ጥበብ

Sunday, 11 August 2024 21:06

ቀታሪ ግጥም

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ሂሳዊ አስተያየት፡-‹‹ሚዛን የለሽ ሚዛንና ሰው››)በዚህ ምጥን ሥነ-ጽሑፋዊ የዳሰሳ ፅሁፍ፣ ሁለት ጉምቱ የኪነጥበብ ሰው የሆኑት ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው በ‹‹ውስጠት›› እና አሰፋ ጉያ በ‹‹የከንፈር ወዳጅ›› የግጥም መድበሎቻቸው ያካተቷቸውን ‹‹ሰው እና ሚዛን የለሽ ሚዛን›› ግጥሞችን እቃኛለሁ፡፡ መቃኛዬ ቃል ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው!ከላይ ጎባባውን…
Rate this item
(0 votes)
እኛ ሀገር የሚጻፉ የልብ ወለድ መጻሕፍትንና ወጣት ደራሲያንን በአዳም ረታ ተጽዕኖ ሥር እንደ ወደቁ አድርጎ የመቀንበብ፣ የመተቸት፣ ሥራቸውን ዋጋ ቢስ ለማድረግ የመሞከር ዝንባሌ (ከትህትና ጋር) በጥንቃቄ መጤን እንዳለበት ይሰማኛል። ያለበለዚያ ግን ይህ ዓይነቱ አካሄድ የከንቱ ፍረጃ ባሕላችን አካል ኾኖ ይቀጥል…
Rate this item
(1 Vote)
‘ሰው የሚንቀሳቀሰው ጥያቄ ሲጎትተው ነው፡፡’ (ገፅ 87) ይለናል ደራሲ ፍቃዱ አየልኝ (2016)ጥያቄ !ስብሀት ምን አረገ?ጠየቀ!ስርአት፣ ማህበረሰብ፣ ስልጡኑ አዲስ አበቤ እያወቀ በይሁንታ አብሮት እሚኖረውን ነገር ግን ድምጥ አውጥቶ ሊወያይበት ያልሻተውን - ያልደፈረውን፣ ከቶም ሊያወግዘው ያላሰበውን፣ ቤተ- መንግስትና ቤተ- እምነት ፣ ዩኒቨርሲቲ፣…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹እንደክት ልብሴ - አስብልሃለሁ፤አንዳንዴም ሳገኝህ፣ በደስታ እውላለሁ፤››(‹‹እንደገበቴ ውሃ››፤ ገጣሚ ሶስና ታደሠ) ዮናስ ታምሩ ገብሬ ‹‹እንደክት ልብሴ - አስብልሃለሁ፤አንዳንዴም ሳገኝህ፣ በደስታ እውላለሁ፤›› (‹‹እንደገበቴ ውሃ››፤ ገጣሚ ሶስና ታደሠ) በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ብቅ ካሉ ወፈር ያለ ድምጽ (‹ቴኔር ድምጽ› ይላሉ የሙዚቃ ባለሞያዎች)…
Rate this item
(0 votes)
የቢትወደድ ዘውዴ ገብረ ሕይወት ግለ-ታሪክ ሲመረቅ በልጃቸው ጥያቄ መሰረት ተጋብዘው የነበሩ አንድ አንጋፋ የሀገራችን ምሁር ይሄን በማለት የሰውዬው የህይወት ታሪክ መጽሐፍ ለሌሎችም አብነት መሆን እንደሚገባው ለማስረዳት ሞክሩ፤… [አበሾች ዘንድ ስለ ግለታሪክ ህይወታችን የመጻፍ ልምድ ባለመኖሩ ታሪክ በእጅጉ ይጎዳል፡፡ ፈረንጅ ለአንድ…
Rate this item
(1 Vote)
ይህ ኂሳዊ መጣጥፍ በቴዎድሮስ ፀጋዬ በተጻፈው ነፍሰጡር ስንኞች (1999) የግጥም መድበል ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ይህ መድበል የኪነት ጥምን የሚያረኩ ውበት የተኳሉ ቅኔያት የቀረቡበት ነው፤ እንደ ወርቅ በነጠረ ቋንቋ የተከተቡ፡፡ ምታቸው የሰመረው እነዚህ ቅኔያት፤ ልብን ጠልቀው በመግባት እንደ ጥዑም ዜማ ሩሕን…
Page 10 of 262