ጥበብ
• ህይወት ብስክሌት እንደ መጋለብ ነው። ሚዛንህን ለመጠበቅ መጓዝህን መቀጠል አለብህ።• ሦስት ትላልቅ ኃይሎች ዓለምን ይገዟታል፡- ድድብና፣ ፍርሃትና ስግብግብነት።• ተማሪ የምትሞላው ከረጢት አይደለም፤ የምትለኩሰው ችቦ እንጂ፡፡ (አልበርት አንስታይን)***• እውነታ የሚፈጠረው በአዕምሮ ነው፤ የምናስበውን በመለወጥ እውነታችንን መለወጥ እንችላለን።• ሰው ቀድሞ ራሱን…
Read 286 times
Published in
ጥበብ
“ዝክረ በገና” ባለፈው ሰሞን በብሔራዊ ቴአትር የተከናወነ ልዩ የበገና ምሽት ነበር። ኬብሮን የዜማ መሳሪያዎች ማሰልጠኛ ተቋም፤ ከጠልሰም ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጁት፡፡ በዚህ ምሽት ላይ የበገና ደርዳሪና መምህር ኤርሚያስ ኃይላይ (ኤርሚያስ በገና)፤ የበገና ታሪክ አጥኚው ምንተስኖት ተስፋዬ እንዲሁም ፒያኒስትና…
Read 315 times
Published in
ጥበብ
“የልብወለድ ጸሐፊ ዐቢይ ተግባር የሰውን ልጅ ዘወትራዊ የህልውና ስንክሳር (existential condtion) እንደወረደ መዘገብ አይደለም፤ ከዚህ የህላዌ ቀመር ጀርባ ያለውን ስውር እውነት የተገነዘበበትን የፍልስፍና ዱቄት በገሀድ ማረጋገጥ በሚቻል ቋት ላይ ከስቶ የማሳየት ተግባር እንጂ፡፡ ልብወለድ የሰውን ልጅ ዘወትራዊ የሕይወት ስንክሳር ከነግብስብሱ…
Read 325 times
Published in
ጥበብ
ከቀናት በፊት ነው። በአንድ ጉዳይ ላይ ማንበብ አስፈልጎኝ እቃዎቼን ሸካክፌ ከሰፈሬ በቅርብ እርቀት ላይ ወደሚገኝ ቤተ መፃህፍት አቀናሁ። በራሴ ሀሳቦች እየናወዝኩ ወደ መግቢያው በር ስጠጋ፣ “ቁም!” የሚል ድምፅ ተሰማኝ። ከየት አቅጣጫ ማን፣ለምን፣ለማን እንዳለው በቶሎ ለመረዳት አልተቻለኝም ነበር።ብቻ ደንዝዤ በቆምኩበት አዲሱን…
Read 357 times
Published in
ጥበብ
"ኢትዮጵያዊ ከሆንክ አስራ አምስት መጻሕፍት ጽፈህ፣ ተርጉመህ በመጨረሻ እንኳን ልትቀናጣ መጻሕፍትን ገዝተህ ለማንበብ ትቸገራለህ፡፡ እንደተረሳ አልባሌ እቃ ትጣላለህ፡፡ ኢትዮጵያዊ ከሆንክና ዕድል ከቀናህ የሚደምቀው ሕይወትህ ሳይሆን ቀብርህ ብቻ ነው፡፡--" ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ነፍሰኛ ልብወለዶችና አጫጭር ልቦለዶች ለንባብ ቀዳሚ ምርጫዎቼ ናቸው፡፡ ከዚያ…
Read 393 times
Published in
ጥበብ
በዚህ-ዓመት የመጽሐፍት ገበያውን በከፊል ተዟዙሬ ለማየት እንደሞከርኩት ጥቂት የማይባሉ “ወሲብ” እና “ጭን” ተኮር ሥራዎች በገፍ ተቀላቅለው በብላሽ ተነበዋል፡፡ ፍላጎት ያለ-ቅጥ መኖሩ አቅርቦቱን ማብዛቱ አያጠያይቅም፡፡ የቁጥር-ብዛታቸውን ያህል አይነታቸውም የተለያየ ነው፡፡ በተለይ አሁን-አሁን በዚህ ጉዳይ ላይ የሚጻፉ ድርሣናት፤ ፀሐፊዎቻቸው የወሲብ ገድላቸውን፣ የአስረሽ…
Read 413 times
Published in
ጥበብ