ጥበብ
ሐምሌ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. እዚሁ ጋዜጣ ላይ ..ፖለቲካና የደራሲ ፖለቲከኞች.. በሚል ርዕስ በደራሲ አለማየሁ ገላጋይ የተጻፈውን ጽሁፍ ””ደራሲW ዋና መሽከርከሪያ ርዕሰ ጉዳያቸው አድርገው የተነሱበት ..የኢትዮጵያ የተገለባባጭ ደራሲ ደሀ አይደለችም... ከጥቂቶቹ ደራሲያን በስተቀር አብዛኞቹ ደራሲያን ጉልበታም የፖለቲካ ወጀብ የሚያስጎነብሳቸው መንፈሰ…
Read 3419 times
Published in
ጥበብ
..ህይወት እንደ እመት ቦቦሊና አሮጊት ናት፡፡ ግን ሁሌም ጨርቅ አስጥሎ ለማሣበድ የሚያስችል አንዳች መላ አታጣም.. ይላል፤ አሌክሲስ ዞርባ፤ የካዛንታኪስ ገፀ ባህርይ፡፡ ከእነዚህ መላዎችዋ አንዱ አዲስ ዓመት ነው፡፡ ህይወት ሰርክ አዲስ ናት፡፡ በመደጋገሟ ኃይሏ አይቀንስም፡፡ ሁሌም ልባችንን እንደ ሰቀለች ታኖረናለች፡፡ ህይወት…
Read 2407 times
Published in
ጥበብ
መልካም አዲስ አመትን በመመኘቴ አዲሱ አመትመልካም እንደሚሆን ማረጋገጥ አልችልም፡፡ መልካም መመኘት ግን ለማንኛውም ይሻላል፡፡ እውነትን ያጣ ህልውና ምኞቱን አራርቆ እንዲወልድ አይገደድም፡፡ ምኞት ራሱ፤ ውበት ገና ያላቆጠቆጠበት የጥበብ አይነት ነው፡፡ የተሻለ ነገርን የሚፈልግ ግን ፍላጐቱን ከአፈላለጉ ዘዴ መለየት የማይችል የደቦ ፈጠራ…
Read 1982 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 10 September 2011 12:31
2004 ዓ. ም በሌሎች መቁጠሪያዎች ስንት ነው?
Written by ሰሎሞን አበበ (saache43@yahoo.com
7514 ዓመተ ቢዛንቲን፡- በኢትዮጵያ ዓመተ ዓለም ከሚባለው ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም 10 ዓመት ቀዳሚ ነው፡፡ 1720 ዓመተ ሰማዕታት - ዘመነ ዲዮቅልጥያን ማለትም ይቻላል፡፡ በሮም ዲዮክልጥያን ቄሳር ሆኖ የነገሠበትን መነሻ የሚያደርግ የዓመት መቁጠሪያ ሲሆን፤ ሮማዊት ግብ ላይም ያገለግል ነበር፡፡ የግብ ክርስቲያኖች በግፍ…
Read 1926 times
Published in
ጥበብ
..ያልተዳሰሱ ምስጢሮች.. ሲዳሰስባለፈው ሳምንት ቢሮዬ የመጣልኝ መሃፍ ለየት ያለ ነው፡፡ የመጽሐፉ ርዕስ ጉጉት የሚፈጥር ዓይነት ነው፡፡ ..ያልተዳሰሱ ምስጢሮች.. ስለሚል ምስጢሮቹ ምን ይሆኑ በሚል ለንባብ ይገፋፋል፡፡ መሃፉ በዲያቆን ኃ/ጊዮርጊስ ተፈራ የተዘጋጀነው፡፡ በርግጥ ደራሲው መጽሐፍ ለማሳተም አዲስ አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም ያሳተማቸው ስምንት…
Read 3266 times
Published in
ጥበብ
የትምህርት ጥራት በንጉሡ ዘመን ቀረ፣ ደረጃው ማሽቆልቆል የጀመረው በደርግ ወቅት ነው፣ በመመረቂያ ጋዋን የተነሱት ፎቶግራፍ የሳሎን ማጌጫ መሆኑ የቀረው በኢሕአዴግ ዘመን ነው... የሚሉና መሰል አባባሎች ተደጋግሞ ሲነገሩ ይሰማል፡፡ ከትምህርት፣ ከተማሪዎችና ከትምህርት ቤቶች ጋር በተያያዘ በቅርባችን የምናየው አንድ እውነት አለ፡፡ በተለይ…
Read 4713 times
Published in
ጥበብ