ጥበብ
‹‹ዋ!...አድዋ ሩቅዋ፤የዓለት ምሰሶ - ጥግዋ፤ሰማይ ጠቀስ፣ ጭጋግ ዳስዋ፤አድዋ…ባንቺ ህልውና፤በትዝታሽ ብጽዕና፤በመሥዋዕት ክንድሽ ዜና፤አበው ታደሙ እንደገና፤ዋ!....›› (‹‹አድዋ›› - የዓለም ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን።)መሪዎች በተለያዩ ጊዜያት አገር ሰጥተውናል፤ ድንበር ቆርሰውልናል፤ ለሕልውናችን ሲሉ ተዋድቀዋል፤ በሰላሙ ቀን አንኮላ፣ በጦርነቱ ቀን አጥንታቸውን ከስክሰው ዎረታ ውለዋል፤ አገር ማቅናታቸውን…
Read 352 times
Published in
ጥበብ
አንዳንድ ብርቅዬ ሁነቶች፣በየዐረፍተ ዘመን አንጓ የተደረደሩ፣ እንደየመልካቸው አድማሳት ተሻግረው፣ከነቃናቸው ዕድሜ ይቆጥራሉ፤እንደየቆሙበት ምሰሶና እንደረገጡት እውነት ጥንካሬና ልልነት ደግሞ ዘለቄታቸው ይወሰናል።ጠለቅ ብለን ስናየው፣ሀገር የታሪክ መሠረት፣ሰዎች ደግሞ የታሪክ ብዕር ናቸው። አንዳንዴ ላብ፣ሌላ ጊዜ ደግሞ ደም አጥቅሰው በዘመን ገጾች ላይ ይጽፋሉ። ሕይወትም በራሷ እንደ…
Read 304 times
Published in
ጥበብ
ዳሰሳ፡- ዘነበ ወላደራሲ፡- ካፕቴን ዘላለም አንዳርጌርእስ፡- ‘ፀሐይ’የኢትዮጵያ አቬዬሽን አጀማመርማተሚያ ቤት፡- ኢክሊፕስአሳታሚ፡- የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስገጽ፡- 346ዋጋ፡- 235 ብርካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ አብራሪ ነው። ወላጅ አባቱ አቶ አንዳርጌ አበበ ደራሲ ስለነበሩ ልጆቻቸውን በንባብ ፍቅር ኮትኩተው ነው ያሳደጓቸው።…
Read 368 times
Published in
ጥበብ
”--የአዳም የከረሜላ ፍልስፍና አንኳር ዐሳብ (central thesis) እንዲህ የሚል ነዉ፡ የቱንም ያህል የሰዉ ልጅ ህልዉናበተለያየ ጎዳና ቢጓዝ፣ እንደ ዉሃ ቅዳ ዉሃ መልስ ጨዋታ በአሰልቺ የድግግሞሽ ዑደት የሚነጉድ ነዉ፡፡ ባለፈዉ፣በዛሬዉና በመጪዉ ጊዜ መካከል መሠረታዊ ልዩነት የለም፡፡ ሰዉ ይኸን ፈፅሞ ሊሸሽ የማይቻል…
Read 217 times
Published in
ጥበብ
‹‹አራት መስመር ግጥም፣ለጆሮ የምትጥም፤እንደ ዶሮ ቅልጥም፤…››(ሰሎሞን ደሬሳ)ግጥም ስለ ግጥም/Poetry for poetry! ብለን እንዝለቅ……ሥነ-ግጥምን መበየን ንፋስን እንደ መግራት ያለ መባከን ውስጥ እንዲዘፍቅ ዕሙን ነው፤ ሣይንስ እግዚሔር ውለታውን ይክፈለው! ቁመት በሜትር የሚለካበትን፣ ክብደት በግራም/በኪሎ ግራም የሚመዘንበትን፣ የሙቀት መጠን በቴርሞ-ሜትር የሚረጋገጥበትን፣ ውሃ በሊትር…
Read 292 times
Published in
ጥበብ
“አልሞትም!አልልም። እንደ አማሟቱ ነው፣ እንደ አፈር አልባሱ . . . በቀሉም የሚያምር፣ በዘሪ ʻጅ - ተዘግኖ፣ ሲበተን - ተረጭቶ . . . እንደማይፈለግ - እንደሚጣል ነገር። እንደ ቀባሪው ነው፣እንደ ገበሬው ስልት . . . ሞቶም በቃይ ቶሎ፤እስቲ እኔም ልሙተው!ሞቴ ለምን…
Read 234 times
Published in
ጥበብ