ጥበብ
”--ካሙ የሳትረ የቅርብ ወዳጅ ነበር፡፡ ሆኖም ወዳጅነታቸዉ ከዘጠኝ አመት በኋላ በ1952 ዓ.ም ተቋጭቷል፡፡ በሁለቱ መካከል መቃቃር እንዲፈጠር ያደረገዉ ዐቢይ ምክንያት ካሙ በኮሚኒዝም ላይ ያንፀባርቀዉ የነበረዉ ትቸት ነዉ፡፡ አንድሬ ዢድ፣ ሊዮ ቶልስቶይ፣ ፊዮዶር ዶስቶቭስኪ፣ ሄርማን መልቬል እና ፍራንዝ ካፍካ ካሙ ላይ…
Read 605 times
Published in
ጥበብ
ድርሰት ማኅበረሰብን ማዕከል ያደረገ ነውና፣ ደራሲ የዘመኑ ድምጽ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ‹ድምጽ ይሁን› ይሉት ብሒል ይስበክ፣ ይቀድስ፣ ያወድስ ለማለት የታለመ ሳይሆን፣ በማኅበረሰቡ ዕሴቶችና የጋራ የሆኑ መገለጫዎች ላይ ተንተርሶ፣ ወደታለመለት መዳረሻ ያዝግም ለማለት የታቀደ ነው። ድርሰት ከማኅበረሰብ መካከል ለማኅበረሰቡ የሚደርስ አንድ የዕውቀትና…
Read 310 times
Published in
ጥበብ
እኛ ኢትዮጵያን እንደ ሌላ ሐብታችን ሁሉ ጥቂትም ቢሆን ያልተጠቀምንበት የሥነ ቃል ቅርሳችን ነው፡፡ ከ80 በላይ ብሔረሰብ እንዳለው አገር፤ የረዥም ዘመን ታሪክ ባለቤት ከመሆን አንፃር በርካታ ባህልና ትውፊት እንዳለው አገር፣ ተዝቆ የማያልቀው የሥነ ቃል ሀብታችንን አልነካነውም፡፡ እንዲሁ ነገር ማጣፈጫ ከማድረግ ውጪ…
Read 399 times
Published in
ጥበብ
ወዳጄ ስንዱ አበበ ነች ያስታወሰችኝ። መቼም እሷ ሀገር ቤት ብትሆን ‘ቤቷ’ ብቅ ማለቱ አይቀርም። ‘አልፎ አልፎ ቤቴ ብቅ ይላልም!’ ያለችው ያለምክንያት አልነበረምና። እንደው ይህቺ ስንዱ የምትባል ጀግኒት በርከት ያሉ ደራሲዎች በሯን የሚቆረቁሩት እንዴት አድርጋ ብትረዳቸው ነው!? እምባቸውን እንዴትስ ብታብስላቸው ነው!?…
Read 328 times
Published in
ጥበብ
ሙዚቃ ማኅበረሰብን የሚያነቃና የሚያበቃ፤ ሲያልፍም ሕጸጽን ፊትለፊት የሚተችና አንድን ማኅበረሰብ የሚገራ ሲሆን፣ ጥበባዊነቱ ይጎላል፤ ደግሞ ሙዚቃ ሕዝብ ውስጥ ዘልቆ ፋይዳ ካልፈየደ፡- ካላስተማረ፣ ካላዝናና፣ ካላጀገነ፣ ካላበረታታ...ወዘተ. ከጥበባዊነት ይጓደላል፤ ግልጋሎት መስጠት እንዳለበት የማይካድ ሀቅ ነው። ሙዚቃ ከማኅበረሰብ ጋር የተቆራኘ ነው፤ የአንድ ማኅበረሰብ…
Read 291 times
Published in
ጥበብ
የመፅሐፉ ርዕስ - ግርባብ [ያ ደግ ሰው] ደራሲ -ፍቃዱ አየልኝስነ ፅሁፉዊ ዘውጉ -prose poetry fableየገፅ ብዛት - 237 የሕትመት ዘመን - 2016 ዓ.ም[በሀሳብና በልብ ሀገር ላይ እየተመላለሰ የሕይወትን፣ የጊዜን የነፍስንና የፍጥረትን ተነፃፃሪ መልክ ለመፍታት እንዲኹም ውላቸውን ለመጨበጥ... ጥያቄዎችን አንስቶ እንዲኹ…
Read 503 times
Published in
ጥበብ