ጥበብ
ከመጽሐፉ ላይ ጥቂት አንቀጾች ለቅምሻ‹‹እህስ... መሰጠትስ እንዳንተ ነበር፡፡ ነፋሱን መከተል መሰጠት እንጂ መባከን አይሆንም፡፡ ደግሞም እራስህን እንጂ ነፋሱን አታሳድደውም፤ ራስህን እንጂ ነፋሱን ልትለውጠው አትችልም። በእውነታው ሊያጠምቅህ፣ ሊያላምድህ ያባብልሃል እንጂ ነፋስን ልታሳድደው ወይ ልትከተለው የማይሆን ነገር ነው፡፡ የምዕራብ ነፋስ ሲጠነሰስ ከባህር…
Read 4423 times
Published in
ጥበብ
መግቢያ“የዘሩት ሲያፈራ” በሚል አርእስት የቀረበው የደራሲ ደመቀ ዘነበ መጽሐፍ፣ በደርግ ዘመን የኩባ መንግስት ለኢትዮጵያ ካደረገው አስተዋጽኦ ዋነኛውን ከትቦ፣ በሚያምር አቀራረብና ትውስታን ባዘለ አገላለጽ ለአንባቢ አቅርቦልናል፡፡ ይህ መጽሐፍ በዋነኛነት የኩባ መንግስት ለኢትዮጵያ ያደረገውን ድጋፍ የሚገልጽ ሲሆን በዘመኑ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን የነበራቸውን…
Read 6516 times
Published in
ጥበብ
ጓደኛዋ እየተደፈረች ነው፣ አልያም ልትደፈር ነው። ድምጿ በቀጭኑ ይሰማታል ለሊያ። በስስ ግድግዳዋ ታ’ኮ የሚመጣው የሚያቃጭር ድምፅ ይሰቀጥጣል። በኪነ-ጥበቡ በቆመች ግድግዳ መለያየታቸው አስፈራት። ጓደኛዋ ለተደፈረች እርሷ መደፈሪያዋን ጨበጣ ያዘች።ከፍ ያለ እሪታ ተሰማ።በሩን ከፍታ ለመውጣት አልቻለችም። ሰው መሆን ይዟት ልቧ ተንደፋደፈ፤ ሰው…
Read 4731 times
Published in
ጥበብ
ቤቴ በድንገት ነፍስ የዘራ ይመስላል፡፡ ሳላስበው በጨለማ ውስጥ መገኘቴ ሁሉንም ነገር ባልተለመደ ሁኔታ በትኩረት እንድከታተል ሣያደርገኝ አልቀረም፡፡ ምናልባትም ቀደም ሲል የደረሰኝ የሥልክ ጥሪም ሊሆን ይችላል፡፡ለወትሮው እቤት ውስጥ የመዋል ልምድ የለኝም፡፡ ዛሬ ግን በዶፍ ዝናብ የተነሳ በቤት መቆየቴ ግድ ነበር፡፡ የደዋዩን…
Read 5099 times
Published in
ጥበብ
ፊይዶር ደስቶቭስኪ በየትም አገር የገነነ ራሺያዊ ደራሲ ነው፡፡ ደስቶቭስኪ ከሚታወቅባቸው ስራዎች መካከል “white Nights” አንዱ ነው፡፡ በዚህ መጽሃፉ በፒተርስበርግ ከተማ ባይተዋር ስለሆነ፣ ከስጋው ወደ ነፍሱ ስለሚያይ በምሽቱ የሚደነቅ አንድ ገጸ፟ ባህሪ አለ፡፡ ዶስቶቭስኪ እንዲህ ጽፏል፡-“My history!” I cried in alarm.…
Read 4265 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)ቀደም ሲል.. ገጣሚ አንተነህ አክሊሉን በሥራዎቹ አውቀዋለሁ፡፡ ቢያንስ ለአስር አመታት ያህል በተለያዩ ጋዜጣና መጽሄቶች ላይ ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸው ጥበብ-ነክ ጽሁፎችን፣ ግጥሞችን፣ ሂሳዊ ትንታኔዎችን ሲያቀርብ ተከታትዬ አንብቤለታለሁ፡፡ ነባሮቹን አቆይተን ከቅርቡ ብናነሳ እንኳን አንድ ወቅት ላይ ብቅ ብላ ከህትመት የተሰወረችው…
Read 4080 times
Published in
ጥበብ