ባህል
የመከፋፋያ አጀንዳው ሲያልቅባችሁ የአድዋንም ድል መነካካት ጀመራችሁ? ጌታሁን ሄራሞ በጦርነቱ የተሳተፉ፣ በአንድ ሀገር ባንዲራ ሥር ዘምተው ተዋግተው ሰማዕት የሆኑ፣ የአድዋን ድል ወደየጎጣቸው ሲጎትቱ አልተስተዋሉም፤ የጦርነቱ ቀጥተኛ ገፈት ቀማሾች ለመፈፀም ቀርቶ ለማሰብ ያልደፈሩትን፣ ዛሬ በዘር ፖለቲካ ያበዱ የዘውግ አክራሪዎች (Ethnic extremists)…
Read 2128 times
Published in
ባህል
የአውቶብሶች ግዢው በገለልተኛ ኦዲተር ይጣራ!! ሙሼ ሰሙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግዢ የፈጸመባቸው አውቶብሶች ዋጋ እጅግ አወዛጋቢ ከመሆኑ የተነሳ አስተያየት ለመስጠት እንኳን የተጸየፍኩት አጀንዳ ነበር። የአውቶብሶቹ ዋጋ ከልሂቅ እስከ ደቂቅ የከተማውን ነዋሪ ያስደነገጠ፣ ግራ ያጋባና ዘረፋ ለይቶለት ነፍስ ዘርቶ ስጋ…
Read 2271 times
Published in
ባህል
“ምን መሰላችሁ...አለ አይደል...መቸስ ዘንድሮ ሀሜት የሚባለው ነገር ወደ ኢንደስትሪ ደረጃ ያደገ ይመስላል፡፡ አሀ ልከ ነዋ...እነ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክ ቶክ፤ ትዊተር...ምናምን የመሳሰሉት ሁሉ አሁን አሁን ዋነኞቹ የጎሲፕ ‘ትራንስናሽናል ኢንደስትሪ‘ ሆነው የለ እንዴ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ እንኳን እስከዚህ አኞ አልነበርሁኝምነው በመላመጥ አልደቅም አልሁኝግነ…
Read 2046 times
Published in
ባህል
“ስሙኝማ.... ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ...አንዱ ፈረንጅ የጻፈው ነው... ሀያ ዓመት ሲሞላን፣ ዓለም ሁሉ ስለ እኛ የሚያስበውነገር እንዳለ እናምናለን፡፡ ሠላሳ ዓመት ሲሞላን ዓለም ሁሉ “ስለ እኛ ምን እያሰበ ይሆን!” የሚል ስጋት ይወጥረናል፡፡ ስጋት ይገባናል፡፡ አርባ ዓመት ሲሞላን ግን ዓለም ስለ እኛ…
Read 2014 times
Published in
ባህል
ቤተ ክርስቲያን ውስጧን በጥበብ ትመልከት ሙሼ ሰሙ ከብዙ ውጣ ውረድና ፈተና በኋላ የአባቶቻችን ጽኑ እምነት፣ ጥልቅ አስተምህሮት፣ አስተዋይነት፣ ትዕግስት፣ አይበገሬነት፣ የይቅርታ ሃያልነትና የምዕመናን መስዋእትነት ታክሎበት፤ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያናችንን መሰረት እንደ አለት ማጽናትና ሀገራችንንም ከመከፋፈልና የሕዝባችንንም ደም ከመፍሰስ መታደግ ተችሏል። ዛሬ…
Read 2013 times
Published in
ባህል
ፈጣሪ ሆይ፣ በርህን እያንኳኳን ነው፣ አለሁላችሁ በለን!አምላክ ብጠራህ ዝም አልህምነው እያለህ እንደሌለህ፣…እንዲህ የሚል ዜጋ ሲበዛ፣ የሆነ ነገር በእጅጉ እንደሳተ አትጠራጠሩ። ከዚህ የተሻለ መግለጫ ሊኖር አይችለም። አሁን ብዙ ነገሮች በአስደንጋጭ፣ በአስፈሪና በአሳሳቢ ሁኔታ እንደሳቱት ማለት ነው።የሚገርመው ነገር፣ ምንም እንኳን በርካታ አስከፊ…
Read 2339 times
Published in
ባህል