Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(3 votes)
በ2001 ዓ.ም. ተጀምሮ በአዲስ አበባና በየክልል ከተሞቹ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያን አይዶል ውድድር እነሆ ወደመቋጫው ተቃርቧል፡፡ በስድስት ዙሮች የተካሄደውን የድም ውድድር አሸንፈው ለሰባተኛው ዙር ያለፉት አስር ተወዳዳሪዎችም ተመርጠዋል፡፡ የሐረሯ ተወዳዳሪ ህፃን ሃና ግርማ በልዩ ተወዳዳሪነት ለሰባተኛውና ምርጥ አምስቱ ብቻ ለሚመረጡበት ዙር…
Rate this item
(4 votes)
የአዲስአበባበርካታነባርሰፈሮችለልማትናለሕንፃግንባታፈርሰዋል፤እየፈረሱየሚገኙምአሉ፤ገና ወደፊትየሚፈርሱምአሉ፡፡እንደነዶሮማነቂያናሠራተኛ ሰፈር ያሉት የፒያሳ ነባርሰፈሮችም ከአራት ኪሎ በመቀጠል ለመፍረስ ጊዜያቸውን እየጠበቁ ነው፡፡ ልክ እንደ አራት ኪሎና መርካቶ ሁሉ ፒያሳም በከፊል ፈርሳ ከመገንባቷ በፊት ውስጣዊ ገታዋን፣ የነዋሪዎቿን የሕይወት መስተጋብር እና ሌሎችም tእውነታዎች ለኛና ለቀጣይ ትውልዶች ዘላለማዊ የሚያደርግ መሐፍ ባሳለፍነው ሳምንት…
Rate this item
(7 votes)
ከወገብ በላይ ጣዖት፣ ከወገብ በታች ታቦት ተረታችን ታሪካችንን ተጭኖት በዕውነት ሳይሆን በህልም መሰል መማለል ውስጥ የምንኖር ሕዝቦች ከሆንን ቆይተናል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም ወደ ንቃት ከማምራት ይልቅ የበለጠ እንዲጫጫነን በሚያደርጉ የተረት እሹሩሩዎች እየተባበልን እንገኛለን፡፡ ከታሪክ ሊቃውንት ይልቅ ..የተረት አባቶች.. በገነኑባት በዚች…
Rate this item
(0 votes)
በሆሊውድና በአሜሪካ መዝናኛ ኢንዱስትሪ ያሉ ዝነኞችን ገበና በመፈልፈል የሚታወቀው አንቶኒዮ ፔሊካኒ በወህኒም የተለመደ ስራውን እንደገፋበት ኒውስዊክ ገለፀ፡፡ ፔሊካኒ የዝነኞችን ምስጥራዊ ሰነድ በመፈልፈል፤ ስልክ በመጥለፍና የደህንነት መረብን ሰብሮ በመግባት አደገኛነቱ የተመሰከረለት ጉድ ጎልጓይ ጋዜጠኛ ነው፡፡ በሎስአንጀለስ ከተማ በግል መርማሪነት ይሰራ የነበረው…
Monday, 08 August 2011 14:35

መጥኔ ፕሬስና ኳስ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
መጥኔ ፕሬስና ኳስ የሀገር ህመምና ፈውስ ሁሉም የልቡ እስኪደርስ! መጥኔ ፕሬስና ኳስ ሁለቱም የነፃነት ዋስ ባንድ ፊት ያገር እስትንፋስ ባንድ ፊት የመዝናኛ ዳስ ልደቱን ከምጡ ሚወርስ ትግሉን በድል እሚክስ የህይወት መልክና ገበር፣ ይሄው ነው ፕሬስና ኳስ የዓለም ተፃራሪ ፀባይ፣ የሀገር…
Monday, 08 August 2011 14:06

የ..ሐምሌ ስንኞች..

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው እሁድ በቢሾፍቱ ሲኒማ አዳራሽ ኪነጥበባዊ ዝግጅቱን ያቀረበው ..ሆራ ቡላ.. ታዋቂዋን አርቲስትና የማስታወቂያ ባለሙያ ሙሉ ዓለም ታደሰና በ..ሰው ለሰው.. ተከታታይ የቴሌቭዢን ድራማ ልጇ ብሩክን ሆኖ የሚሠራውና የድራማው አዘጋጅ አርቲስት ሰለሞን አለሙ ፈለቀን የክብር እንግዶች በማድረግ የጋበዘ ሲሆን አርቲስቶቹ ልምድና እውቀታቸውን…