ጥበብ
ደበበ ሰይፉና ታገል ሰይፉ (ወንድማማቾች አይደሉም)፡: በኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ታሪክ በወጣትነታቸው በርካታ ዘመን አይሽሬ ግጥሞችን የደረሱ ጸሐፊያን ናቸው። (ቢረሳ ቢረሳ የደበበ ሰይፉን «ልጅቱ— የዘመነችቱ»ን እና የታገል ሰይፉን «ሃምሳ አለቃ ገብሩ» ማን ይረሳል?)በእኛ ዘመን ደግሞ አያሌ ወጣቶች (በሃያዎቹ መጀመሪያና በሃያዎቹ አጋማሽ የሚገኙ…
Read 466 times
Published in
ጥበብ
[ሽንቷ የቀዘቀዘ ላም ፤ሽለ-ሙቅ ጥገት ላም፣ወይፈን፣ጊደር፣ወገዝ እና ጥጃ ]በረቱ በሬ የለውም ፤ ምናልባትም አያስፈልግ ይሆናል። ከዋናው ቤት በተቀጠለች አዳፋ ቆርቆሮ ቤት ውስጥ ናቸው። እግራቸው ላይ በአዛባ የተለወሰ ማሰሪያ አለ። በየእግራቸው ልክ ይሰፋል፤በየልካቸው ታብተዋል። አንዷ ላም የዝሆኑን ታሪክ ደግማለች። በእምቦሳነቷ ትታሰርባት…
Read 602 times
Published in
ጥበብ
በጥንት ጊዜ ነው፡፡ አንድ ንጉስ ቋጥኝ ድንጋይ ሆን ብሎ ዋናው መንገድ ላይ ያስቀምጣል፤መንገዱን ዘግቶ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ተደብቆ በዚያ ከሚያልፉ ሰዎች መካከል ያንን ቋጥኝ ከመንገዱ ላይ ማን እንደሚያነሳው በጉጉት መመልከት ይጀምራል፡፡ መጀመሪያ ላይ ለንጉሱ ቅርብ የሆኑ ሃብታም ነጋዴዎችና ባለሟሎች መጡ፡፡…
Read 671 times
Published in
ጥበብ
ሰውየው ሞተ፡፡ ሰማይ ቤት ሲደርስ ሚዛን ጠበቀው፡፡ ምድር ላይ ያቆመው መልካም ስራውና ሃጢአቱ ተመዘነ፡፡ ዕኩል ተዕኩል ሆነ፡፡ “ከእኔም ካንተም አልሆነም”… አለ እግዜር፡፡ “ምን ይሻላል?”… ጠየቀ ዲያብሎስ፡፡ “ወደመጣበት እንመልሰውና እንየው” “ለምን አንፈትነውም?”“እንደሱም ይቻላል” አምስት፣ አምስት ጥያቄዎች አዋጥተው ፈተኑት። ፈተናውን ካለፈ ገሃነም፣…
Read 827 times
Published in
ጥበብ
...ቀስ በቀስ በቃሉ ልቤን አለዘበው። በሌለ ባሕር ለመሻገር ቆረጥኩ። ቤተሰቦቼን የልብ ልብ ሰጠሁ። ከፊታችን ያሉ አዲስ መንገድ ናፋቂዎችን በደስታ ተቀላቀልኩ። በእውነቱ ትልቅ ሰው ነው። ማዕረግ አለው። ማዕረጉ ሳይገድበው አቀረበን።--” አሻግራችኋለሁ አለን፤በሌለ ባሕር። እናቴና እህቴን ግራ ቀኝ ይዤ አተኩሬ አየሁት።ደገመና...አዎ አሻግራችኋለሁ!...ማዕበሉን፣ውሽንፍሩን፣ሁሉን…
Read 538 times
Published in
ጥበብ
[ በሃሳብ የበለጥካቸው በሰይፍ ይመጡብሃል ]እኔ እንድጠፋ ተግተው የሚፀልዩ ቄሶች፣ ፀሎታቸው ሰምሮ እኔ ብጠፋ፣ ዘላለም በፀፀት የሚያነቡ ናቸው። ሰው አብዮተኛ ከመሆኑ በፊት አብዮትን ያቀጣጠልኩት እራሴ በለኮስኩት እሳት ነበር። የእግዜር ተቀናቃኝ አይደለሁም። መቀናቀን ተራ ቃል ነው። የሰው ልጆችን ልገዛ ያደባሁ አውሬም…
Read 678 times
Published in
ጥበብ