ጥበብ
ስብሃትን እንዴት ትገልፀዋለህ? እንደልቡ ጽፎ፣ እንደልቡ የኖረ ደራሲ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የአማርኛ ልቦለድ ውስጥ አዳዲስ ቅርፆችን ያስተዋወቀም ደራሲ ነበር፡፡ በኖረበት ዘመን ሁሉ ማበርከት የሚገባውን ሥራ አበርክቷል ብዬ አምናለሁ፡፡ በህይወት በነበረበት ጊዜ ስለእሱ ብዙ ተብሏል፡፡ በዚህ በኩል ዕድለኛ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ ከስብሃት…
Read 2467 times
Published in
ጥበብ
እንግዲህ በሣቅ እንፈነዳለን፡፡ እንደፊኛ ሳይሆን እንደ አበባ በአመት አንዴም የመፈንዳት ዕድል ለማይገጥማቸው ጭፍግግ አበቦች እየፀለይን፡፡ በአመት አንዴ ካልፈነዱ ምኑን አበባ ሆኑት በማለት እያሽሟጠጥናቸው በሳቅ መፈንዳት ምርጫችን ብቻ አለመሆኑ ይታወቅልን፡፡ ዕጣ - ፈንታችንም እንጂ፡፡ ዕጣ - ፈንታ ደግሞ ቦታና ጊዜ አይመርጥም…
Read 2982 times
Published in
ጥበብ
ዶርማችን ውስጥ ጠዋት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሬድዮ እየሰማሁ ጓደኛዬ አዱኛ text አደረገልኝ፡፡ የጋሽ ስብሃትን “ሞት” የሚያረዳ ነበር - መልእክቱ፡፡ በጣም ደነገጥኩ፡፡ ተንተባተብኩ! የምናገረው ጠፋብኝ፡፡ “ምን ሆንክ?” አለኝ ጓደኛዬ መንጌ፡፡ ነገርኩት እሱም ደነገጠ፡፡ ውሸት በሆነ ብዬ ተመኘሁ፡፡ ግራ ገባኝ፡፡ ሬድዮኑን ዘጋሁና…
Read 2309 times
Published in
ጥበብ
በሌሎች ዘንድ የሚገኝ ጥበብን ለማየት፤ በአገር ውስጥ የቀሰሙትን ዕውቀት ሌላ አገር ሄጄ ብሰራበት የበለጠ ተጠቃሚ እሆናለሁ ብለው በማመን፤ በመኖሪያ አካባቢያቸው በሚፈጠር ግጭ ሰለባ ላለመሆንና በመሳሰሉት ምክንያቶች ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጭ ይሄዳሉ፡፡ በጉብኝት፣ በሥራ፣ በስደት ባሕር ተሻግረው ከሚሄዱት አንዳንዶቹ ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለሄዱባቸው…
Read 2521 times
Published in
ጥበብ
“ሥር ነቀል የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጥ የሚያመጡ ዕቀዶችን ይዘናል” የከተማዋ ምክትል ከንቲባና የአቅም ግንባታ ቢሮ ኃላፊ ከሃያ በላይ እህት ከተሞች በበዓሉ ላይ ይሣተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡ ህዳር 14/1879 እንደተቆረቆረች የሚነገርላት የአዲስ አበባ ከተማ 125ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ዛሬ በይፋ መከበር ይጀምራል፡፡ በዓሉ…
Read 2096 times
Published in
ጥበብ
የኢንዱስትሪውን ዕድገት ወደኋላ ይመልሳል ተብሏል በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ቀበሌ 32 ልዩ ስሙ “ጎንደር በረንዳ” ወይም “ቄጠማ ተራ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከግለሰብ ላይ መጋዘን ተከራይተው የዘፈን እና የፊልም ሕትመቶችን ሲቸረችሩ እና ሲያከፋፍሉ የነበሩ 50 አሳታሚ…
Read 2836 times
Published in
ጥበብ