ጥበብ
“ንጋት” የተሰኘ ወጣትና አንጋፋ ድምጻዊያንን ሥራ የያዘ አልበም የዛሬ አራት ዓመት ገደማ ለአድማጭ ጆሮ ደርሷል። ጥሩ ሥራዎችን፣ የናፈቁንን ድምጾች ያገኘንበት አልበም ነው።በዚህ አልበም ጅማሮ፣ በተራ ቁጥር አንድ ላይ የሚገኘውና ልማዳዊውን የሕይወት ጉዞ የሚገዳደር፣ በጥልቅ የሀሳብ ተብሰልስሎት የታሸ ግሩም ሥራ ተካቷል።…
Read 941 times
Published in
ጥበብ
ነፍሴ ከስጋዬ ከተለየች በኋላ የት እንደቆየሁ አላውቅም፡፡ ሬሳዬ ከሆነ ሰው ከሚበዛበት ሰፊ ግቢ በፒክአፕ መኪና ተጭኖ መውጣት ሲጀምር ወደ ሙታዊ ህልውና መጣሁ፡፡ ሬሳዬን ሆስፒታል አሳድረው ወደ ቤት እየወሰዱት ኖሯል…… ሬሳዬ ቤት ሲደርስ የእድራችን ድንኳን ተተክሏል፣ መቀመጫ ሁሉ ተሰናድቷል፡፡ የሀበሻን የለቅሶ…
Read 770 times
Published in
ጥበብ
መነሻየ2017 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ፤ ማክሰኞ ጳጉሜ 5 ምሽት፤ በአድዋ ሙዚየም የተሰናዳው መርሐ ግብር በቀጥታ ስርጭት በቴሌቪዥን ተላልፏል፡፡ ለዝግጅቱ ድንኳን መጣያነት የተመረጠው ስፍራ፤ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ተመሳሳይ አገልግሎት ሲሰጥ ይህ ሁለተኛው ነው፡፡ ትላልቅ ስራዎችን የሚያሳንሱ መርሐ ግብሮች…
Read 773 times
Published in
ጥበብ
አሮጌው ዘመን አልፎ አዲስ አመት ሲብት፣የምድር ጥቅርሻ በአረንጓዴ ልብስ ሲቀየር፣የደከመ ሲበረታ፣ የዛለ ሲጠነክር፣የተስፋ ብርሃን ሲሰርፅ በምድር።ህዝባዊ ወጎች፣ የህፃናት ጨዋታ፣ የተቀነቀኑ ዘፈኖች፣ የአንጋፋ ገጣምያን ዘመን ተሻጋሪ ስራዎች አዲስ አመትን ጠብቀው በቀጠሮ የሚደመጡና የሚቀነቀኑ የአዲስ አመት፣ አዲስ ኪነቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ኪናዊ ሥራዎች…
Read 748 times
Published in
ጥበብ
በለው ገበየሁ ከመጀመሪያ ባለቤት ከሙሽሪት ጥበብ ሦስት ልጆች ወለደ። የበኩር ልጁ ከሰው በላይ ቅኔ ይባላል። ተከታዩን የአገጭ ጢሞች ብሎታል። የሦስተኛው ስምማ ዓለምን ያስገረመ ነው። እንኳን መሐይም ሆንኩ ብሏታል። በለው መቼም ተንኮለኛ ነው። ከጥበብ ለወለዳቸው ልጆቹ ለምን እንዲህ ያለ ስም እንዳወጣ…
Read 620 times
Published in
ጥበብ
በዘፈኖቹ ሲያፈቅር የማይቀልደው፣ ሲናፍቅ የማይሰንፈው፣ ሲማጸን የእውነቱን የሆነው ሚካኤል በላይነህ፤ እንደ አለፉት አልበሞቹ ሁሉ ዛሬም በ”አንድ-ቃል” ፍቅርን ሲሞሽር፣ ናፍቆቱን ሲያሞካሽ፣ ተማጽኖውን ሲያቀርብ ተደምጧል።በአልበሙ ለፍቅር ሲደክም፣ ለናፍቆት ሲወጣ ሲወርድ፣ ለአብሮነት ጎንበስ ቀና ሲል፣ ለስህተት ሲጸጸት እና ሲታረም እንደቀድሞው ሁሉ ዛሬም አግኝተነዋል።በዝብርቅርቅ…
Read 794 times
Published in
ጥበብ

