የገጣሚ ፈረስ ገጣባ መሆን አለበት። የዘመን ጫማው ውስጥ እየተሽሎከሎከች የምትፈትነው ጠጠር ያስፈልገዋል። ትንሽ ጠጠርማ አትጥፋ። ገጣሚ የነሐስ ገምባሌ አይታጠቅም። በባዶው እየተረገጠ፣ የጭቃ እሾህ ያደማው…
Monday, 08 July 2024 00:00

የጽድቅ መምህሩ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ምናባዊ ወግ“እንዴት ዋሉ ጋሼ?”“አለኹኝ በሰላም። አለኹኝ በጤና”“ጥሩ ነው። እንዴት ነው ውሎ?”“ማለፊያ ነው። የዕለት ጉርሳችንን ፍለጋ በጠዋት ነው የምንወጣው። መሬቷ’ም ታበቅላለች፣ ላሞቹም ወተት ይታለቡልናል፣ ንቦቹም ማር ይሰጡናል። ከቅቤው ከማሩ የወዛን ነን።”“ጥሩ ነው ጋሼ። ዛሄር ይመስገን ማለት ነው።”“ምን አልክ ልጄ?”“ምንም ጋሼ፤ ፈጣሪን…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹…የቃለ-እሣት ነበልባሉ፤የዘር ንድፉ የፊደሉ፤ቢሞት እንኳን፣ ሞተ አትበሉ፤›› (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን)የአገሬ ሰው ለግጥም ቅርብ ነው፤ ሥነ-ቃል የሥጋ ዘመዱ ነው፤ ግጥም ‹‹ማንን ትወዳጅ፣ ትቀርባለህ?›› ተብሎ ቢጠየቅ፣ ፍርጥም ብሎ ‹‹ሐበሻን›› የሚል ይመስለኛል፤ ሰዋችን ሽልማትና ርግማኑን በግጥም ይወርዳል፤ እርሻውን የሚያቀናው ሥነ-ቃል እየደረደረ ነው፤ መጀገን…
Page 11 of 262