ጥበብ
ከወገብ በላይ ጣዖት፣ ከወገብ በታች ታቦት ተረታችን ታሪካችንን ተጭኖት በዕውነት ሳይሆን በህልም መሰል መማለል ውስጥ የምንኖር ሕዝቦች ከሆንን ቆይተናል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም ወደ ንቃት ከማምራት ይልቅ የበለጠ እንዲጫጫነን በሚያደርጉ የተረት እሹሩሩዎች እየተባበልን እንገኛለን፡፡ ከታሪክ ሊቃውንት ይልቅ ..የተረት አባቶች.. በገነኑባት በዚች…
Read 6584 times
Published in
ጥበብ
በሆሊውድና በአሜሪካ መዝናኛ ኢንዱስትሪ ያሉ ዝነኞችን ገበና በመፈልፈል የሚታወቀው አንቶኒዮ ፔሊካኒ በወህኒም የተለመደ ስራውን እንደገፋበት ኒውስዊክ ገለፀ፡፡ ፔሊካኒ የዝነኞችን ምስጥራዊ ሰነድ በመፈልፈል፤ ስልክ በመጥለፍና የደህንነት መረብን ሰብሮ በመግባት አደገኛነቱ የተመሰከረለት ጉድ ጎልጓይ ጋዜጠኛ ነው፡፡ በሎስአንጀለስ ከተማ በግል መርማሪነት ይሰራ የነበረው…
Read 2752 times
Published in
ጥበብ
መጥኔ ፕሬስና ኳስ የሀገር ህመምና ፈውስ ሁሉም የልቡ እስኪደርስ! መጥኔ ፕሬስና ኳስ ሁለቱም የነፃነት ዋስ ባንድ ፊት ያገር እስትንፋስ ባንድ ፊት የመዝናኛ ዳስ ልደቱን ከምጡ ሚወርስ ትግሉን በድል እሚክስ የህይወት መልክና ገበር፣ ይሄው ነው ፕሬስና ኳስ የዓለም ተፃራሪ ፀባይ፣ የሀገር…
Read 2254 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው እሁድ በቢሾፍቱ ሲኒማ አዳራሽ ኪነጥበባዊ ዝግጅቱን ያቀረበው ..ሆራ ቡላ.. ታዋቂዋን አርቲስትና የማስታወቂያ ባለሙያ ሙሉ ዓለም ታደሰና በ..ሰው ለሰው.. ተከታታይ የቴሌቭዢን ድራማ ልጇ ብሩክን ሆኖ የሚሠራውና የድራማው አዘጋጅ አርቲስት ሰለሞን አለሙ ፈለቀን የክብር እንግዶች በማድረግ የጋበዘ ሲሆን አርቲስቶቹ ልምድና እውቀታቸውን…
Read 3608 times
Published in
ጥበብ
..ደበበ ሠይፉ ሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ . . . ከፖለቲካ ያገኛቸው ክብር፣ ተሰሚነት፣ ገላጭነት፣ ግርማ ሞገስ፣ ተከባሪነት. . . ከትከሻው ላይ በረው ጠፍተው ነበር፡፡ የትኛው ባለጊዜ ደራሲ ላይ አርፈው ይሆን?..ይሄ አንቀጽ ያለፈው ሳምንት ጽሑፌ መዝጊያ…
Read 2102 times
Published in
ጥበብ
..ኧረ መርሳ በለኝ!.. እያለ ትንሹ ትልቁ ደረሳው ወልዩ በፍቅር የሚወዳት የአባትዬዋን መንበር፤ የሸህ ሚዕዋን መንደር-መርሳን ከተማዬ ሃብሩን ወረዳዬ እያልኩ መኖር ከጀመርኩ አምስት ወር እንኳን አልሞላኝም፡፡ እኔ አንዷንም ሳላቃት የእሷ አድርጋኝ ከወዳጆቿ ቀላቅላ በዱአዋ እቅፍ ድግፍ አድርጋ አቀማጥላ የያችኝ ሃብሩ፤ አንዳንዶች…
Read 3104 times
Published in
ጥበብ