ጥበብ
፨ ከአንድ ሐገር የዕድገት መለኪያዎች ውስጥ አንዱ ኪነ - ጥበብ ነው። የሰመረ ጥበብ ሕዝብ ያነቃል፣ መንግሥት ይሠራል፣ ሐገር ይገነባል። በተቃራኒውም የከሸፈ ጥበብ ሐገር ያፈርሳል፣ የሐገር ፍቅር ከሕዝብ ልብ ያጠፋል። የጥንት ዓረቦችን ታሪክ ስናይ፣ በየትኛውም ሥልጣኔ (ግሪክ፣ ሮም፣ ፐርሺያ) ቅኝ ሳይገዙ…
Read 205 times
Published in
ጥበብ
“--ስራዬን ከጨረስኩ እስኪ አለም እንዴት ውላለች (በዚያውም ዘና ልበል) ትልና ጋደም ብለህ ወይም የሆነ ቦታ ላይ ተቀምጠህ ፌስቡክህን ወይም ዩቱብህን ወይም ቲክቶክህን ወይም ሌላ ምናምንህን ትከፍታለህ፡፡ የሰበር የዜና አይነት እንደ ብፌ ተደርድሮ ይጠብቅሀል– የተወሰኑትን መስማትህ ወይ ማንበብህ አይቀርም፡፡--“እኔ ለአለም ልቅለላት…
Read 195 times
Published in
ጥበብ
ማዕረግ ልኩ. . . . . ያ እንኳን በፊደል ጥርሱን ‘ሚፍቀው. . . . . . ሲያስነጥስ የፍልስፍና ፍንጥርጣሪዎች ከአፉ የሚፈናጠሩት. . . . እሱ ልጅ ወለደ አሉ። አሁን ለ’ርሱ ልጅ ምን ያደርግለታል? ራሱ እንኳን መኖር አለመኖሩን እርግጠኛ ያልኾነ ባተሌ፤…
Read 349 times
Published in
ጥበብ
‹‹ተገና ጨዋታ፣ ተውሃ ዋና በቀር፤ቦስክ የሚሉት ግጥሚያ፣ አያውቅም የእኛ አገር፤እኔ ግን ዲያኛቸው፣ በቆፍጣናው ልቢዬ፤ከታይሰን ጋራ፣ ለመግጠም አስቢዬ፤ማለዳ እነሳና፣ ጂምናስቲክ ሥሰራ፤ ጣቴ እንዲጠነክር፣ ስሰብር እንስራ፤አንድ ወር ሞላኝና፣ መዳፌ ዳበረ፤ደረቴም ሰፋና፣ ጣቴ ጠነከረ፤በጣም እንዳልወፍር፣ ወይም እንዳልቀጥን፤ ምግቤን አዘጋጀሁ፣ በመጠን፣ በመጠን፤ድሮ ተምበላው፣ በግማሽ…
Read 262 times
Published in
ጥበብ
፨ ኢትዮጵያ የብዙኀን ሀገር ናት። የአንድ ጎሳ፣ የአንድ ሰው፣ የአንድ ሃይማኖት፣ የአንድ ወገን ሀገር ኾና አታውቅም፤ አትኾንምም። ኢትዮጵያ የብዙ ዘመን ታሪክ የኖራትም ኾነ አሁን ድረስ ከነ’ክብሯ’ ያለችው በተለያዩ አለላዎች የተሰፋች ስለኾነች ነው። ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ በ1991 ‹እፎይታ› መጽሔት ላይ…
Read 379 times
Published in
ጥበብ
‹‹ይቀነሱ››፣ ‹‹አይቀነሱ›› በሚል ሙግትና ክርክር፤ ከ1917 ዓ.ም ጀምሮ የጋራ ስምምነት ሳይበጅለት አንድ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረው የአማርኛ ሞክሼ ፊደላትን በተመለከተ፣ መቀነሳቸውን በመቃወም፣ ምክንያታዊ መከራከሪያ በማቅረብ ከሚታወቁት አንዱ ደራሲ ተሰማ ሀብተሚካኤል ናቸው፡፡ ‹‹ከሣቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት›› በሚል ርዕስ በ1951 ዓ.ም ባሳተሙት…
Read 291 times
Published in
ጥበብ