ጥበብ
ሕይወት እንደ ሸክላ (1950 ዓ.ም) *************************** ዕድሜው ሲገሰግሥ ከንቱ ሰው ዘንግቶት መች ዐልፎልኝ ይላል ማለፉን ረስቶት አይቀር መንፈራገጥ ያ! ሆድ እስኪሞላ ወድቃ እስክትሰበር ሕይወት እንደሸክላ ጣራና ግድግዳ በወርቅ ቢሠራ ገንዘብ ተቆልሎ ቢመስል ተራራ በከፋው ጨለማ በዚያን በሞት መንገድ፣ ተከትሎ አይሄድም…
Read 963 times
Published in
ጥበብ
ዐርብ ተሲያት ነው፡፡ ቀኑ እንደ መርግ ተጭኖኛል፡፡ ድብርቱን ለማባረር፣ ለብ ባለ ውሃ ሰውነቴን ተለቅልቄ፣ ጥሞና ውስጥ ወደሚያስገባኝ ድርሳን ተንደረደርኩ፡፡ ጥሎብኝ፤ልቤን የምሰጠው፣ ምናብን ለሚያበሩ የጥበብ ሥራዎች ነው፡፡ ስጨብጣቸው ከግርግሩ መሀል ዘለግ ያልኩኝ ይመስለኛል፡፡ ከእልፍኛቸው የጠፋሁ ዕለት፣ ቆፈን ውስጥ እገባለሁ፡፡ ከመጻሕፍት ጋር…
Read 779 times
Published in
ጥበብ
ጥቂት ከማይባሉ፣ ከፍ ያሉ ሀሳቦችን ከያዙ ዘፈኖቹ መካከል፤ “ስድስት” ሲል በለቀቀው አልበም ውስጥ የተካተተና በጥልቅ ፍልስፍና የታሸ ስለ ይቅርታ የሚያትት አንዱ ዘፈን ነው። ገጸ-ሰቡ በዘፈኑ ውስጥ “ቢሆን...ቦታ ብትሰጪኝ” እያለ፣ “በደልኳት” ካላት ሴት አጥብቆ ይቅርታ ይጠይቃል። ደግሞም “ሰው እምነቱን ሐይማኖቱን፣ ጸሎቱን፣…
Read 682 times
Published in
ጥበብ
‹‹ማኅደረ ደራስያን›› በሚል ርዕስ በ2011 ዓ.ም በታተመው መጽሐፍ መግቢያ፤ ‹‹ከኢጣሊያ ወረራ በፊትና ከዚያም ወዲህ ያሉት ጸሐፍት የሚታወቁት በተናጥል በተጻፈ ታሪካቸው ወይም ለአንዳንድ ጥናታዊ መድረኮች በቀረቡ መጣጥፎች አማካይነት ብቻ ነው፡፡ እነዚህ ለሀገራችን ሥነ ጽሑፍ እድገት መሠረት የሆኑ ብሔራዊ ተምሳሌቶች፤ ማንነታቸውንና የሥራቸውን…
Read 876 times
Published in
ጥበብ
“--አሁን አሁን በተለያዩ ክፍትና የኦንላይን መድረኮች ላይ በእንግሊዘኛ የሚቀርቡ የሀገር ልጆች የሥነ ግጥም ሥራ ቢኖርም፣ ይህም በግል ጥረት የሚደረግ እንቅስቃሴ እንጂ ከጀርባ ድጋፍ አቅራቢ አካል ያለው አይደለም። እነዚህን ሥራዎች ገልጦ በማንበብና በማስተዋወቅ፣ ብሎም ሥነ ግጥም ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶች ላይ እየተወያየ…
Read 620 times
Published in
ጥበብ
ምድር አምጣ ያመጣቻቸው ደራሲዎች አብዛኞቹ ቀውሶች ናቸው፡፡ ዥው የሚልባቸው፡፡ ማህበረሰቡ የሚወዳቸው፣ የሚንቃቸውና መደበሪያው የሚያደርጋቸው፡፡ አብዛኞቹ ደራሲዎች ግን ማህበረሰቡን አይወዱትም ….አብዛኞቹ፡፡ አጠገባቸው ባይደርስ ደስታቸው ነው፡፡ ደቦነት ደራሲ ነፍስ ውስጥ ቦታ የለውም፡፡ ደራሲ ብቻውን መሆን ነው የሚፈልገው፡፡ ብቻውን፤ ከሀሳቦቹና ከእብደቶቹ ጋር፤ የፈለገውን…
Read 682 times
Published in
ጥበብ

