ጥበብ
“ይቅርታ!... ትናንት ያስቀመጥኩልዎትን ጥራዝ አነበቡልኝ ይሆን? ምን አስተያየት እንደሚሰጡኝ ለመስማት ቸኩያለሁ፡፡ …ለመሆኑ ተሰጥዖ አለኝ ብለው ይገምታሉ?”“አዎ አለህ!” አሉት መምህሩ፡፡ ወጣቱ ግን አሁንም ዝም አላለም፡፡ ውስጡ ተንቀዠቀዠ፡፡ “ገጣሚ ይሆናል ብለው ይገምታሉዋ?” በማለት ጠየቀ፡፡ይህ ወጣት ዓላማው ገጣሚ መሆን ነው፡፡ ሆኖም ስንኝ ስለቋጠረ…
Read 9186 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 12 January 2013 09:50
ሬዲዮኖቻችን እንደ ባቢሎን ግንብ እንዳይሆኑ!
Written by ኃይለገብርኤል እንደሻው gizaw.haile@yahoo.com
ባለፈው ታህሣሥ 20 ቀን 2005 ዓ.ም ቅዳሜ ረፋዱ ላይ፣ ለመስክ ስራ ገጠር እያለሁ ከመዲናችን አዲስ አበባ በ97.1 የኤፍ.ኤም. ሬዲዮ ጣቢያ ይተላለፍ የነበረን የስፖርት ዝግጅት አዳምጥ ነበር፡፡ ዝግጅቱ የአማርኛ ቢሆንም፣ የስፖርት ጋዜጠኞቹ የሬዲዮ መልዕክቱን የሚያቀርቡት እንግሊዝኛ ቅይጡ ባየለበት ጉራማይሌ ቋንቋ ነበር፡፡…
Read 7073 times
Published in
ጥበብ
የጳውሎስ ኞኞ ዝክር - በዩኒቨርስቲባለቅኔ አያልነህ ሙላቱ በ1985 ዓ.ም “ጥገት ላም” በሚል ባሳተሙት የግጥም መጽሐፋቸው “ሕዝባዊ ፈጠራ” የሚል ርዕስ የሰጡት ግጥም አላቸው፡፡ በዚህ ግጥማቸው ውስጥ የጥንት ሕዝቦች፤ትምህርትና ዕውቀት ባልተስፋፋበት ዘመን፤ ከቅጠላ ቅጠልና ፍራፍሬ ጠቃሚውን ከጎጂ እየለዩ ቀጣዩ ትውልድ ለሺህ ዓመታት…
Read 5637 times
Published in
ጥበብ
ወደ ኋላ አይተን ለምን ፊት አንሆንም? ያን ለማድረግ እኮ ምንም አላጣንም! የበሀ ድንጋዮች በምድር ሮሐ፣ ፀሐይ ይንቃቃሉ እስኪጠሙ ውሀ፣ ጐቦዱራ መንደር ድንጋዮች እንዳሉ፣ “የእንቅልፍ ዘመናት መጡብን!” እያሉ፣ ጠራቢ ፍለጋ ያማትራሉ አሉ፡፡ ድሬ ሼህ ሁሴን ላይ የኖራ ምሥጢሩ፣ ይተርፍ የለም እንዴ…
Read 6869 times
Published in
ጥበብ
“በውስጥህ ያለውን ሃሳብ ሳል የሚልህ የለም” ፒያሳ ከሚገኘው አፍሪካዊያን መፃሕፍት መደብር ወደ ዶሮ ማነቂያ ልኳንዳ ቤቶች ሲያቀኑ ዳገቱን ከመጨረስዎ በፊት በቀኝ በኩል ሲታጠፉ፣ ወደ ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሚያደርስ የኮረኮንች መንገድ ያገኛሉ፡፡ በቅያሱ ካሉ ቤቶች በአንዱ ደጅ ላይ አንድ ወጣት…
Read 6208 times
Published in
ጥበብ
አቶ አለም እሸቱ ያዘጋጁት “መሰረታዊ የምርምርና የዘገባ አጻጻፍ” የተሰኘው መጽሃፍ ስለ ፕላጃሪዝም እንዲህ ይላል:- “ፕላጃሪዝም ማለት የሌላውን ሰው ሃሳብ ወይም አገላለፅ ምንጩን ሳይጠቅሱ እንዳለ ወስዶ በራስ ስራ ውስጥ አስገብቶ መጠቀም ነው…ፕላጃሪዝም የሌላውን ሰው የአእምሮ ውጤት ምንጩን ሳይጠቅሱ ገልብጦ የራስ አስመስሎ…
Read 10029 times
Published in
ጥበብ