ጥበብ
ማዕረግ ልኩ. . . . . ያ እንኳን በፊደል ጥርሱን ‘ሚፍቀው. . . . . . ሲያስነጥስ የፍልስፍና ፍንጥርጣሪዎች ከአፉ የሚፈናጠሩት. . . . እሱ ልጅ ወለደ አሉ። አሁን ለ’ርሱ ልጅ ምን ያደርግለታል? ራሱ እንኳን መኖር አለመኖሩን እርግጠኛ ያልኾነ ባተሌ፤…
Read 368 times
Published in
ጥበብ
‹‹ተገና ጨዋታ፣ ተውሃ ዋና በቀር፤ቦስክ የሚሉት ግጥሚያ፣ አያውቅም የእኛ አገር፤እኔ ግን ዲያኛቸው፣ በቆፍጣናው ልቢዬ፤ከታይሰን ጋራ፣ ለመግጠም አስቢዬ፤ማለዳ እነሳና፣ ጂምናስቲክ ሥሰራ፤ ጣቴ እንዲጠነክር፣ ስሰብር እንስራ፤አንድ ወር ሞላኝና፣ መዳፌ ዳበረ፤ደረቴም ሰፋና፣ ጣቴ ጠነከረ፤በጣም እንዳልወፍር፣ ወይም እንዳልቀጥን፤ ምግቤን አዘጋጀሁ፣ በመጠን፣ በመጠን፤ድሮ ተምበላው፣ በግማሽ…
Read 285 times
Published in
ጥበብ
፨ ኢትዮጵያ የብዙኀን ሀገር ናት። የአንድ ጎሳ፣ የአንድ ሰው፣ የአንድ ሃይማኖት፣ የአንድ ወገን ሀገር ኾና አታውቅም፤ አትኾንምም። ኢትዮጵያ የብዙ ዘመን ታሪክ የኖራትም ኾነ አሁን ድረስ ከነ’ክብሯ’ ያለችው በተለያዩ አለላዎች የተሰፋች ስለኾነች ነው። ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ በ1991 ‹እፎይታ› መጽሔት ላይ…
Read 406 times
Published in
ጥበብ
‹‹ይቀነሱ››፣ ‹‹አይቀነሱ›› በሚል ሙግትና ክርክር፤ ከ1917 ዓ.ም ጀምሮ የጋራ ስምምነት ሳይበጅለት አንድ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረው የአማርኛ ሞክሼ ፊደላትን በተመለከተ፣ መቀነሳቸውን በመቃወም፣ ምክንያታዊ መከራከሪያ በማቅረብ ከሚታወቁት አንዱ ደራሲ ተሰማ ሀብተሚካኤል ናቸው፡፡ ‹‹ከሣቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት›› በሚል ርዕስ በ1951 ዓ.ም ባሳተሙት…
Read 318 times
Published in
ጥበብ
(የጋዜጣው ዜና እንደ አጭር ልብወለድ) “ዘ ጎድ ፋዘር” የተሰኘው ፊልም ለእይታ የበቃበት ዘመን ነው፡፡ የፍልስጥኤም አሸባሪዎች በሙኒክ ኦሎምፒክ ሽብር የፈጠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ኒክሰን ለምስራቁና ምእራቡ ግንኙነት አዲስ ምእራፍ ከፋች ጉብኝት በቻይና ያደረጉትም በዚሁ ዘመን ነው፡፡ የሴቶች የነፃነት እንቅስቃሴ በከፍተኛ…
Read 270 times
Published in
ጥበብ
ሥነ-ጽሑፍ አንድ ሥነ-ዘዴ ነው፤ እውቀት የምናካብትበት መስክ ሲሆን፣ በርካታ ትኩረት ሊደረጉባቸው የሚሹ ጉዳዮች አሉት፡፡ የአንድ ማኅበረሰብ ዕድገት ወይንም ለውጥ ከሚለካባቸው መስፈርቶች አንዱ ሥነ-ጽሑፍ ነው፤ ማኅበረሰቡ የደረሰበትን የሥልጣኔ እና የዕድገት ደረጃ ለመለካትና ለማወቅ ይረዳል… በአሁን ወቅት፣ ሥነ-ጽሑፋችን ላይ ካጠሉ ጥላዎች መካከል…
Read 343 times
Published in
ጥበብ