ጥበብ
አቀላቅሎ መዛቅ የሶሻሊዝም ሥራ ነው . . . ብዙሃኑ ጋብ ሲል፤ ጥቂቶች ጉብ ይላሉ . . .“ዕቃ ብናጣ በአንድ በላን” አሉ ከተራው ጋር መሰየማቸው የቆጠቆጣቸው የጥንት መኳንንት፡ በእሳቸው ወገን ሆነን ካየነው ልክ ናቸው፡ ይቆጠቁጣል እንጂ - እንዴት አይቆጠቁጥ? በደም ፍላት…
Read 2701 times
Published in
ጥበብ
ተረት ማህበረሰባዊ እውነታን በቀላል እና የዋህ ዘዬ የሚቀርብበት የጥበብ ዘርፍ ነው፡፡ ቀጥሎ በምትመለከቷቸው ተረቶች ውስጥ የተገለፁ እውነቶች ደረጃቸውና መገለጫቸው የተለያየ ቢሆንም በህይወታችን ውስጥ በየቀኑ የሚገጥሙንና በዝንጋኤ የሚታለፉ ደረቅ እውነቶችን የሚያጎሉ የሃሳብ ምግቦች ናቸው፡፡ እስኪ እንብቧቸው፡፡ የነብሩ ጅራት
Read 2097 times
Published in
ጥበብ
ይህንን ጽሁፍ እጽፍ ዘንድ መነሻ የሆነኝ የ2003 ዓ.ም የኢትዮጵያ አይዶል የሽልማት ስነ-ስርዓት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ቴሌቪiን በቀጥታ በተሰራጨውና በዕለተ መስቀል የተካሔደው ውድድርና ሽልማት ስፍራ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ሲሆን የታዘብኳቸውንና በግሌ ስሜት የሰጡኝን ጉዳዮች እነካካለሁ፡፡ ቅድሚያ የምሰጠውም የኢትዮጵያ አይዶል በየዓመቱ ለሀገራችን የኪነ-ጥበብ…
Read 2147 times
Published in
ጥበብ
...በአሁኑ ሠዓት እንኳ የሬዲዮናችሁን ጆሮ እየጠመዘዛችሁ ጣቢያ ብትቀይሩ አንድ የወሎ ጣዕመ ዜማ አታጡም፡፡ ከፈለጋችሁ የመጽሐፍት መደርደሪያችሁን በርብሩት፡፡ እርግጠኛ ነኝ ስለ ደሴ ውበት የሚተነትን ሽራፊ ገፅ አይጠፋም፡፡ ደሴ እድለኛ አገር ናት፡፡ የማያቁት አገር አይናፍቅም የሚለውን ምሳሌያዊ አነጋገር ፉርሽ አድርጋለች፡፡ በተለይ እንደ…
Read 5968 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን ታትመው ለገበያ ከቀረቡት መጽሐፍት መካከል፤ “ፕሮፌሰር አንህ” የሚለው መጽሐፍ አንዱ ነው፡፡ እኔም ስለዚህ መጽሐፍ የተወሰኑ ሀሳቦችን ለማንሳት እና መጽሐፉን ለመገምገም ወደድሁ፡፡ የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፉ ወጥ ልብ - ወለድ ሲሆን 187 ገጽ ይዟል፡፡ የፊት ገጽ ሽፋኑ ያን ያህል ሳቢ እና…
Read 1892 times
Published in
ጥበብ
..እንጀራ ከመከራ..፣ ..ለእንጀራ ተሰደደ..፣ ..በእንጀራዬ መጣ..፣ ..ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም.. (ምነው ቢሉ በወጥ ጭምር እንጅ)፤ ..ይህችም እንጀራ ሆና ሚጥሚጣ በዛባት.. ወዘተ፡፡ ስለ እንጀራ ጠይቀው ስለ እንጀራ የሚመልሱ ብሒሎች በዝተውብኝ ቢገርመኝ ነው ለእናንተም ማመላከቴ፡፡ እስኪ እናንተም ሌሎች የእንጀራ አባባሎችን አስሱና ምርጫችሁን…
Read 2602 times
Published in
ጥበብ