ጥበብ
ከትላንት እስከ ዛሬ ባልተመቻቸ የአገራችን የስነጽሁፍ መስክ ላይ እየተጉ እምናነበውን ካላሳጡን እውቅ ደራሲያን ከቀዳሚዎቹ ቁንጮ ሆኖ የሚጠቀስ ነው - እንዳለጌታ ከበደ፡፡ በጋራ ከሰራቸው ውጭ በግሉ ያሳተማቸው አስራ ሶስት መጻሕፍቶቹ በተደጋጋሚ ታትመው በስፋት ተነበውለታል፡፡ ምናልባት ወደፊት ኢትዮጵያ ስለሚኖራት ስነጽሁፍ እንደነ-እንዳለጌታ ያሉ…
Read 555 times
Published in
ጥበብ
ስቅየት ተጠራቅሞ፣ እን‘ዳስም ሲያፍነኝ፣እንደ ማርያም መንገድ፣ መሿለኪያ የሆንከኝ፤ገነት እንድገባ፣ ትኬት የለገስከኝ፤…§አባቴ እዚህች ምድር ላይ ሳለ የሠራውም ሆነ የዘራው ሐጢያት አንድ ብቻ ነበር - እኔ። ባለ ቀይ ዳማ ፊቱ አባቴ፣ እስከ እስትንፋሱ ሕቅታ ድረስ ከእኔ ውጭ ሌላ ሕጸጽ አልነበረበትም:: §ሰዎች ስለ…
Read 7454 times
Published in
ጥበብ
ንጉሳዊው ሥርዓት ከዙፋኑ ላይ አልወረደም፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካም ለትጥቅ ካልሆነ ለፓርቲ ትግል አልታደለም፡፡ በ1953 የመፈንቀለ መንግስት ሙከራ የተደረገባቸው ቀዳሚው ኃይለስላሴ ያንን ክፉ ቀን አስታውሰው አንፃራዊ ነፃነትን ይሰጣሉ ተብሎ ቢጠበቅም የሆነው ግን ተቃራኒው ነው፡፡ ንጉሳዊ አስተዳደሩ ፍፁም አምባገነናዊ እየሆነ ሔደ፡፡ ሜጫና ቱለማ…
Read 802 times
Published in
ጥበብ
ሂሩት በቀለ ከ50ዎቹ መጀመሪያ እስከ 80ዎቹ መጨረሻ ድረስ በጊዜው ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጥቂት ስመጥር የሴት አርቲስቶች መሐከል አንዷና ተወዳጅ ድምፃዊ ስትሆን፤ የግጥምና የዜማ ደራሲም ነች:: ሂሩት የተጫወተቻቸው ዘመን ተሻጋሪ ሙዚቃዎቿ አሁን ድረስ በህዝብ ዘንድ በጣም ተወዳጅና እንደውም ለብዙ አዳዲስ ወጣት ሴት…
Read 504 times
Published in
ጥበብ
ርዕስ፡ ጠመንጃ እና ሙዚቃ ደራሲ፡ ይነገር ጌታቸው አሳታሚና አከፋፋይ ፡- ጠይም መጻሕፍት መደብር የገጽ ብዛት፡ 37መግቢያየኢትዮጵያ ሙዚቃን ረዥም ጉዞ ለተከታተለ እና ላስተዋለ ሰው፡ ሞያው ካለው የጠለቀ እና የተወሳሰብ ሀገራዊ እና ማህበረሰባዊ ቁርኝት አንፃር ታሪኩን በአንድ ሰድሮ ማስቀመጥ ምን ያህል አዳጋች…
Read 1061 times
Published in
ጥበብ
ከዚህ ቀደም በለቀቃቸው 12 የኦሮምኛ ምርጥ ነጠላ ዜማዎቹ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ አደም መሀመድ የመጀመሪያ ሙሉ ስራ የሆነው “ኦሮሚያ” አልበም ዛሬ በሂልተን ሆቴል በድምቀት ይመረቃል፡፡ ድምፃዊውና የአልበሙ አስመራቂ ኮሚቴ አባላት በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በኬና ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳብራሩት፤ አልበሙ 14…
Read 1103 times
Published in
ጥበብ