ጥበብ

Rate this item
(7 votes)
የኢትዮጵያ ህዝብ ለእግር ኳስ ያለው ፍቅር የሚደንቅ ነው--- ዘፈኑ ለሚቀጥለው የእግር ኳስ ድል እንደሚደመጥ ተስፋ አለኝ-- ለህዝብ መንደርደሪያ እና ቀብድ ሰጥቼ ከአስር ቀን በኋላ እሄዳለሁ--- ኑሮውን በአሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገው ድምፃዊ ይሁኔ በላይ፣ ለዜማ ደራሲው አበበ መለሰ የመታከሚያ ገንዘብ ማሰባሰቢያ ኮንሰርት…
Rate this item
(0 votes)
የማደግ መብታቸው ተከብሮላቸዋል። መንገዶቹ፣ ቤቶቹ፣ የቴሌኮሙኒኬሽን አማራጮቹ፣ የገቢ እና የወጪ ልኮቹ፣ ግድቦቹ … የማደግ መብታቸው ተከብሮላቸዋል፡፡ ተይዘው ነበር፣ ደንዝዘው ነበር፣ ሞተው ነበር…የማደግ መብታቸው በሰው አማካኝነት ተከብሮላቸዋል፡፡ ከመያዝ፣ ከመደንዘዝ፣ ከመሞትም በኋላ አፈር ልሶ መነሳት ይቻላል፡፡ ለእነሱ መብታቸውን ያስከበረላቸው ያ የፈረደበት ሰውስ?…
Rate this item
(7 votes)
“ዘፈኖቼ ህፃናትን የሚያሳድጉ ናቸው” - ጃ ሉድ የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኙ ጃ ሉድ፤ በዳግማይ ትንሳኤ እለት በላፍቶ ሞል “ድግስ ቁጥር ሁለት” የተሰኘ ኮንሠርት ለማቅረብ ዝግጅቱ ከተጠናቀቀና ትኬት ተሸጦ ካለቀ በኋላ ድንገተኛ የመውደቅ አደጋ ደርሶበት ኮንሰርቱ መሰረዙ ይታወሳል፡፡ መውደቁ ካደረሰበት የጤና መታወክ…
Rate this item
(4 votes)
ክፍል ሁለት፥ በጥሞና ስለአራት ግጥሞች ፩ ሀገርህ ናት በቃ ! አያሌ ገጣሚያን ሀገር ስትፈካ፣ ሀገር ስትፋቅ፣ ገሃድ ሲገጣጠብ ወይም ሲያብረቀርቅ ግለሰቡ እኔ ምን አገባኝ የመሰለ ገለልተኝነት እንዳይጠናወተዉ ተቀኝተዋል:: ስለ አገር ያልፃፈ የአማርኛ ገጣሚ የለም:: ብዙዎቹ በፍቅር በናፍቆት፣ ጥቂቶቹ እየረገሟት፤ እንደ…
Rate this item
(7 votes)
ሂሳዊ ንባብ የአማርኛ ግጥም ህትመት ቢበራከትም፣ ዘመን ተሻግሮ የሚፈካዉ በቁጥር ነዉ:: እየዘገበ ቤት የሚመታ፣ ቋንቋዉ የማይናደፍ፣ እሳቦቱ ወድያዉኑ የሚነጥፍ ግጥም አቅም ያንሰዋል:: አሰልቺና ደነዝ በመሆኑም የጥሞናን ጊዜ ሲያመክን ለገጣሚዉ አይሰቅቀዉም:: በአንፃሩ ጥቂቶች የሚመስጥ፣ የሚያባንን፣ እያደረ ከአዕምሯችን የሚንቀለቀል ግጥም ለኩሰዋል:: የነብይ…
Rate this item
(2 votes)
ጋዳፊ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንድትገነጠል በስውር ተንቀሳቅሰዋል ለአፍሪካ ህብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ከተሰናዱ ዝግጅቶች መሐል በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ሙዚየም ውስጥ የቀረበው የፎቶግራፍ፣ የስዕል፣ የቅርፃ ቅርጽና የተለያዩ አልባሳት ኤግዚቢሽን አንዱ ነበር። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከመመሥረቱ አራት ዓመት…