ጥበብ
Saturday, 19 October 2013 12:31
“ኢየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ” የጮኸውን ያህል የማይናገር መጽሐፍ
Written by ሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com solomonabebe.s5@facebbok.com
በአሜሪካዊ የሃይማኖት ሰባኪ እና ጥናታዊ ፊልም ሠሪ ጂም ራንኪን “ጂሰስ ኢን ኢትዮጵያ” በሚል ርእስ በአሜሪካ ውስጥ የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡ በ2005 ዓ.ም ተተርጉመው በአማርኛ ከቀረቡ መጽሐፎችም አንዱ ነው፡፡ ብዙ አንባቢዎች የትርጉም ሥራዎችን ያለማንበብ አቋም የያዙትን ምክንያት በሚገባ ማሳየት የሚችል ከመኾኑም በላይ፤…
Read 3879 times
Published in
ጥበብ
“ልብ የሚያሳርፍ ምርጫ ነው” የቀድሞው የማህበሩ ፕሬዚዳንትበ97 ዓ.ም 30ሺ ብር የነበረው ካፒታል 2.7ሚ. ብር ደርሷልባለፈው ቅዳሜ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር በቅርስ ጥናትና ምርምር አዳራሽ የጠራውን ጠቅላላ ጉባኤ የጀመረው በመርሃ ግብሩ ላይ ከተቀመጠው በአንድ ሰዓት ዘግይቶ ነው፡፡ ቀን ሙሉ ለሚካሄደው ጉባኤ አምስት…
Read 2422 times
Published in
ጥበብ
መውለድ ሁሉንም ይቀድማል፡፡ ይበልጣል፡፡ መውለድ ባይኖር (የሚያድግ ነገር ስለሌለ) ስለ ማሳደግ በፍፁም ማውራት ባልቻልን ነበር፡፡ የእንጀራ አባት ወይንም ጉዲፈቻ ለተወለደው ነገር ባለ ውለታም ቢሆንም ወላጁ ግን አይደለም፡፡ ስለ ሰው ልጅ የአካል ውልደት ሳይሆን ስለ መንፈስ ውልዱ ነው ማውራት የፈለግሁት፡፡ ስለ…
Read 1883 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ አንድ የመዲናችን የግል ኮሌጅ በሥራ አመራር የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሲያስመርቅ፤ ግብረ ሰዶማዊነት በአገራችን እያስከተለ ስላለው አደጋ የሚያስቃኝ በጥናት የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ ነበር፡፡ ፅሁፍ አቅራቢው፤ የግብረሰዶም አራማጆች ለኢትዮጵያ መንግስት “የመደራጀት መብታችን ይከበር” በሚል ያቀረቡትን ጥያቄና የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር የሰጡት ምላሽ…
Read 8324 times
Published in
ጥበብ
ይህን ታሪክ በጥሩ ሁኔታ የተረከው ሶፎክልስ ነው፡፡ ትረካው ለመድረክ ቴአትር እንዲሆን የተቀናበረ ነበረ። ሶፎክልስ በ5ኛው ክ.ዘ (2500 ከክርስቶስ ልደት በፊት) የኖረ ባለቅኔ ነው። የግሪክ ጀግኖችን አፈ - ታሪክ በአፉ እያዜመ በማቅረብ የመጀመሪያው ሆመር ነው፡፡ ሆመር ከክርስቶስ ልደት በፊት አንድ ሺ…
Read 3059 times
Published in
ጥበብ
የፍልስፍና ትምህርት በሃገራችን የዘመናዊ ትምህርት አጀማመር ጋር ቀዳሚነት ቢኖረውም፤ በእኔ ግምት አብሯቸው ከተጀመሩት የትምህርት ዓይነቶች በተለየ ሁኔታ በተሳሳተ አረዳድ ምክንያት በሃገራችን የዕድገት ጎዳና ትክክለኛውን ስፍራ እንዳይዝ ተደርጓል። የእድሜውን ትልቅነት ያህል የሰባ ሲሳይ እንዳንዝቅበት ያደረጉን ምክንያቶች ምናልባትም ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ…
Read 3786 times
Published in
ጥበብ