ጥበብ
ምድር አምጣ ያመጣቻቸው ደራሲዎች አብዛኞቹ ቀውሶች ናቸው፡፡ ዥው የሚልባቸው፡፡ ማህበረሰቡ የሚወዳቸው፣ የሚንቃቸውና መደበሪያው የሚያደርጋቸው፡፡ አብዛኞቹ ደራሲዎች ግን ማህበረሰቡን አይወዱትም ….አብዛኞቹ፡፡ አጠገባቸው ባይደርስ ደስታቸው ነው፡፡ ደቦነት ደራሲ ነፍስ ውስጥ ቦታ የለውም፡፡ ደራሲ ብቻውን መሆን ነው የሚፈልገው፡፡ ብቻውን፤ ከሀሳቦቹና ከእብደቶቹ ጋር፤ የፈለገውን…
Read 458 times
Published in
ጥበብ
መዝለቂያየገጣሚ ሄኖክ በቀለ ናፍቆት፣ ትዝታንና ተስፋን አዝሎ መምጣቱ ወደ ረቂቅ ሙዚቃ አቀማመር እንድመለከት ጋበዘኝ። ናፍቆትን በሁለት በኩል ፈትሎ ወደ ኋላና ወደ ፊት የመሳብ፣ የመጎተት፣ ያለመርጋት፣ የነፍስ መሻትን ገልጾበታል። በረቂቅ ሙዚቃ በተለይም (Tonal music) ቀመር አንድ ሕግ አለ። ሙዚቃ ሊያልቅ ዘንድ…
Read 332 times
Published in
ጥበብ
አሁን አይደል ትዝ የሚለኝ፣ ለካ የባለፈው ማስታወሻዬ ላይ ስሜን አልነገርኳችሁም፡፡ ቦርሳንዴዝ ይባላል ስሜ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋው የማንነት ንጭንጭ ሰልችቶኛል፡፡ የትኛው ጠቅላይ ሚኒስትራችን ነበሩ ለቅሶ እየተናነቃቸው፣“ጦርነት በቅቶናል መሮናል ሰልችቶናል” ያሉት? እንደዚያ ብለው ግን እሳቸውም በጦርነት ውስጥ ነው የኖሩት፡፡ ጦርነትን የሚያስቀር መሪ…
Read 325 times
Published in
ጥበብ
፨ ጉብታ ላይ ከተንሰራፋው የምኒልክ ቤተ-መንግሥት ግርጌ ከተኮለኮሉት ጎስቋላ ሠፈሮች አንዷ የኾነችው ባሻ ወልዴ ችሎት፣ ደራሲውን ዓለማየሁ ገላጋይን አፈራች፤ አራት ኪሎ። አራት ኪሎ ለዓለማየሁ አድባሩ ናት። ልጅነቱ፣ እድገቱ፣ ስሪቱ፣ ሀሳቡ፣ ትዝታው፣. . . ናት። ፈረንሳዊው የታሪክ ምሁር F.p Guizot እንደሚለው፤‹‹Man…
Read 400 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርዕስ - ደራሲ - ከማዕበል ማዶ ተስፋዬ ማሞ ዘውግ ኢ-ልቦለድ (ቅይጥ ወይም የተስፋዬ መንገድ) የገጽ ብዛት - 364 የኅትመት ዘመን - 2017 የዳሰሳው አቅራቢ - ቢኒያም አቡራ ቅይጥ ወይስ የተስፋዬ ቤትየጋሽ ተስፋዬ ማሞ “ከማዕበል ማዶ” የተሰኘው መጽሐፍ፥ በስፍን ቅንብብ…
Read 759 times
Published in
ጥበብ
፨ ዓለማየሁ ገላጋይ በ2004 ባሳተመው ‹ኢህአዴግን እከስሳለሁ› መጽሐፉ፣ ከገጽ 46 - 52 ‹‹ተስፋዬ ገብረአብ ከሚበጀው የሚፈጀው›› በሚል ርዕስ ተስፋዬ ላይ ጠንከር ያለ ኂስ አስፍሯል። በ2016 ደግሞ ደራሲ ጉቺ ሽመልስ ከዓለማየሁ ተቃራኒ የኾነ ‹‹ተስፋዬ ገብረአብ ከሚፈጀው የሚበጀው›› ዓይነት መጽሐፍ ይዞ መጥቷል።…
Read 522 times
Published in
ጥበብ