ጥበብ
Saturday, 30 June 2012 12:25
“የአባቴ ሕልም ወደ ቤተ-መንግሥት፣ የእናቴ ሕልም ወደ ቤተ-ክህነት፣ የእኔ ሕልም ወደ-ኪነት ያመራሉ”
Written by ብርሃኑ ሰሙ
ባለፈው እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2004 ዓ.ም በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ሥራዎችና ግለ-ሀሳብ ላይ የውይይት መድረክ ያሰናዳው ሚዩዚክ ሜይዴይ፤ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ዳሰሳ እንዲያቀርቡ የጋበዛቸው አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው “አርክቴክት ሆነህ ወደ ኪነ ጥበቡ ሠፈር ምን አመጣህ?” ብለው ለሚጠይቁ መልስ ይሆናል ያሉትን…
Read 2446 times
Published in
ጥበብ
ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ማዕከል አ.አ.ዩ በደራሲ ፀሐይ ይስማው የተደረሰው “ምስጢር” የተሰኘው መፅሐፍ፤ በኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማህበር የተመረቀው ባሳለፍነው ሳምንት ነበር፡፡ መፅሐፍ 208 ገፅ ሲኖረው በአንዲት ሴት የፍቅር ውጣ ውረዶችና መሰናክሎች ላይ ያተኮረ ነው፡፡ መፅሐፉን በዚህ መልኩ ልዳስሰው ወደድሁ፡፡“ምስጢር” ከገፅ 6…
Read 2936 times
Published in
ጥበብ
ስለ ኢትዮጵያ ማንነትና ታሪክ፤ ስለ አገራችን ባህልና አዝማሚያ እንዲሁም ሌሎች በርካታ ጥያቄዎችን በማንሳት፤ ከቴዲ አፍሮ ጋር ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ባለፈው ሳምንት ማቅረባችን ይታወሳል። በዛሬው የመጨረሻ ክፍል፤ በአንድ ርእሰ ጉዳይ ላይ እናተኩራለን - የኪነጥበብ ፈጠራ ላይ። የመረጥነው ርእሰ ጉዳይ፤ በጣም አስፈላጊ…
Read 3844 times
Published in
ጥበብ
አንድ የሆነ ሠነፍ የት እንዳለ ስለማያውቅ በደረሰበት መመላለስ አይችልም፡፡ ተመሳሳዮች በሚጓዙበት ፈንጠር - ፈንጠር - ብሎ - ይሮጣል እንጂ… “ልክ መድረኩ እንደሠፋው…ዳንስ..እንደማይችል - ተራ- ዘፋኝ”…መፈናጠርና መደነቅ …የማስመሰልና…የመቻል…ልዩነቶች ናቸውና፡፡ -1- እኔ አንድና ተመሣሣይ ፍፁም አንድ አይደለም፡፡ … ብዙ የሚለያይ ነገር ያላቸው…
Read 2933 times
Published in
ጥበብ
አመድ የላሰች ኪነት ዛሬ በ “ኪነ-ጥበብ “ ዙሪያ ጥቂት ነገር ልል ወደድኩ፡፡ አትኩሮቴ ደግሞ ቅዥቢነትን በልክነት በሰደረው ህመምተኛ የኪነጥበብ አንጃ ላይ ነው፡፡ ኪነ-ጥበብ የየትኛውንም ጎራ የህይወት ጉድባና ስርጓጉ በብዙ ጥፍጥናና ጥበባዊ ለዛ፣ ለህይወት ተዋናዩ ሰብአዊ ፍጥረት እንዲደርሱ የማድረግ ዘርፈ ብዙ…
Read 2438 times
Published in
ጥበብ
አቶ ቀረመንዝ ያለሴት ረዥም አመታትን ኖሯል፡፡ ያለሴትን በደንብ አብራራው ካላችሁኝ ከሴት ጋር ሳያወራ፣ ሳይተኛ፣ ሳይስቅ፣ ሳይሰዳደብ፣ ሳይፋቀር…ምንም ሳያደርግ እላችኋለሁ፡፡ በረዥም የእድሜ ዘመን ውስጥ ወደ የትም ያልተጠጋጋ ተመሳሳይ ህይወትን መኖር የኑሮን ርዝመት ያሳጥረዋል፡፡ ይህ ከሆነ ዛሬ ላይ አቶ ቀረመንዝ አንድ አመቴ…
Read 2293 times
Published in
ጥበብ