ጥበብ
“ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን” እንደ በገና አውታር፣…ልብ የሚነዝሩ፣…ሆድ የሚያባቡ፣…ስሜት የሚነሽጡ ናቸው - የግርማ ተስፋው ግጥሞች፡፡ “መጀመሪያ” ብሎ መግቢያው ላይ ከተጠቀመበት የህይወት ማንጸሪያ ላይም የወደድኩለት ነገር አለ፡፡ “ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን፡፡” በማለት አንድ አዛውንት የራስ ዳሸንን ዳገት ሲወጡ ከተናገሩት…
Read 11936 times
Published in
ጥበብ
አንዴ ደመቅ አንዴ ደብዘዝ በሚለው የስነ-ጽሑፍ ጉዟችን ውስጥ የተለያዩ ክስተቶች ይከሰታሉ፡፡ አንዳንድ የሥነ-ጽሑፍ ሰዎች እንደሚከፋፍሉት አምስት የታሪክ ዘመናት ያሉት ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፋችን (ከ1900 እስከ ጣሊያን ወረራ፣ የጣሊያን ወረራ፣ ድህረ ጣሊያን ወረራ፣ የአብዮቱ ዘመን እና አሁን ያለንበት የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ዘመን) የተለያዩ ቀለሞችን…
Read 4243 times
Published in
ጥበብ
ወደ ዋናው ጥያቄ ከመግባቴ በፊት ስለ ልብሽ ልጠይቅሽ እፈልጋለሁ፡፡ ልብሽ እንዴት ነው?(ረጅም ሣቅ)…ልቤ ድም ድም እያለ ነው፤ በአግባቡ ይመታል፡፡ በቅርቡ ያወጣሽው አልበም “ልቤን” ስለሚል ልቧን ምን አገኘው ብዬ ነው?“ልቤን” የዘፈንኩት ዜማና ግጥም ተሰጥቶኝ ነው፡፡ የኔ ልብ ድጋሚ ሊወሰድ አይችልም፤ ምክንያቱም…
Read 7164 times
Published in
ጥበብ
ብዙዎቹ መከፋቶችና መጥፎ ስሜቶች የሚመነጩት ከፉክክር ወይም ራስን ከሌሎች ጋር በማነፃፀር ነው፡፡ ሌሎች ከኛ የተሻለ ሥራ ሰርተው ስናይ ስለራሳችን መጥፎ ስሜት ይሰማናል፡፡ ትኩረታችንን ድክመቶቻችን ላይ ባደረግን ቁጥር ስለራሳችን ፈፅሞ ጥሩ ስሜት ሊሰማን አይችልም፡፡ ሌሎች ከኛ የበለጠ መልከመልካምና ቆንጆዎች በመሆናቸው ብቻ…
Read 5195 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 09 February 2013 12:12
“የ20ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ አንደኛ መጽሐፍ” - ታሪክ ነው ተረት?
Written by ኦርዮን ወልደዳዊት
“የዚህ መጽሐፍ ዓላማ የኢትዮጵያ አዲሱ ትውልድ ማንነቱን በቅድሚያ እንዲያውቅ ለማድረግ የተዘጋጀ ነው፡፡ የራሱን ታሪክ በቅድሚያ ባለማወቁ ለጥራዝ ነጠቆች መሣሪያነት እንደዋለ አይተናል” ይላል - የመጽሐፉ መግቢያ የመጀመሪያ አንቀጽ፡፡ መጽሐፉ ከታሪክ ዘገባ ሊፈረጅ ይችላል፡፡ ሆኖም አንድ የታሪክ ጸሐፊ ከምንም አይነት የሃሳብ መዋለል…
Read 4482 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 26 January 2013 17:14
ጎንደርን ጉብኝት - በበዓለ ጥምቀት ለታሪካዊ ቅርሶች ተገቢው ትኩረት አልተሰጠም
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekle@gmail.com)
“ቱሪዝም በኢትዮጵያ” በተሰኘ በጥናት የተደገፈ መጽሐፋቸው ጌታቸው ደስታ የጥምቀት እንዲሁም የቃና ዘገሊላ ሚካኤል ክብረ በዓላትን አስመልክተው “በጐንደር በተለይ አፄ ፋሲለደስ መታጠቢያ ተገኝቶ የጥምቀት በዓልን ማክበር እጅግ በጣም ጐብኚዎችን የሚያስደምም ትርዒት ነው” ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ በዓለ ጥምቀት መዲና የሆነችው ጐንደር፣ ሰው ሰራሽና…
Read 4687 times
Published in
ጥበብ