Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
400 ተዋንያን የተሳተፉበት ክሊፕ 480ሺ ብር ፈጅቷል “ይድረስ ለወዳጄ፡- እንደምን ሰንብተሃል እኛ ባለንበት በእግዚአብሄር ቸርነት ደህና ነን፤ መቼም ወቅት ፈቅዶ ለብዙ ትውልዶች ያህል ተራርቀን ብንኖርም ያገሬ ታሪክ የጀግኖች ታሪክ መቼም አይዘነጋም ብዬም አልነበር… እናም ይሄውልህ በእናንተው ዘመን ደግሞ ብላቴናው ቴዎድሮስ…
Rate this item
(0 votes)
በገበና የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ሲሳተፉ ከነበሩት ተዋናዮች የተወሰኑት ለቀቁ • የሰው ለሰው ተከታታይ ድራማ ወሳኝ ሰው አጣ • ቴዲ አፍሮ ከአዲካ ጋር ተጋጨ፤ ከማናጀሩም ጋር ተለያየ • መቲ (መታሰቢያ) ከሰይፉ ጋር ተለያየች… ጭልም ካለው ነገር ላለመጀመር አሰብኩና ወደ ኋላ መለስ…
Rate this item
(0 votes)
እኔ አልወደውም፡፡ ስለምንም ግን አይደለም፡፡ ለሷ ለሚስቱ ስለሚያሳየው ባህሪ እንጂ፡፡ ከእኔጋማ ሰላምታም የለንም፡፡ እንደውም እሱ እስከመፈጠሬም ላያውቅ ይችላል፡፡ የኛን በረንዳ እና የነርሱን በረንዳ ከሚለየው ቀርከሃ ግርዶሽ አጮልቄ በሳሎናቸው መስኮት አይኖቼን አሻግሬ ሲመታት ደጋግሜ አይቼያለሁ፡፡ አሁንም ትንሽ ቆይተን አብረን ልናይ እንችላለን፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በ1891 ዓ.ም ከጅቡቲ አዲስ አበባ ለመምጣት በእግር የሚጓዙ ሰዎች አንድ ወር ይወስድባቸው ነበር፡፡ በ1900 ዓ.ም ይህንኑ ርቀት በባቡር ለማቋረጥ ሁለት ቀን ብቻ እንደሚያስፈልገው ታየ፡፡ ነሐሴ 12 ቀን 1921 ዓ.ም ከጅቡቲ የተነሳው አውሮፕላን አዲስ አበባ ስጋ ሜዳና (ታጠቅ) ደርሶ ለማረፍ ጥቂት…
Saturday, 09 June 2012 10:57

የሐሳብ ታቦታት

Written by
Rate this item
(0 votes)
መጋረጃው ሲገለጥ የንጉሡ ዙፋን አለ፡፡ መንጠላቴቱ ሲከፈት መንበሩን እናያለን፡፡ በመንበሩ ላይ ታቦቱን …በታቦቱ ውስጥም …ፅላቱን…በፅላቱ ላይ ቃላቱ፡፡ የትዕዛዝ ቃላቶች፡፡ ቃላት የሐሳብ መሠወርያ ታቦታት ናቸው፡፡ ሐሳቡ በራሱ ደግሞ ሊል የሚፈልገው ነገር ጽላት ነው፡፡ የምንደርስበት ነገር ደግሞ ነገሩ በቁሙ ካለው ማንነት ውጪ…
Saturday, 02 June 2012 09:59

የጥር ቅዳሜ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ታክሲ ውስጥ ከተዋወቅን በኋላ በአካለ ሥጋና በመጠነ ሐሳብ ለመገናኘት ዛሬ የመጀመሪያ ቀጠሮዋችን ነው… ፒያሳ Five town ቀደም ብዬ እየጠበኩት ነው፡፡ እንደሚመጣ እርግጠኛ ነኝ፡፡ ሌላ…ብዙው ምክንያት ቢቀር እንኳ ከእኔ ለመገናኘት ዛሬ…የመጀመሪያው ቀጠሮዋችን ስለሆነ…ይመጣል…የተንቀዠቀዡ ዐይኖች ቢኖሩትም የኔን ውበት ለማክበር እንደማይዘገይ ተስፋ አደርጋለሁ…ስለዚህ…