ጥበብ

Saturday, 09 November 2024 13:31

የሁምናሳ ውልብታዎች

Written by
Rate this item
(3 votes)
፨ ከዓለማየሁ ገላጋይ ‹ውልብታ› ስድስት ዓመት በኋላ በሀይሉ ገብረእግዚአብሔር (ሁምናሳ ገርቢቸ ረቢ) የማምሻ ውልብታዎችን ይዞልን መጣ። በ220 ገጽ ወደ 260 የሚጠጉ ወጎችን ሳቅን ለውሶ አቀረበልን። ‹‹ማምሻ ግሮሰሪ›› በሚል የተከፈተው የፌስቡክ ገጽ ላይ ያቀርባቸው የነበሩ ጽሑፎችን ‹ለሌላው ኅብረተሰብም ይደርስ ዘንድ ተመርጠውና…
Saturday, 09 November 2024 13:31

ጋሽ ኣዳም!]

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የራሴ ቀለምና ሀሳብ አለኝ ለሚል ሰው፤ ‹‹እከሌን ትመስላለህ›› መባል ያሳንሳል፡፡ ወይም ጭርስኑ ደስ የሚል ነገር አይደለም፡፡ ነገር ግን ይህ ለምን እንደሚባል ብንመረምረው ሳይሻል አቀርም፡፡ ‹‹እከሌን›› መሆን እፈልጋለሁ እያልን ማደጋችንን ከግምት ስናስገባ፣ ‹‹እከሌን›› ትመስላለህ መባል ለምን የሚሻክር ስሜት ይፈጥርብናል? ተፈጥሮአዊ የሆነው…
Rate this item
(1 Vote)
ሀገራችን ኢትዮጵያ ሺህ መልክ ያላት ዝንጉርጉር፣አሳዛኝ ጠባሳዎች ያረፉባት ገላ ያላት ግራ አጋቢ ናት። በተለይ ዘመናዊነት ብለን በምንጠራቸው የዘመን አንጓዎች የዘመርናቸውን መዝሙሮች ከልሰን ስናዳምጥ ደረት ለመድቃት እንጂ አንገት ቀና ለማድረግ የሚነሽጡ ገጾች የሉንም።ቴዎድሮስ ባሩድ እንጂ ቆሎ ቅሞ አልወደቀም። ባሩድ መቃም የበረከት…
Saturday, 09 November 2024 13:20

ልብ እና ከበሮ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 እንደ መዝለቂያ ገ/ክርስቶስ ደስታ ሰዓሊነቱ ይቀድማል፣ አይ ገጣሚነቱ ነው የሚቀድም ሲሉ ቢከራከሩም ኧረ ሙዚቀኛነቱስ ከነፍሱ ጥልቅ እንደ ምንጭ ይቀዳል እላለሁ እኔ። አለምን በሙዚቃ አይን አስጊጦ አስውቦ ብቻም ሳይሆን ሁሉ አካሏን በውህድ ይቃኝባታል። ለገ/ክርስቶስ ፍጥረት ሁሉ ሙዚቃ ነች። በዐይኑ የተመለከታትን ፍጥረት…
Tuesday, 01 October 2024 00:00

ሂሩት በቀለ ከ1935 - 2015 ዓ.ም.

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሕይወት እንደ ሸክላ (1950 ዓ.ም) *************************** ዕድሜው ሲገሰግሥ ከንቱ ሰው ዘንግቶት መች ዐልፎልኝ ይላል ማለፉን ረስቶት አይቀር መንፈራገጥ ያ! ሆድ እስኪሞላ ወድቃ እስክትሰበር ሕይወት እንደሸክላ ጣራና ግድግዳ በወርቅ ቢሠራ ገንዘብ ተቆልሎ ቢመስል ተራራ በከፋው ጨለማ በዚያን በሞት መንገድ፣ ተከትሎ አይሄድም…
Saturday, 02 November 2024 13:09

ወህኒ ቤቷ(ወግ)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዐርብ ተሲያት ነው፡፡ ቀኑ እንደ መርግ ተጭኖኛል፡፡ ድብርቱን ለማባረር፣ ለብ ባለ ውሃ ሰውነቴን ተለቅልቄ፣ ጥሞና ውስጥ ወደሚያስገባኝ ድርሳን ተንደረደርኩ፡፡ ጥሎብኝ፤ልቤን የምሰጠው፣ ምናብን ለሚያበሩ የጥበብ ሥራዎች ነው፡፡ ስጨብጣቸው ከግርግሩ መሀል ዘለግ ያልኩኝ ይመስለኛል፡፡ ከእልፍኛቸው የጠፋሁ ዕለት፣ ቆፈን ውስጥ እገባለሁ፡፡ ከመጻሕፍት ጋር…
Page 6 of 264