ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
ይህ ኂሳዊ መጣጥፍ በቴዎድሮስ ፀጋዬ በተጻፈው ነፍሰጡር ስንኞች (1999) የግጥም መድበል ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ይህ መድበል የኪነት ጥምን የሚያረኩ ውበት የተኳሉ ቅኔያት የቀረቡበት ነው፤ እንደ ወርቅ በነጠረ ቋንቋ የተከተቡ፡፡ ምታቸው የሰመረው እነዚህ ቅኔያት፤ ልብን ጠልቀው በመግባት እንደ ጥዑም ዜማ ሩሕን…
Rate this item
(0 votes)
ዶናልድ ሆል የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ፣ንባብን በተመለከተ በተለያዩ ዘውጎች ሸንሽነው በየራሳቸው ጎጥ ያስቀምጧቸዋል። ታዲያ እንደ እርሳቸው አባባል፤ ሁሉም ዐይነት ንባባት አንድ ዐይነት አይደሉም። እንደየ ዘውጋቸው ማጣጣም፣ አጽንኦትና ትኩረት መስጠት ይጠይቃሉ። ለምሳሌ ያህል ፍልስፍናን ነጠል አድርገው በዝግታ የሚመነዠግና የሚጣጣም እንደሆነ ይጠቅሳሉ። ከየምድባቸው…
Tuesday, 30 July 2024 19:47

ፍኖተ - ንባብ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሙሉ ሰው አይደለሁም እንጂ፣ ንባብ ግን ህይወቴ ከሆነ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ በነዚህ ዘመናት ውስጥ አያሌ መጻሕፍትን አገላብጬ፣ የማይረሱና ዘወትር የሚታወሱ ልሂቃንን ተዋውቄበታለሁ፡፡ እጄ ሳንቲም ሲገባ ከመጻሕፍት ውጭ ሌላ ስጋዊ ተድላን አዳብዬ…አልሜ እንኳን አላውቅም፡፡ መሰረታዊ የኑሮ ፍጆታም ቢሆን እዚህ ጥያቄ ውስጥ እሚገባ…
Rate this item
(0 votes)
የህይወትን እውነተኛ ገፅታ በአጭር የፈጠራ ታሪክ አማካኝነት ማቅረብ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው። ግን ደግሞ የሰው ልጅ ታሪክ ሳይናገር የኖረበት ዘመን የለም። እንደ ጦርነት እና እንደ በሽታ፣ ወይንም እንደ ርሃብ እና ብልፅግና አንድ ጊዜ የሚመጣ እና ሌላ ጊዜ የሚሄድ ነገር አይደለም። ታሪክ…
Monday, 22 July 2024 20:27

የደራሲ ነፍስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ደራሲ ምንድን ነው ስራው? ቃላት ከመልቀምና ወረቀት ላይ ቃላቶቹን ከመተንፈስ በላይ የሚያዘልቀው ሌላ የማናየው ሚስጥር አለ? ትርጉም ልንሰጠው የምንችለው መቼ ነው? የደራሲ ህይወት ፀጥታ የበዛባት ናት፡፡ የፀጥታው ሚስጥር ከየት ይምጣ ማን ይፈብርከው ደራሲው ይህንኑ ሚስጥር እየፈታ ነው ህይወቱን የሚገፋው፡፡ የደራሲ…
Rate this item
(1 Vote)
ዓለም አቀፍ የመጻሕፍት ቀንን ምክንያት በማድረግ የገዢው ፓርቲ ልሳን በሆነ ሳምንታዊ ጋዜጣ ላይ ‹‹የትርጉም ስራዎች ስነጽሑፋዊ አሻራ›› በሚል ርዕስ፤ አብርሃም ገብሬ የተባለ አምደኛ ሰፋ ያለ ጥናታዊ ጽሁፍ አስነብቦ ነበር፡፡ አብርሃም በሀተታው እንዳብራራው፤ የስነጽሑፍ ስራዎች ማዕከል አድርገው የሚነሱት ‹ሰውን› ነው፡፡ ስለ…
Page 12 of 264