Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን የመጀመሪያ ቴአትር“ሚስስ ሐቺንግስ ጠጉራችንን በመቀስ ቆራርጣ እንደሮማውያን ትሪቡናል ሻሽ አሰረችልን፤ አቡጀዲ ገዝታ እንደ ግሪክ ኦራተሮች አስደገደገችን፡፡ ሲርበን ዳቦና ሻይ እያቀረበችልን እስከ ስምንት ሰዓት ድረስ ልምምዱን ቀጠልን፡፡ ጃንሆይ በአሥራ አንድ ሠዓት ግድም ደረሱ፡፡ አስቀድሜ ያዘጋጀሁትን አጭር መግለጫ…
Saturday, 13 October 2012 13:58

የወግ ማዕድ - ሁለተኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የዐጼ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ብዙ ኢትዮጵያውያን ከውጭው አለም ጋር ሰፋ ያለ ግንኙነት የጀመሩበት ነው፡፡ በንግድ፣ በፖለቲካ፣ በትምህርት ወዘተ. በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ወደአውሮፓ ይሄዱ ነበርና በኢትዮጵያና በሚሄዱባቸው የአውሮፓ ሀገሮች መካከል ከፍ ያለ የባህል ልዩነት መኖሩን ያስተዋሉት ንጉሱ በጉዳዩ ላይ መከሩ፡፡ በኋላም…
Saturday, 06 October 2012 15:17

ገብረክርስቶስ ደስታ በሚካኤል ሙዚቃ

Written by
Rate this item
(6 votes)
በሀገራችን የስነ - ፅሁፍ ታሪክ ከበቀሉት ገጣሚያን ገ/ክርስቶስ ደስታ ተጠቃሹና የራሱ የሆነ ልዩ ማንነት ያለው ነው፡፡ ሰዓሊና ገጣሚ ገ/ክርስቶስ ከነበረው ጥልቅ የስነ - ጥበብ ፍቅርና የምዕራባዊው ስነ - ጥበባዊ መረዳትና ተሞክሮ፣ የስነ - ግጥም ስራዎቹ ከተለመደው የአማርኛ ስነ - ግጥም…
Rate this item
(5 votes)
እንደ መግቢያ… ፀሐይ ከወደ መውጫዋ አድማስ ስርቻ ተፈልቅቃ ለመታየት በፊታችን ስትፍጨረጨር፣ ሩብ ግማሽ እያለች ሙሉ እንደምትሆን ሁሉ፣ የንጋት ድምፅም ጎልቶ ከመሰማቱ በፊት ቀድሞ የሚደመጠው ሹክሹክታው ነው፡፡ ከዚያም ቀስ በቀስ ጎልብቶ ሙሉ ይሆንና ደምቆ ወደ ልቦና ጥልቀት ይዘልቃል፡፡ የህይወትን ተዓምራዊ ግርማ…
Saturday, 06 October 2012 15:03

የልጆች ባለውለታው

Written by
Rate this item
(6 votes)
በያዝነው ዓመት መስከረም ወር መጀመሪያ ላይ ለእህቶቿ ልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ለመግዛት ወደ ጽሕፈት መሣሪያዎች መሸጫ መደብር የሄደችው ወ/ት ከበቡሽ፤ መደብሩ ውስጥ ባያቸው በአሜሪካ ባንዲራ የደመቀ “Proud to be an American!” የሚል ጥቅስ የታተመበት እርሳስ ከመገረምም በላይ አስደንግጧታል፡፡የመደንገጧ ምክንያት “እርሳሱ በእጁ…
Saturday, 06 October 2012 14:59

አኮቴት ስለሚገባት እንስት ጋዜጠኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሀተታ ሀ…የዚህ ፅሁፍ መነሻ እውነት ነው…. እውነት እንደመነሻ እንጂ ያላግባብ ምስጋና ለማቅረብ ታስቦ አይደለም፡፡ ለመተዋወቅና ዝምድና ለመፍጠርም አይደለም፡፡ ጉርሻ ቢጤ ነገር ለማግኘት ማሞካሸት የሚል እሳቤም አልያዘም፡፡ የብልጠት ምስጋና እንዲሆን ታስቦ የተደረገም አይደለም፡፡ በፍፁም፡፡ በእውነት እውቀት እንጂ በብልጣብልጥነት የኖረ… የሚቀጥል ሀገር…