ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ፡- ኸረ ረጋ በል! ማነህ እንዲህ በቅጡ ሳይነጋ ከጣራ በላይ የሚያስጮህህ?ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ኸረ ተው እንዲህ በቀላሉ አትርሳኝ! ተው አንድዬ፣ ተው! አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፤ አንተም ይሄ በቅጡ ሰላም እንኳን ሳትል የምታማርረውን ነገር ተወኝ እያልኩህ…
Read 1771 times
Published in
ባህል
የባላንታይን ዋዜማ ወግ በእውቀቱ ስዩም ከብዙ ዘመናት በኋላ ከወዳጄ ምእዝ ጋራ ትናንት በስልክ ተገናኘን፤ ላንድ ሰአት ተኩል ያክል ስናወጋ የተረዳሁት ነገር፣ ጊዜ ብዙ እንዳልቀየረን ነው፡፡“የት ልትጋብዛት ነው ያሰብከው?” ሲል ጠየቀኝ፥“ራቅ ያለ ሰፈር ልወስዳት ነው ያሰበኩት፤ እኛ ሰፈር ያሉት ሬስቶራንቶች ሁሉ…
Read 1689 times
Published in
ባህል
--ልብ ብላችሁ እንደሆነ የሆነ የስብሰባው ተካፋይ ‘ሀሳብ’ ያለውን ነገር ከተናገረ በኋላ የሚቀርበው ድጋፍ ለሀሳቡ ሳይሆን ለሰውየው ነው የሚመስለው፡፡ “ከእኔ ቀድሞ የተናገሩትን ተሳታፊ ሙሉ ለሙሉ እደግፋለሁ፣” ይባላል አንጂ...አለ አይደል...#ቀደም ብሎ የቀረበውን ሀሳብ ሙሉ ለሙሉ እደግፋለሁ...” ሲባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ!--; እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ...ሴኔጋል…
Read 1939 times
Published in
ባህል
ለመከራ የጣፈን ሕዝብ ስለሆንን” ሙሼ ሰሙ ከመረጋጋት ወደ ግጭት፣ ከግጭት ወደ ጦርነትና መተላለቅ ቀጥሎም ወደ ሀገር መፍረስ ለመሸጋገር የሚቆረጥልን ቀጠሮና የሚተነበይልን ትንቢት የለም፤ የሚወስነን ሰላም፣ ልማትንና እድገትን ለማስፈን የሚያስፈልገው እውቀት፣ ችሎታና አስተዋይነትም አይደለም። የሚያስፈልጉን ተራ ጨለምተኝነት፣ ጭፍን ጥላቻ፣ ጨካኝነት፣ ግራና…
Read 1902 times
Published in
ባህል
"ምን መሰላችሁ...እዚህ ሀገር ቦተሊከኛውም፣ ባለ ኳሱም፣ ባለ መፍትሄ ሀሳቡም ባለ ምናምኑ ውድድሩም...አለ አይደል...ሽንፈትን መቀበል፣ ከእኛ የተሻለ መኖሩን ማመን በራሳችን ላይ ‘ፒስቶሏን’ ማዞር ነው የሚመስለን፡፡ ምናልባት ከእኛ እጅግ በጣም የተሻሉ ሀሳቦች ያሉት፣ ከእኛ በጣም የተሻለ የሥራ ብቃት ያለው፣ ከእኛ በጣም የተሻለ…
Read 1729 times
Published in
ባህል
ሰው አክባሪ ትውልድ እናፍራ!!! “ግብረገብነት እያንዳንዱ ሰው ከሌሎች ሰዎችና ከራሱ ሕይወትና እድገት፣ መብትና ነፃነት፣ ጥቅምና ፍላጎት፣ ክብርና ዓላማ አንፃር ማድረግ የሚገባው ወይም ማድረግ የማይገባው ድርጊት፤ መሆን የሚገባው ጠባይ ወይም መሆን የማይገባው ጠባይ ነው” ሲል የአቡነ ጎርጎሪዮስ ት/ቤቶች የግብረገብ ትምህርት መማሪያ…
Read 1788 times
Published in
ባህል