ጥበብ
(ክፍል አንድ)፩. ፍልስፍናእንደ መነሻ፡ ምዕራባውያን እጅግ የዳበረ የሥነ ጽሑፍ ባህል ስላላቸው በማኅበራዊ ንቃተ ኅሊና ግንባታ ሂደት ትልቁን ሚና ለሚጫወቱት ጸሐፍቶቻቸው የሚሰጡት እውቅና እና ቦታ ከፍ ያለ ነው፡፡ የእነዚህ አገራት የሥነ ጽሑፍ እድገት የአንዱ ትውልድ ጸሐፍት የሌላኛውን ትውልድ ጸሐፍት ሥራ ልዩ…
Read 699 times
Published in
ጥበብ
የፓትሪክ ሰስኪንድ ‹‹ግሬኖል›› እንደ አልበርት ካሙ ንጉሥ ቄሳር ካሊጉላ መሉ ስልጣን ያለው ንጉስ አይደለም፡፡ እንዲያውም ግሬኖል በንባብ ብቻ ጉንፋን በሚያስይዝ የግማትና ጥንባት ትርኪምርኪ የዓሳ ጭንቅላቶች መሀል ወድቆ የተገኘ አንድ ጉስቁል ፍጡር ነው፡፡ ሆኖም ሁለቱም ገፀባህሪያት በአንድ የንባብ ትውውቅ ብቻ በነፍሳችን…
Read 820 times
Published in
ጥበብ
"--ይህችን ዓለም በበላይነት የሚያስተዳድራት ፍርሃት ነው፡፡ ከስልጣን መውረድን መፍራት፣ ውርደትን መፍራት፣ እጦትን መፍራት…ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት… ብዙ መልኮች ያሉ ፍርሃት፡፡--" ‹‹የካሊጉላ›› ተውኔት ደራሲ ጌታ አልበርት ካሙ፣ ዘመኑን ሙሉ ሲሰብከው የኖረውን የወለፈንድ ፍልስፍና በሕልፈቱ በገቢር ከውኖታል፡፡ እ.ኤ.አ ጥር 4 ቀን 1960 የተውኔት…
Read 901 times
Published in
ጥበብ
አለን አውስተን በችኮላ አረማመድ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ እያለ ያሮጌውን ፎቅ ደረጃ በዳበሳ ከወጣ በኋላ መተላለፊያው ላይ ቆሞ በደብዛዛ ብርሃን በየክፍሉ በር ላይ የተጻፈውን ለማንበብ ሞከረ። ነገር ግን የሚፈልገውን በር ጽሑፍ ለይቶ እስኪያገኝ ድረስ ብዙ ደቂቃዎች አባከነ። ትንሽ ቆይቶ እንደምንም ብሎ…
Read 785 times
Published in
ጥበብ
በ1954 እ.ኤ.አ ከተጻፈው ከኦስትሪያ ቬና ተነስቶ የሳውዲ በረሃዎችን ለስድስት ዓመታት የበረበረው በኋላ ሕይወቱ እስክታልፍ ሐይማኖቱን ወደ እስልምና እምነት ቀይሮ ሙስሊም ሆኖ የኖረው የመሐመድ አሳድ የሕይወት ልምድና የጉዞ ማስታወሻ እጅግ አስደናቂ መጽሐፍ ‹‹The Road to Mecca›› ውስጥ ጥቂት ገጾች ለቅምሻ እነሆ...ጥም-…
Read 533 times
Published in
ጥበብ
(ማንይንገረው.. ምን ነገረን?) (ክፍል አንድ)መጀመሪያ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ እያለሁ አብዝተው የትምህርት ገበታ ላይ ከማይገኙ “ወመኔ” ተማሪዎች መካከል አንዱ ነበርኩ፡፡ አብዝቼ ክላስ እቀጣለሁ፡፡ (አጥር በመዝለል- በድብድብ) ተደጋጋሚ ፋውል እሰራለሁ፤ ወላጅ በማምጣት ነጥብ አስቆጥሬያለሁ፡፡ እንደ “ሀሙራቢ” የማይደፈር ህግ እጥሳለሁ፤ ደንብ እተላለፋለሁ፡፡…
Read 578 times
Published in
ጥበብ