ጥበብ
የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን የመጀመሪያ ቴአትር“ሚስስ ሐቺንግስ ጠጉራችንን በመቀስ ቆራርጣ እንደሮማውያን ትሪቡናል ሻሽ አሰረችልን፤ አቡጀዲ ገዝታ እንደ ግሪክ ኦራተሮች አስደገደገችን፡፡ ሲርበን ዳቦና ሻይ እያቀረበችልን እስከ ስምንት ሰዓት ድረስ ልምምዱን ቀጠልን፡፡ ጃንሆይ በአሥራ አንድ ሠዓት ግድም ደረሱ፡፡ አስቀድሜ ያዘጋጀሁትን አጭር መግለጫ…
Read 2443 times
Published in
ጥበብ
የዐጼ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ብዙ ኢትዮጵያውያን ከውጭው አለም ጋር ሰፋ ያለ ግንኙነት የጀመሩበት ነው፡፡ በንግድ፣ በፖለቲካ፣ በትምህርት ወዘተ. በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ወደአውሮፓ ይሄዱ ነበርና በኢትዮጵያና በሚሄዱባቸው የአውሮፓ ሀገሮች መካከል ከፍ ያለ የባህል ልዩነት መኖሩን ያስተዋሉት ንጉሱ በጉዳዩ ላይ መከሩ፡፡ በኋላም…
Read 4331 times
Published in
ጥበብ
በሀገራችን የስነ - ፅሁፍ ታሪክ ከበቀሉት ገጣሚያን ገ/ክርስቶስ ደስታ ተጠቃሹና የራሱ የሆነ ልዩ ማንነት ያለው ነው፡፡ ሰዓሊና ገጣሚ ገ/ክርስቶስ ከነበረው ጥልቅ የስነ - ጥበብ ፍቅርና የምዕራባዊው ስነ - ጥበባዊ መረዳትና ተሞክሮ፣ የስነ - ግጥም ስራዎቹ ከተለመደው የአማርኛ ስነ - ግጥም…
Read 11378 times
Published in
ጥበብ
እንደ መግቢያ… ፀሐይ ከወደ መውጫዋ አድማስ ስርቻ ተፈልቅቃ ለመታየት በፊታችን ስትፍጨረጨር፣ ሩብ ግማሽ እያለች ሙሉ እንደምትሆን ሁሉ፣ የንጋት ድምፅም ጎልቶ ከመሰማቱ በፊት ቀድሞ የሚደመጠው ሹክሹክታው ነው፡፡ ከዚያም ቀስ በቀስ ጎልብቶ ሙሉ ይሆንና ደምቆ ወደ ልቦና ጥልቀት ይዘልቃል፡፡ የህይወትን ተዓምራዊ ግርማ…
Read 7492 times
Published in
ጥበብ
በያዝነው ዓመት መስከረም ወር መጀመሪያ ላይ ለእህቶቿ ልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ለመግዛት ወደ ጽሕፈት መሣሪያዎች መሸጫ መደብር የሄደችው ወ/ት ከበቡሽ፤ መደብሩ ውስጥ ባያቸው በአሜሪካ ባንዲራ የደመቀ “Proud to be an American!” የሚል ጥቅስ የታተመበት እርሳስ ከመገረምም በላይ አስደንግጧታል፡፡የመደንገጧ ምክንያት “እርሳሱ በእጁ…
Read 4061 times
Published in
ጥበብ
ሀተታ ሀ…የዚህ ፅሁፍ መነሻ እውነት ነው…. እውነት እንደመነሻ እንጂ ያላግባብ ምስጋና ለማቅረብ ታስቦ አይደለም፡፡ ለመተዋወቅና ዝምድና ለመፍጠርም አይደለም፡፡ ጉርሻ ቢጤ ነገር ለማግኘት ማሞካሸት የሚል እሳቤም አልያዘም፡፡ የብልጠት ምስጋና እንዲሆን ታስቦ የተደረገም አይደለም፡፡ በፍፁም፡፡ በእውነት እውቀት እንጂ በብልጣብልጥነት የኖረ… የሚቀጥል ሀገር…
Read 6343 times
Published in
ጥበብ