ጥበብ
እስቲ ከልጅነትህ እንጀምር…የተወለድኩት እዚሁ አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ ነው፡፡ በፀሐይ ጮራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤትና በምኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነው የተማርኩት፡፡ የባህል ውዝዋዜና ዳንስ የጀመርኩት ምኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ7ኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ሲሆን በቀበሌ ኪነት ውስጥም ነበርኩኝ፡፡ ዛሬ እንግዲህ…
Read 7109 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት ዳዊት ንጉሡ ረታ የ”አጥቢያ” እና የ”ኢሕአዴግን እከስሳለሁ” መጽሐፍት “ሂስ” የጀመረውና የጨረሰው ደራሲውን አሌክስን (ዓለማየሁ ገላጋይ) በማድነቅ ነበር፡፡ መግቢያው ላይ ዳዊት ስለ አሌክስ ብቃት ያስቀመጣቸው አባባሎች እነዚህን ይመስላሉ፦ “ለንባብ ከሚያቀርብልን አሪፍ አሪፍ ጽሁፎች…ሃሳቦቹ የተለየ ክብር አለኝ…የታሪክ አዋቂነቱ…ለደራሲው ያለኝ አድናቆት…
Read 4754 times
Published in
ጥበብ
ጥያቄው ኦባማ አሸነፈ ወይንም ተሸነፈ ሳይሆን…ኦባማ ራሱ ሰው ነው ወይንስ ሃሳብ ነው?...የሚል ነው (ሆነብኝ)፡፡ ከአንድ የሃሳብ ወዳጅ ጋር ቁጭ ብለን ስናወራ ፈጠጥ ያለ ሃሳብ አመጣብኝ፡፡ ሃሳብም እንደ አይን ወይንም እንደ ችግር ይፈጥጣል፡፡ “አሁን እግዚአብሔር እንደ ሌላው ነገር በሚጨበጥ በሚለካ የእውነታ…
Read 3402 times
Published in
ጥበብ
ስሙ ጥሩውና ታላቁ እንግሊዛዊ ጸሐፌ ተውኔት ዊሊያም ሼክስፒር “ቪነስና አዶኒስ” እንዲሁም “ሬፕ ኦፍ ሉክረስ” የተባሉትን ቅኔዎቹን እ.ኤ.አ ከ1593 እስከ 1594 ዓ.ም ባለው ጊዜ ሲያሳትም ገና የ28 ዓመት ወጣት ነበር፡፡ ከሶስት ዓመታት በኋላ “ሶኔትስ” የተሰኙት ቅኔዎቹ ሲታተሙለት ደግሞ ሼክስፒርን ደራሲ፣ ባለቅኔ…
Read 6984 times
Published in
ጥበብ
የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን የመጀመሪያ ቴአትር“ሚስስ ሐቺንግስ ጠጉራችንን በመቀስ ቆራርጣ እንደሮማውያን ትሪቡናል ሻሽ አሰረችልን፤ አቡጀዲ ገዝታ እንደ ግሪክ ኦራተሮች አስደገደገችን፡፡ ሲርበን ዳቦና ሻይ እያቀረበችልን እስከ ስምንት ሰዓት ድረስ ልምምዱን ቀጠልን፡፡ ጃንሆይ በአሥራ አንድ ሠዓት ግድም ደረሱ፡፡ አስቀድሜ ያዘጋጀሁትን አጭር መግለጫ…
Read 1793 times
Published in
ጥበብ
ድምፃዊ ሚካኤል በላይነህ ተጫዋችና ቅን እንደሆነ በቅርብ የሚያውቁት ሰዎች ይመሰክሩለታል፡፡ ባለፈው ሐሙስ በአዲሱ አልበም ዙሪያ ቃለምልልስ ሳደርግለት በሳቅና በፈገግታ በሀዘን እየተመላለሰ ነበር ሃሳቡን የገለፀው፡፡ የመጀመሪያ አልበሙ ከወጣ ከሰባት ዓመት በኋላ ሰሞኑን ለአድማጭ ጆሮ የደረሰውን አልበሙን ‹‹ናፍቆትና ፍቅር›› ብሎታል፡፡ በቃለምልልሱ ወቅት…
Read 5796 times
Published in
ጥበብ