ጥበብ
«በር»አለማየሁ ገላጋይ ለኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ (በነፍስ መቆየት) ጉልህ ሚና ካላቸው፣ ከሚኖራቸውም ደራሲያን መካከል አንዱ ነው። ቃላት ይታዘዙታል፣ አንደበተ-ርቱዕ መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ነገር ነው። ከዐሥራ ምናምን ዕንቁ ሥራዎቹ መካከል ለዛሬ የበኩር ሥራው በሆነችው “አጥቢያ” ላይ ላትት ወደድኩ። ሰው በሰው ላይ ያለው ጭካኔ…
Read 676 times
Published in
ጥበብ
“በአራጣ የተያዘ ጭን” ይሰኛል፡፡ እንደ ርዕሱ ቢሆንም እንደ ምስሉ ግን አይደለም፡፡ የጭን ጉዳዮች አይዳሰሱበትም፣ አይወሱበትም፡፡ ሊነበብ የሚገባው ግሩም ሥራ ነው፡፡ አንጡራና እምቅ አቅም የፈሰሰበት ስለመሆኑ እማኝ እቆምለታሁ፡፡ ለማንም በግልጽ የሚታይ ውበት አለው፡፡ ልቤ የደነገጠበትም፣ የተደመመበትም ገና መጽሐፉን ጀምሬ ማጋመስ ሳልጀምር…
Read 770 times
Published in
ጥበብ
መነሻመቼም በድሉ ዋቅጅራ (ፒ.ኤች.ዲ.) ይኼንን ሃቲት ሲያነብ ‹‹የሀያሲ ነፍስ በየምናምንቴው ብናኝ ካደፈ፣ የብእሩን እድፍ ከቀለሙ መለየት ያስቸግራል›› እንደማይል አምናለሁ። ከልብ ሞልቶ የሚፈስ በአፍ ይወጣልና፣ አንደበቴን ለውረፋና ለጉንተላ እያሰለጠንኩና እያሴየጠንኩ እንዳልሆነ በቅድሚያ መናዘዝ አለብኝ…ሀሳብ፣ ቋንቋ፣ ታሪክ፣ ዘይቤ፣ ተምሳሌት የማንም ነው፤ ቢሆንም…
Read 676 times
Published in
ጥበብ
“--ግጥም የሰራችውን ምግብ እስከ ማጉረስ አትጓዝም፡፡ ምናልባት ምግቡን እስከ ምግብ ማቅረብ ድረስ ብትኼድ ነው። ሰርታ ፣ፈትፍታ ካጎረሰች ምኑን ቁጥብ ፣ምኑን ምሥጢር ሆነች ? በምንስ በስንኝ ከተዋቀረ የአጭር አጭር ተረክ ተለየች?--” በገጣሚው ግብዣ «አፍላ ገጾች»የተሰኘችዋን የግጥም ስብስብ ለማንበብ ቻልኩ ።በ2015 ዓ.ም…
Read 726 times
Published in
ጥበብ
‹‹አውቃለሁ ነክቼ፣ የርግብ ላባ ስሱን፣ ግን እንዳንቺ ገላ፣ እንጃ መለስለሱን፤›› መነሻ፡-ግጥምን በሁለት ጎራ መድበን ብንመለከት መልካም ነው፤ ውበት-ዘመም እና ሀሳብ-ዘመም ብለን፤ በመጀመሪያው ጎራ የሚመደቡ ገጣሚያን የውበት ልክፍተኞች ናቸው፤ በግጥሞቻቸው ተፈጥራዊ ውበትን፡- ጸዳልን፣ ብርሃንን፣ ፍቅርን፣ ጽጌያትን፣ ጨረቃን፣ ፀሐይንና መልካም መዓዛን ማጣቀስ…
Read 778 times
Published in
ጥበብ
‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› የደራሲ ዘማት ሥራ ነው። ድርሰቱ በአንድ በኩል የአጫጭር ታሪኮች መድበል፣ በሌላ ገጹ ደግሞ ወጥ ድርሰት ነው ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› በተሰኘ ድርሰት ‹‹ሥጋ የለበሰች እንስት›› እንደ እርጥብ ሌጦ ተገድግዳ እናገኛለን፤ ሃምሣ (50) በሚደርሱ ታሪኮች የተገደገደች፤ በዚያች…
Read 700 times
Published in
ጥበብ