ጥበብ

Saturday, 20 July 2024 21:42

የደራሲ ነፍስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ደራሲ ምንድን ነው ስራው? ቃላት ከመልቀምና ወረቀት ላይ ቃላቶቹን ከመተንፈስ በላይ የሚያዘልቀው ሌላ የማናየው ሚስጥር አለ? ትርጉም ልንሰጠው የምንችለው መቼ ነው? የደራሲ ህይወት ፀጥታ የበዛባት ናት፡፡ የፀጥታው ሚስጥር ከየት ይምጣ ማን ይፈብርከው ደራሲው ይህንኑ ሚስጥር እየፈታ ነው ህይወቱን የሚገፋው፡፡ የደራሲ…
Rate this item
(0 votes)
‹‹ዕድሌ ነው እንጂ፣ ሐብቴ መች አነሰኝ፤ብርትኳን ሲታደል፣ ሎሚ የደረሰኝ፤›› (‹‹ዘመዴ››፣ መሪ አርሚዴ) ወፍ ጭጭጭ ሳይል ረድ ሠርዌ የታለን በር አንጫጭቶ አስከፈተ……ታለ ምላጭ ከምታህል ፍራሹ ላይ እንደ አልቂት እየተሳበ ተነሳ፤ እጅግ፣ እጅጉን ተወራክቧል፤ ከአልበርት ካሙ መጻሕፍ ጋር እየታገለ ቆይቶ ንጋት አካባቢ…
Rate this item
(0 votes)
የሁሉ ዘመን ሰውጋሽ ነቢይ የሁሉ ሰው፣ የሁሉ ዘመን ሰው፣ የጥበብ ማኅደር ነው ለማለት መድፈሬ በምክንያት ነው። የሁሉ ሰው! ከጋሽ ነቢይ ጋር በነበረኝ አጠር ያለ ጊዜ የታዘብኩት መልካም ነገሩ፣ ከየትኛውም ዓይነት ሰው ጋር መጫወት፣ መከራከር፣ መግባባት መቻሉን ነው። ከገጣሚ ጋር እንደገጣሚ፣…
Monday, 08 July 2024 20:03

ሳልሸኝህ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሁሌ ሳስብህ: በምናቤ: ስምል: ስገዘት: ላገኝህካንተ: ወግ: እኔ: ልቋደስ: ሙጭርጭሬን: ላስነብብህሙጭርጭሬን: ላነብልህፈገግ: ስትል: ሲታየኝ: የ “በርታ” አይነት: ድብቅ: ደስታስታይ: ፈለግህን: ስከተል: ‘ቤቱን: ቢመታም: ባይመታ’፣መች: አውቄ: አንተ: እንዳለህ: ዝንፍ: የማይል: ቀጠሮእትብትህ: እንደጎተተህ: ሳይበጠስ: ከርሮ: ከርሮከናትህ: ጐን: ልታሸልብ: ዳግም: ከቅፏ: ልትገባናፍቆትዋን: ትወጣብህ:…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሳምንት ነቢይ መኮንን በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በርካታ የውጭ አገር ጸሃፍት ሥራዎችን ወደ አማርኛ በመመለስ በተከታታይ ለአንባቢያን ማቅረቡ ተወስቷል፡፡ ከእነዚህም መካከል፡- “ዘ ዳቪንቺ ኮድ”፣ “ዉመን አት ፖይንት ዜሮ”፣ “ቱስዴይ ዊዝ ሞሪስ”፣ “ኤ ሾርት ሂስትሪ ኦቭ ትራክተርስ ኢን ዩክሬኒያን” ወዘተ…
Rate this item
(0 votes)
አዲስ አበባ ለኮሪደር ልማት ስትፈርስ፣ ቼ ባር ወይም በአካል ባር እንዳልሆነ መሆን ወይም ፒያሳ እንደ ኢራቅ የቴምር ዛፎች ስትገነደስ፣ ዶሮ ማነቂያ እንደ ካርቴጅ ስርወ መንግስት ስትገረሰስ አልታመምኩም፡፡የጆሊ ባር እንዳልነበረ መሆንም ይሁን እንደ ጃፓኗ ከተማ እንደ ዋጂማ እንደ ትናንት ታይታ ዛሬ…
Page 3 of 254