ጥበብ
እንዴት ሳትገልጥልኝ?፥ እኔን ያህል መና ጠኔ ታስሄዳለህ፥ ሰው ባለው ጎዳናለምን አሰሰትከኝ፥ ለምለም ሰውነቴን?ረሃብ እስኪያወልቅ ፥ ከገላዬ ልብሴን ምግብ አይደለሁ ወይ፥ ለትል ለምናምን…እንዴት አንተን መሳይ ለሆዱ ሲለምን?(ምግባር፣ 2014፡ ገጽ 80)መንደሪን መንደሪን፣ በያዝነው ዓመት ለንባብ የበቃ፣ በገጣሚ ምግባር ሲራጅ የተደረሱ ግጥሞችን አሰባስቦ…
Read 708 times
Published in
ጥበብ
የመጀመሪያው ዙር የለዛ አዋርድ የሽልማት ድምጽ ለአንድ ወር ሲካሄድ መቆየቱንና ለመጨረሻው ዙር ያለፉ እጩዎች መለየታቸውን የለዛ አዋርድ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ብርሃኑ ድጋፌ አስታወቀ።WWW.lezashow.com ላይ በተሰበሰበው ድምጽ ለቀጣዩና ለመጨረሻው ዙር ያለፉት ሥራዎችና ሙያተኞች የተለዩ ሲሆን በዚህም መሰረት የዓመቱ ምርጥ ተከታታይ የቴሌቪዥን ፊልም…
Read 706 times
Published in
ጥበብ
ቁምጥበበኛ ጓዙን ይጥል ዘንድ ተደንግጓል። ጓዙን ሊጥል ሲሰናዳ፣ ቅጥ ያጣውን ግርግር በአርምሞ ይገረምማል፡፡ ከመንጋው በመነጠል፣ ሀሞቱን ኮስተር አድርጎ ምናቡን ይሰነዝራል፡፡ የጉዞው መዳረሻ አድማስ ነው። ሲጠጉት የሚሸሽ፡፡ ጥበበኛ ነገ አስጨንቆት አያውቅም፡፡ ግጥሙ ከዛሬ ጸሐይ ጋር ነው። ይኽንን የባለቅኔውን እንጉርጉሮ እያነከትክ ተከተለኝ፤ከሰው…
Read 766 times
Published in
ጥበብ
አሮን ፕራግማቲስት ነው፡፡ ፕራግማቲስትነቱ እምነት የለሽነቱ ነው፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ሚስቱ ከጎኑ ተኝታ ሲያያት አርጅታለች። ድንገት ሳይሆን ያረጀችው፣ ድንገት እሱ ማርጀቷ ተሰማው፡፡ ቀስ ብሎ ከአልጋው ተነስቶ ሳይሰናበታት ወጥቶ ሄደ፡፡ የት እንደደረሰ አይታወቅም፡፡‘ሚሽቱን አንድ ምሽት ሲያያት ማርጀቷ ድንገት ተሰማው’ ነው ያልኩት?...…
Read 712 times
Published in
ጥበብ
መንደርደሪያ “ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው” በሦስት ክፍሎች የቀረበ የ20 ወጎች ስብስብ ነው፡፡ ደራሲዋ እስከዳር ግርማይ እንደምትነግረን፤ እነዚህ ሃያ ተኩል ወጎች “በተለያየ ጊዜ ያለፈችባቸው ስሜቶች ነጸብራቅና ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያጋጠሟትን ኹነቶች በማስታወሻ የማስፈር ልምድ ውጤቶች” ናቸው፡፡በርግጥም ወጎች ቅፅበታትን ቀርፆ ማስቀሪያ፤ እንዳይዘነጉ፣…
Read 614 times
Published in
ጥበብ
ሬጌ ሙዚቃን ምንም ከኢትዮጵያ ልንለየው የማንችል ነው። የሬጌ ሙዚቃ ፍቅር፤ እኩልነት፤ ነፃነት፤ ሰላም፤ ደግነት እና የሰው ልጅ አንድ መሆንን የሚዘምር ነው። ትውልድ ራሱን ፈልጎ የሚያገኝበት ነው።” ማህሌት (ሐና) ሰለሞን የመጀመርያው ዘላን ፌስቲቫል ሚያዚያ 22 ላይ በፋና ፓርክ ይካሄዳል፡፡ ከዚህ ዓለም…
Read 663 times
Published in
ጥበብ