ጥበብ
"ይህ የሁላችንም ታሪክ ነው፤ ማን ከማን የማይባል፡፡ እንደዋዛ የተጀመረው የ"ሩብ ጉዳይ ለሀገር ጉዳይ" ዘመቻ ገና ቲኬቱ ሳይታተም እንዲሁ በእምነት ብቻ 500 ሺህ ብርን ተሻግሯል፡፡ ይህ የሁላችንም ውጤት ነው፡፡ ከአንድ ቤት 20ሺህ እና 25ሺህ ብር ካወጡት ጀምሮ፣ ማድረግ ፈልጋችሁ እጅ አጥሯችሁ…
Read 801 times
Published in
ጥበብ
“ንጹህ ልብ ፍጠርልኝ” - እያልኩ ስማጸነውየስንቱ ቆሻሻእኔ ላይ ተደፍቶ - ጠዋት አየዋለሁ ልቤን ላጥራ ብዬ - ስደክም ስለፋደፋር እጣቢውን የስሜ ምንጣፍ ላይ - እያየሁት ደፋ!-*-አንዳችን ላንጠራ - እንዲህ እየተግማማንእንዶድ አይችለንም - ፈትጎ ሊያጠራን !ነውራችን ሲገለጥ - በዘመን ቆዳ ላይጭቅቅት ሆነናል…
Read 857 times
Published in
ጥበብ
እውነተኛ የከያኒ ነብስ የህመም ማድጋ ናት!” ..... በ፲፱፺፯ ዓ.ም የህትመት ብርሃን አግኝቶ ለአንባቢ የቀረበ አንድ መፅሀፍ አለ።ሚስጥረኛው ባለቅኔ የሚል!ሚስጥረኛው ባለቅኔ በደራሲና አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራሁ የተዘጋጀ መፅሐፍ ሲሆን መፅሐፉ የብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ስራ የሆነውን “ሀ ሁ ወይም ፐ ፑ”…
Read 707 times
Published in
ጥበብ
ርዕስ= ወደኋላዘውግ=ረጅም ልቦለድደራሲ=ሊዲያ ተስፋዬማተሚያ=ሜጋ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበርየገጽ ብዛት= 174ዋጋ=120 ብር( USD 10)ጭብጥ በልቦለድ ውስጥ ሊተላለፍ የተፈለገው መልዕክት ነው፡፡ ‹‹ማንኛውም ልቦለድ የሚፃፍበት አይነተኛ ዓላማ አለው። ይህ ዓላማው በታሪኩ ሂደት፣ በገፀባህሪያቱ ህይወትና በመካከላቸው ባሉ እርስበርሳዊ ግንኙነቶች ውስጥ እሚፈስ ሲሆን አንድ አይነት ማህበራዊ ጉዳይ…
Read 1181 times
Published in
ጥበብ
የጎጇችን ዐይን ማረፊያ የሆነችው ክንብንቧ ራዲዮናችን፣ ሰንበት ማለዳ ላይ ቆፈን ውስጥ የሚከት ወሬ ይዛ መጣች። አባቴ የወሬው ፍሬ ነገር እንዳያመልጥው በአንክሮ እየተከታተለ ነው፡፡ ጋዜጠኛው በነጎድጓድ ድምጹ፣ ኃይለ ቃል የበዛበትን መግለጫ ያነበንባል፡፡ በየመግለጫው መሀል “ጎራው ናና” የሚል ስሜት ቀስቃሽ ሙዚቃ ይለቀቃል፡፡…
Read 690 times
Published in
ጥበብ
በ1980ዎቹ ግድም ነው፡፡ አንዲት ብልህና ብሩህ ኢትዮጵያዊት የውጭ የትምህርት ዕድል ታገኝና ወደ አማሪካ ትሻገራለች፡፡ ብዙም ሳትቆይ ኮሌጅ ትገባለች፡፡ ትምህርቷን ትቀጥላለች። ጓደኞችም ታፈራለች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ከኮሌጅ ጓደኞቿ ጋር ሻይ ቡና እያሉ ይጨዋወታሉ፡፡ አሜሪካውያን ጓደኞቿ ከድሃና ኋላቀር አገር መምጣቷን ያውቃሉ። እናም…
Read 699 times
Published in
ጥበብ