ጥበብ
መነሻየ2017 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ፤ ማክሰኞ ጳጉሜ 5 ምሽት፤ በአድዋ ሙዚየም የተሰናዳው መርሐ ግብር በቀጥታ ስርጭት በቴሌቪዥን ተላልፏል፡፡ ለዝግጅቱ ድንኳን መጣያነት የተመረጠው ስፍራ፤ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ተመሳሳይ አገልግሎት ሲሰጥ ይህ ሁለተኛው ነው፡፡ ትላልቅ ስራዎችን የሚያሳንሱ መርሐ ግብሮች…
Read 751 times
Published in
ጥበብ
አሮጌው ዘመን አልፎ አዲስ አመት ሲብት፣የምድር ጥቅርሻ በአረንጓዴ ልብስ ሲቀየር፣የደከመ ሲበረታ፣ የዛለ ሲጠነክር፣የተስፋ ብርሃን ሲሰርፅ በምድር።ህዝባዊ ወጎች፣ የህፃናት ጨዋታ፣ የተቀነቀኑ ዘፈኖች፣ የአንጋፋ ገጣምያን ዘመን ተሻጋሪ ስራዎች አዲስ አመትን ጠብቀው በቀጠሮ የሚደመጡና የሚቀነቀኑ የአዲስ አመት፣ አዲስ ኪነቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ኪናዊ ሥራዎች…
Read 715 times
Published in
ጥበብ
በለው ገበየሁ ከመጀመሪያ ባለቤት ከሙሽሪት ጥበብ ሦስት ልጆች ወለደ። የበኩር ልጁ ከሰው በላይ ቅኔ ይባላል። ተከታዩን የአገጭ ጢሞች ብሎታል። የሦስተኛው ስምማ ዓለምን ያስገረመ ነው። እንኳን መሐይም ሆንኩ ብሏታል። በለው መቼም ተንኮለኛ ነው። ከጥበብ ለወለዳቸው ልጆቹ ለምን እንዲህ ያለ ስም እንዳወጣ…
Read 594 times
Published in
ጥበብ
በዘፈኖቹ ሲያፈቅር የማይቀልደው፣ ሲናፍቅ የማይሰንፈው፣ ሲማጸን የእውነቱን የሆነው ሚካኤል በላይነህ፤ እንደ አለፉት አልበሞቹ ሁሉ ዛሬም በ”አንድ-ቃል” ፍቅርን ሲሞሽር፣ ናፍቆቱን ሲያሞካሽ፣ ተማጽኖውን ሲያቀርብ ተደምጧል።በአልበሙ ለፍቅር ሲደክም፣ ለናፍቆት ሲወጣ ሲወርድ፣ ለአብሮነት ጎንበስ ቀና ሲል፣ ለስህተት ሲጸጸት እና ሲታረም እንደቀድሞው ሁሉ ዛሬም አግኝተነዋል።በዝብርቅርቅ…
Read 758 times
Published in
ጥበብ
ከማዕበል ማዶ!የተረሳ የሚያስታውስ፤ የተከደነ የሚገልጥ፤በየሀብከ ብርሃኔ ጥላሁን➾ የመጽሐፉ ርዕስ:- ከማዕበል ማዶ … ገፀ ብዙ ስብዕና➾ የመጽሐፉ አዘጋጅ፦ ደራሲ ተስፋዬ ማሞ➾ የመጽሐፉ ይዘት:- የደራሲው ግለ ማስታወሻ ➾ የመጽሐፉ የገጽ ብዛት:- 364➾ የመጽሐፉ የምዕራፍ ብዛት:- ስምንት➾ የሕትመት ዓመት:- ፩ኛ ዕትም ነሐሴ 2016…
Read 696 times
Published in
ጥበብ
አዳም ረታ በተለይ ኋላ ላይ ባሳተማቸው ‘እቴሜቴ የሎሚ ሽታ’፣ ‘ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ’ እና ‘የስንብት ቀለማት’ ኪናዊ ድርሰቶቹ ውስጥ የተለያዩ ፍልስፍናዊ እሳቤዎች ጎልቶ ይንጸባረቅባቸዋል፡፡ ለአብነትም የድህረ-ቅኝ ግዛታዊነት (postcolonialism) ፍልስፍናዊ እሳቤዎች በእነዚህ ድርሰቶች ውስጥ በስፋት ይነበባል፡፡ ይሄ ማለት ግን እነዚህ የአዳም…
Read 753 times
Published in
ጥበብ

