Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Sunday, 06 May 2012 15:12

እንደ ስብሐት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዲስኩርና ሙግት ሳይሆን ሥራ! በአለማችን ላይ ታትመው እናነባቸው ዘንድ እነሆ በረከት ከተባልነው ተቆጥረው የማያልቁ መጽሐፍት ውስጥ እድሜ ዘመናችንን ሁሉ ስናነበው ብንኖር ረቂቅነቱ የማይጓደልና ሁሌም ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበብነው ያህል ሆኖ ከሚሰማን ድንቅ መጽሐፍት አንዱ መጽሐፍ ቅዱስ ነው (ቅዱስ ቁርአንም እንዲሁ)በዚህ መጽሐፍ…
Rate this item
(3 votes)
ወንድሜ አለማየሁ ገላጋይ ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ፣ በዚሁ አምድ ስር “ከተስፋ ቀብር መልስ...” በሚል ርእስ የጻፍከውን አነበብኩት፡፡ ስለተናገርከው እውነት ደስ አለኝ፡፡ የተስፋህን መቀበር ብጠራጠርም፣ በተስፋ ስም ስለቀበርከው እውነት ግን መደነቄ አልቀረም፡፡ ካስደሰተኝ እውነትህ ብጀምርስ! እውነትም አንተ ደካሞች ብለህ የጠቀስካቸው ሶስት…
Rate this item
(0 votes)
በፋና ኤፍ ኤም 98.1 ዘወትር አርብ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ 12 እንዲሁም ቅዳሜ ከቀኑ 7 ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ የሚተላለፈውን የ”ጣዕም ልኬት” የተሰኘ ፕሮግራማችንን አስመልክቶ ቃል ኪዳን ይበልጣል የተባሉ አድማጭ በዚህ ጋዜጣ ላይ የሰጡትን አስተያየትተመልክተነዋል፡፡ ይህ ፕሮግራማችን ላለፉት አራት…
Rate this item
(2 votes)
እነሆ ነገ የፍቅር ዳግማዊ ትንሳኤ የሚከበርበት ዕለት ነው፤ ቀዳሚዎቹ ቀናት ደግሞ የፍቅር ትንሳኤ የተዘከረበት ሆነው አልፈዋል፡፡ ለመሆኑ ትንሳኤ እንዴት አለፈላችሁ? ለእኔ አሸወይና ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የትንሳኤን የፍቅር መገለጫነት በጥልቅ እንዳስብ ያደረገኝን ምርጥ ሙዚቃ እያደመጥኩ፣ ትንሳኤ ዘ ዳግማዊ ፍቅርን/ዳግማዊ - ትንሳኤን/…
Rate this item
(5 votes)
ግጥሞች በውበት ፏፏቴ ዜማ … በቃላት ጡንቻ … በሀሣብ ነበልባል … የተነከሩ ቀለማማ ናቸው፡፡ ታዲያ ሰው ሲገጥማቸው፣ ቀን ሲቀናቸው ነው፡፡ አለበለዚያ ድንኳናቸው በጭጋግ ጓዳቸው በፍዘት ይዳምናል፡፡ የነፍስ በር የማያንኳኩ የስሜት መሸንቆሪያ የሌላቸው ዱልዱም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ገጣሚዎችም አንዱ ላይ ብርቱ፣ አንዱ…
Saturday, 14 April 2012 13:08

መኖር ደስ ይላል!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ብዙዎች ደሴቶቻቸውን ፍለጋ ላይ ናቸው” ፩ በቅድሚያ ስለራሴ ልንገርህ። አለመኖርን አላውቀውም ላውቀውም አልጓጓም። በመኖር ቤተ-መቅደስ ውስጥ ነኝ። መኖርን እቀድሳለሁ። መኖርን አሞካሻለሁ። እንዳንተው ስለመኖር አዜማለሁ።በነገሥታት የአትክልት መናፈሻ ውስጥ አይደለሁም። ባለጸጋና ሰቀላዬን በቃፊር የማስጠብቅ አይደለሁም። ሠፈሬ ከመኳንትና መሳፍንት የተጣጋም አይደለም። የከበሩ ማዕድናትንና…