ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ወደ አዳራሹ ስገባ አስፈሪ ድምፅ ተቀበለኝ። አስፈሪ!“አታስመስል! … አታስመስል!” የሚያንባርቅ ድምፅ! “ወደዚህ የገባኸው ሠዓሊውን ስለምታከብረውና ስለምትወደው ነው?” ድምፁ ከየት እንደመጣ የማን እንደሆነ ለማወቅ ያስፈራል። ቤቱ የእርሱ ነው እና እንዲህ እንደልቡ የሚያንባርቀው የገብረ ክርስቶስ ደስታ መንፈስ ይሆን? ከፍርሃቴ የተነሳ አዕምሮዬን ለማረጋጋ­ት…
Monday, 15 January 2024 13:38

ለመጀመሪያ ጊዜ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ኦምራን ሚኻኤል ኢቫኖቭ ከ1900 – 1 986 የኖረ ፈላስፋና መምህር የነበረ ትውልዱ ቡልጋሪያ የሆነና ከ1937 ጀምሮ ፈረንሳይ የኖረ ነው፡፡ በስራዎቹ በዋናነት የሚያነሳው ሰዎችንና ለፍፁምነት የሚደረግ ጥረትን ነው፡፡ ይህንኑ መሰረታዊ ጥያቄ ታዲያበሚያስገርም መልኩ ነው ለመመለስ የሚሞክረው፡፡ አገላላፁ የሚያነሳቸውን ርዕሰ ጉዳዮች በተግባር…
Rate this item
(0 votes)
 ሁለንታዋን ባሸተው፤ የማውቀው መዓዛ በአፍንጫዬ ተዛወረ። ይሄን ጠረን አውቀዋለሁ፤ አልኩ ለራሴ - ዝቃ ቅቤ።ልጅነቴ መደብ ላይ ሄጄ ተንጋለልኩ በምልሰት፤ ከቤታችን ጓሮ አያቴ የሚኮተኩታቸውና የሚያሳድጋቸው ተክሎች ነበሩ። ጤና አዳም፣ ዝቃ ቅቤ፣ ናና ቅመም፣ እንጆሪ፣ ቃርያ ብዙ ብዙ ሌሎች አይነት አይነታቸው የተለያየ…
Rate this item
(0 votes)
--የእምነቱና የመርሁ ተገዥ የሆነ ጠቢብ የታደለ ነው። አብዮቱ ግን ገና በብዙ አቅጣጫ የሚመረመር ጉዳይ አለው። የነበረ ሁሉ ምስክርነቱን ለራሱ ቢፅፍና የታሪክ ሰው ደግሞ በደርዝ በደርዝ አስስተካከሎ ቢያደረጀው የትውልድ መማሪያ ለመሆን ይበቃል። አሁን ችግራችንኮ ታሪክ አደራጁ የታሪክ ባለሙያ ተቀምጦ ሁሉም ሰው…
Rate this item
(1 Vote)
 ዮናስ ታረቀኝ ይባላል፡፡ በጀርመን ባህል ማዕከል የቤተ መፃህፍትና የመረጃ ሃላፊ ነው፡፡ ከአስር በላይ የተለያዩ መጻሕፍትን ከጀርመንኛና ከእንግሊዝኛ በመተርጎም ለአንባቢ ማድረሱን ይናገራል፡፡ በቅርቡ ለንባብ በበቃውና በጀርመን ባህል ተቋም ሙሉ ድጋፍ በታተመው “ሠላሳዎቹ” የተሰኘ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ላይ ከሃሳብ ማመንጨት እስከ ማስተባበር…
Rate this item
(0 votes)
 (ክፍል አንድ) ( አየህ ከድርሰት አቅራቢዎች ወገን ብቻ ሳልሆን እኔም አንባቢ ነኝ - ድርሰት ሞልቷል ባይ ነኝ፡፡ በአማርኛ አያሌ ደራሲያን ይጽፋሉ እኮ፣ ብዙ አሉ…የስንቱን ስም ልጥቀስልህ፡፡ በተለይ ተጽፈውየተቀመጡና ያልታተሙ እጅግ ጥሩ-ጥሩ መጻሕፍት እንዳሉ አጋጥሞኛል፣ አውቃለሁም፡፡ ችግራችን የደራሲያን ሳይሆን በአንባቢያን በኩል…
Page 10 of 253