ጥበብ
ፍርዱ ይቀጥላል፡፡ ወንጀለኛው ወንጀለኛ የተባለው በጥበብ መለኪያ እንጂ በፍትሐ ብሔር ስላልሆነ ቅጣቱም ፍርዱም ይለያያል፡፡ ተከሳሽ ታስሮ አይቀርብም፡፡ ዘና ብለው ተቀምጠው እንደ ማሕበር ጠበል ፀዲቅ እየቀመሱ ሊሆን ይችላል ፍርዱ የሚካሄደው፡፡. . . ላዳብረው ወይንስ እንደ አመጣጡ በፍጥነት ላፍርጠው? የሚያስብሉ አንዳንድ ሐሳቦች…
Read 2248 times
Published in
ጥበብ
የዜማና ግጥም ደራሲ፣ የሙዚቃ መሣሪያዎች ተጫዋችና ድምፃዊ ከነበረው አባቱ ተፈራ ካሣናከተወዛዋዥ እናቱ ወ/ሮ አረጋሽ ኩምቴሳ መወለዱ ገና በልጅነት ዕድሜው ስሜቱ ለሙዚቃ እንዲያዳላ ምክንያት እንደሆነው ይናገራል፡፡ ተወልዶ ያደገበት ፈረንሳይ ለጋሲዮን ለበርካታ የጥበብ ሰዎች መፍለቂያ የሆነና አንጋፋ የሙዚቃ ባለሙያዎች የከተሙበት አካባቢ መሆኑ…
Read 2963 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 20 August 2011 11:00
ከድርሰቱ በላይ የሆነ ..ድርሰት.. ያላቸው ገ-ባሕርያት የበዙበት ..ተልሚድ..
Written by ተስፋሁን tesfahung@gmail.com
ሁለተኛ ሥራን ማሳመር እንደ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የከበዳቸው ይኖራል ብዬ አላስብም፡፡ በማንኛውም ጥበባዊ ሥራ (ሙዚቃ፣ ድርሰት፣ ፊልም...) በመጀመሪያ ሥራቸው ጥሩ ሠራችሁ የተባሉ ሁሉ በቀጣዩ ሥራ ለምን መቀመቅ እንደሚወርዱ አይገባኝም፡፡ (ይህ አባባል የማይመለከታቸው ውስን ደራሲያን፣ ዘፋኞችና የፊልም ባለሙያዎች አሉ፡፡) ለማንም እንደሚገባው፣ በመጀመሪያ…
Read 3799 times
Published in
ጥበብ
..ብዕር ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ አይታወቅም.. አለ ሲግመንድ ፍሮይድ (Slip of tangue) በአብዮተኞቹ የስብሐት ..ጢያራ.. መሬት እንዲያርፍ ተገደደ፡፡ ደበበ እሸቱና ስብሐት ደርግ ህፈት ቤት ለደርግ (የተመረጡ) አባላት እንዲያስረዱ ተጠሩ፡፡ ደበበ መጀመሪያ አስረዳ ሲባል ወደ ስብሐት እየጠቆመ ..የፃፈው እሱ ነው.. አለ፡፡ከትልቁ አፈወርቅ…
Read 2714 times
Published in
ጥበብ
በ1973 ዓ.ም. በፈረንሳይ አካባቢ የተወለደው አርቲስቱ፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በብሔራዊ ኢትዮጵያ፣ ሁለተኛ ደረጃን በተፈሪ መኰንን እንዲሁም ከእንጦጦ ቴክኒክ ኮሌጅ በቲያትር ዲፕሎማውን አግኝቷል፡፡ ..ገመና ቁ.2.. ላይ ዶ/ር ምስክርን ሆኖ የሚጫወተው አርቲስቱ፤ ከጋዜጠኛ ሰላም ገረመው ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል፡፡ እስቲ ዳንኤል ሰውየውና…
Read 2945 times
Published in
ጥበብ
የኖህን ምድር ላይ መኖር መጠራጠርም መካድም መብትዎ ነውና፤ ምድር ላይ አልኖረም ወደማለት አምርተዋል፡፡ ስለዚህ የፈጣሪን ህልውናም ይጠራጠራሉ፤ ይህም መብትዎ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ የግል መብትዎ እንጂ እንደ ትልቅ እውቀት ቆጥረው፤ ፈሪሀ ፈጣሪ ባደረበት ማህበረሰብ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ በሚነበብ ጋዜጣ ላይ…
Read 2504 times
Published in
ጥበብ