ጥበብ
፨ በ”የደመና ሣቆች” የቦታ እና የጊዜ አሳሳሉ አንዳንድ ቦታ ግራ ያጋባል። የ‹ደጀኔ› ትረካ ምልሰት፣ ትዝታ ስለሚበዛው ከአኹንነቱ ጋር መገናኘቱን የሚያዛንቁ ተደጋጋሚ ትረካዎች አሉ። የሥርዓተ ነጥብ አገባብ እና (በተለይ ኹለቱ ? እና “ “) የንግግሮች አከፋፈል ላይ እነኚህም ከታሪኩ የሚያናጥቡ ናቸው።…
Read 418 times
Published in
ጥበብ
፨ ደረጀ ለዕውነት እና ለሥነ-ጽሑፍ ራሱን የገበረ ኀያሲ ነው። በቃላት ኃብቱ፣ በምሰላ ብቃቱ፣ በአገላለፅ ስልቱ፣ በብዕር ትባቱ፣ በማይሰለች አተራረኩ በአፍቃሬ ሥነ-ጽሑፍ ልብ ውስጥ ያለ ሰው ነው። በመጽሔት እና በጋዜጦች ላይ(በተለይ በዚኹ አዲስ አድማስ) ለረዥም ዓመታት ሳይታክት ጽሑፎቹን አስነብቦናል። በተጨማሪም የግጥም፣…
Read 597 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት ዕትም የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፣ ከወጣቱ ድምፃዊ ልዑል ሲሳይ ጋር ያደረገችው ቃለ ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል ለንባብ በቅቶ ነበር፡፡ ቀሪውና የመጨረሻው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ “” አንብቡት፡፡ ከዚህ በኋላ ነው “ልዑል” የተሰኘው ሙሉ አልበምህ የተለቀቀው?አዎ በትክክል!ብዙ ጊዜ አልበም ሲሰራ…
Read 579 times
Published in
ጥበብ
ቀጠሮ አለን፤ ከሥነ- ጹሑፍ ጠቢቡ አዳም ረታ ጋር ፤ ቀኑ ማክሰኞ ኅዳር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ነው። ከባቢው ብርሐን ለብሷል። አዳም ጥቁር ሹራብና ከስክሰ ጫማ አድርጓል። የሆሊውድ አክተር የምታስመስለውን ጥቁር መነጽሩን ጠረጴዛ ላይ አስቀምጧታል። እንደደረስን ከመልካም ፊቱ ላይ ፈገግታ ደርቦ…
Read 1086 times
Published in
ጥበብ
የሺህ ጋብቻ ኹነትን በማዘጋጀት የሚታወቀው ያሜንት ኃ. የተ.የግ.ማ፤ ሦስተኛውን የሺህ ጋብቻ ጥር 18 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ያካሂዳል፡፡ በዚህ ኹነት ላይ 1ሺ ኢትዮጵያውያን ጥንዶችና 250 የሚደርሱ ከአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ጥንዶች የሰርግ በዓላቸውን እንደሚያከብሩ ታውቋል፡፡ የሺህ ጋብቻ ትልቁ…
Read 535 times
Published in
ጥበብ
ርዕስ ፦የዱር አበባ ዘውግ ፦ ግጥም የህትመት ዘመን ፦ 2017 ገጣሚ፦ ቴዎድሮስ ካሳ ሲራክ ወንድሙ ሁለት ሥጋ’ና ደሞች ሁለት የሥጋ እስረኞችገላን ጥለው እሳት ሆነው አዎ ... እሳት ሁነው ! ፍም ነበልባል ፤ ... ሕይወት አፈር እንዳትባል ሕይወት ውኃ እንዳትባል ሕይወት…
Read 637 times
Published in
ጥበብ

