ጥበብ
፨ ከዓለማየሁ ገላጋይ ‹ውልብታ› ስድስት ዓመት በኋላ በሀይሉ ገብረእግዚአብሔር (ሁምናሳ ገርቢቸ ረቢ) የማምሻ ውልብታዎችን ይዞልን መጣ። በ220 ገጽ ወደ 260 የሚጠጉ ወጎችን ሳቅን ለውሶ አቀረበልን። ‹‹ማምሻ ግሮሰሪ›› በሚል የተከፈተው የፌስቡክ ገጽ ላይ ያቀርባቸው የነበሩ ጽሑፎችን ‹ለሌላው ኅብረተሰብም ይደርስ ዘንድ ተመርጠውና…
Read 418 times
Published in
ጥበብ
የራሴ ቀለምና ሀሳብ አለኝ ለሚል ሰው፤ ‹‹እከሌን ትመስላለህ›› መባል ያሳንሳል፡፡ ወይም ጭርስኑ ደስ የሚል ነገር አይደለም፡፡ ነገር ግን ይህ ለምን እንደሚባል ብንመረምረው ሳይሻል አቀርም፡፡ ‹‹እከሌን›› መሆን እፈልጋለሁ እያልን ማደጋችንን ከግምት ስናስገባ፣ ‹‹እከሌን›› ትመስላለህ መባል ለምን የሚሻክር ስሜት ይፈጥርብናል? ተፈጥሮአዊ የሆነው…
Read 390 times
Published in
ጥበብ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ሺህ መልክ ያላት ዝንጉርጉር፣አሳዛኝ ጠባሳዎች ያረፉባት ገላ ያላት ግራ አጋቢ ናት። በተለይ ዘመናዊነት ብለን በምንጠራቸው የዘመን አንጓዎች የዘመርናቸውን መዝሙሮች ከልሰን ስናዳምጥ ደረት ለመድቃት እንጂ አንገት ቀና ለማድረግ የሚነሽጡ ገጾች የሉንም።ቴዎድሮስ ባሩድ እንጂ ቆሎ ቅሞ አልወደቀም። ባሩድ መቃም የበረከት…
Read 423 times
Published in
ጥበብ
እንደ መዝለቂያ ገ/ክርስቶስ ደስታ ሰዓሊነቱ ይቀድማል፣ አይ ገጣሚነቱ ነው የሚቀድም ሲሉ ቢከራከሩም ኧረ ሙዚቀኛነቱስ ከነፍሱ ጥልቅ እንደ ምንጭ ይቀዳል እላለሁ እኔ። አለምን በሙዚቃ አይን አስጊጦ አስውቦ ብቻም ሳይሆን ሁሉ አካሏን በውህድ ይቃኝባታል። ለገ/ክርስቶስ ፍጥረት ሁሉ ሙዚቃ ነች። በዐይኑ የተመለከታትን ፍጥረት…
Read 332 times
Published in
ጥበብ
ሕይወት እንደ ሸክላ (1950 ዓ.ም) *************************** ዕድሜው ሲገሰግሥ ከንቱ ሰው ዘንግቶት መች ዐልፎልኝ ይላል ማለፉን ረስቶት አይቀር መንፈራገጥ ያ! ሆድ እስኪሞላ ወድቃ እስክትሰበር ሕይወት እንደሸክላ ጣራና ግድግዳ በወርቅ ቢሠራ ገንዘብ ተቆልሎ ቢመስል ተራራ በከፋው ጨለማ በዚያን በሞት መንገድ፣ ተከትሎ አይሄድም…
Read 718 times
Published in
ጥበብ
ዐርብ ተሲያት ነው፡፡ ቀኑ እንደ መርግ ተጭኖኛል፡፡ ድብርቱን ለማባረር፣ ለብ ባለ ውሃ ሰውነቴን ተለቅልቄ፣ ጥሞና ውስጥ ወደሚያስገባኝ ድርሳን ተንደረደርኩ፡፡ ጥሎብኝ፤ልቤን የምሰጠው፣ ምናብን ለሚያበሩ የጥበብ ሥራዎች ነው፡፡ ስጨብጣቸው ከግርግሩ መሀል ዘለግ ያልኩኝ ይመስለኛል፡፡ ከእልፍኛቸው የጠፋሁ ዕለት፣ ቆፈን ውስጥ እገባለሁ፡፡ ከመጻሕፍት ጋር…
Read 489 times
Published in
ጥበብ