ጥበብ
መውለድ ሁሉንም ይቀድማል፡፡ ይበልጣል፡፡ መውለድ ባይኖር (የሚያድግ ነገር ስለሌለ) ስለ ማሳደግ በፍፁም ማውራት ባልቻልን ነበር፡፡ የእንጀራ አባት ወይንም ጉዲፈቻ ለተወለደው ነገር ባለ ውለታም ቢሆንም ወላጁ ግን አይደለም፡፡ ስለ ሰው ልጅ የአካል ውልደት ሳይሆን ስለ መንፈስ ውልዱ ነው ማውራት የፈለግሁት፡፡ ስለ…
Read 1871 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ አንድ የመዲናችን የግል ኮሌጅ በሥራ አመራር የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሲያስመርቅ፤ ግብረ ሰዶማዊነት በአገራችን እያስከተለ ስላለው አደጋ የሚያስቃኝ በጥናት የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ ነበር፡፡ ፅሁፍ አቅራቢው፤ የግብረሰዶም አራማጆች ለኢትዮጵያ መንግስት “የመደራጀት መብታችን ይከበር” በሚል ያቀረቡትን ጥያቄና የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር የሰጡት ምላሽ…
Read 8312 times
Published in
ጥበብ
ይህን ታሪክ በጥሩ ሁኔታ የተረከው ሶፎክልስ ነው፡፡ ትረካው ለመድረክ ቴአትር እንዲሆን የተቀናበረ ነበረ። ሶፎክልስ በ5ኛው ክ.ዘ (2500 ከክርስቶስ ልደት በፊት) የኖረ ባለቅኔ ነው። የግሪክ ጀግኖችን አፈ - ታሪክ በአፉ እያዜመ በማቅረብ የመጀመሪያው ሆመር ነው፡፡ ሆመር ከክርስቶስ ልደት በፊት አንድ ሺ…
Read 3050 times
Published in
ጥበብ
የፍልስፍና ትምህርት በሃገራችን የዘመናዊ ትምህርት አጀማመር ጋር ቀዳሚነት ቢኖረውም፤ በእኔ ግምት አብሯቸው ከተጀመሩት የትምህርት ዓይነቶች በተለየ ሁኔታ በተሳሳተ አረዳድ ምክንያት በሃገራችን የዕድገት ጎዳና ትክክለኛውን ስፍራ እንዳይዝ ተደርጓል። የእድሜውን ትልቅነት ያህል የሰባ ሲሳይ እንዳንዝቅበት ያደረጉን ምክንያቶች ምናልባትም ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ…
Read 3782 times
Published in
ጥበብ
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስለ ሰንደቅ ዓላማና የባንዲራ ቀን፤ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፤ ስለ ብሔር ብሔረሰቦች ትግል፣ መብትና እኩልነት፤ ስለልማት ሥራዎች፤ ስለተለያዩ የበዓል ቀናት … ወዘተ በርካታ ህብረ ዝማሬዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ በህብረት የሚቀርቡ ዝማሬዎች ሀዘንን፣ ደስታን፣ ቁጭትን፣ ንዴትን፣ እርካታን፣ ተስፋን ……
Read 5658 times
Published in
ጥበብ
የምስራቅ ጎጃም ገበሬዎች የገጠሟቸው ፖለቲካዊ ግጥሞች የአፍሪቃ እና የኢትዮጵያ ጥናቶች ተቋምሐምቡርግ ዩኒቨርስቲ፣ ጀርመንጭማቄ ጽሑፍ (Abstract)ይህ የጥናት ወረቀት በኢትዮጵያ ከ1983 ዓ.ም የመንግስት ለውጥ ወዲህ የምስራቅ ጎጃም ገበሬዎች የገጠማቸውን፣ ያዜሟቸውንና ያንጎራጎሯቸውን ፖለቲካዊ ግጥሞች ይመለከታል፡፡ የግጥሞቹ ዋነኛ ጭብጥ በወቅታዊ የገጠር አስተዳደርና በገበሬዎች ማህበራዊ…
Read 5071 times
Published in
ጥበብ