ጥበብ
ቃላዊ ባህል አፍሪካውያን የጀግኖቻቸውን የዐውደ ውጊያ ውሎ የሚናገሩበት፣ ተወዳጅና ተደማጭ የሆነ፣ ነባርና ሀገር በቀል ጥበብ ነው፡፡ ማኅበረሰቡ ከየት፣ እንዴትና መቼ አሁን ወደተገኘበት አካባቢ እንደሰፈረ፣ መቼ የዘር ማንዘሩ ቁጥር እንደበዛ፣ መቼስ እንደኮሰመነና ሌላ ሌላው የጦርና የፖለቲካ ገድሉንም ጭምር ያወጋበታል፡፡ በዚህ ትረካና…
Read 408 times
Published in
ጥበብ
ሥነ-ግጥም የኪነ-ጥበብ አውራ እንደሆነ ሊቃውንት እማኝ ናቸው። ኢትዮጵያዊው ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን፣ አሜሪካዊው ባለቅኔ ዊትማን፣ ፈረንሳዊው ደራሲ አልበርት ካሙ እና ሌሎችም ተጠቃሾች ናቸው። የግጥም አውራነቱ የይዘቱ/ የጭብጥ መጎምራት፣ የዕይታ ጥቁምታው - ግጥም የተኖረና የቸከ ሀሳብ የሚቃርም ቶስቷሳ አይደለም፤ የሚመጣን ተንባይና…
Read 270 times
Published in
ጥበብ
Sunday, 19 May 2024 20:24
ተምሳሌታዊና ፖለቲካዊ ስላቅ በAnimal farm ድርሰት ውስጥ
Written by በደረጀ ጥጉ (የአለም አቀፍ ህግ መምህር)
ኤሪክ አርተር ብሌር በ1903 (እ.ኤ.አ) ህንድ ውስጥ ተወለደ፡፡ በኮሌጅ በነበረው ቆይታ ለተለያዩ ጋዜጦች ፅሁፍ በማቅረብ ተሳትፎውን ሀ ብሎ ጀመረ፡፡ ከ1922-1927 (እ.ኤ.አ) የህንድ ኢምፔርያል ፖሊስ አባል በመሆን በበርማ ተሳትፏል፡፡ በበርማ በነበረው ቆይታ ላይ ተመርኩዞ Burmese days የተባለውን የመጀመሪያ ልቦለዱን በ1934 (እ.ኤ.አ)…
Read 267 times
Published in
ጥበብ
ከአድማስ ባሻገር (1962) በበአሉ ግርማ የተጻፈ ረጅም ልብ ወለድ ነው። ይህ ድርሰት ምሁራን በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ ድርሰቶችን ሲያወሱ ከአቤ ጉበኛ አልወለድም ጋር በታላቅ ግነት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቅሱት ድርሰት ነው። ከኪናዊ ይዘቱ አኳያ ድርሰቱን በውል ለሚመዝን በሳል ኀያሲ ግን የገናናነቱን ያህል…
Read 305 times
Published in
ጥበብ
መቼም ደህና ዓይንና አእምሮን የሚይዝ ነገር ሲገኝ ተመስገን ነው የሚባለው፥ የታገልን መጽሐፍ አነበብኹት፤ ደስም አለኝ። እኔ እና መጽሐፉ ደፋር ነው ባይ ነን፤ ሌላው ምን እንደሚለው አንድዬ ይወቀው። ስነ- ጽሑፍ የተቃራኒ ጾታ ፍቅር፣ ዳሌ፣ ባት፣ መተቃቀፍ፣ መከጃጀል፣ ውበት፣ ሳቅ እና ጨዋታ…
Read 252 times
Published in
ጥበብ
‹‹ከዘራፊው ማስታወሻ›› ‹‹እኔም ሄድ መለስ፣ አልልም በዋዛ፤ከውበት ቢርቁ፣ ዕውነት አይገዛ፤››በሊቀ-ሊቃውንት ሥም፣ በባለቅኔዎች ዎረታ፣ በገጣሚያን ችሮታና ሥጦታ፤ በሁሉም ሥም ሰብሰብ ብለን ግጥምን እናወድስ!...ግጥም ስለ ግጥም!በለበቅ ስንኞቹ ደርሶ ትውስ የሚለንን ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንን ‹አፈሩን ያቅልልላቸው› ብለን እንጀምር፤ ዓለምንና ስብጥርጥር ዕውነታዋን በግጥሞቹ ፈክሮ…
Read 213 times
Published in
ጥበብ