ባህል
የመመረቂያ ቀናችን እየቀረበ ነው ….አንዱ ቀን አልፎ ሌላው በተተካ ቁጥር ጥቁር የምንለብስበት ቀን ወደ እኛ እየቀረበ ነው፡፡ ኃላፊነት …. ቤተሰብ …. ትዳር …. ሥራ…. ወዘተ የሚባሉ ነገሮች እኛነታችንን እየጠበቁን ይገኛሉ፡፡ተኝተን በተነሳን ቁጥር መቶ ሃያ ቀን ቀረን …. መቶ ቀን ቀረን…
Read 6385 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ከጥቂት ሳምንታት በፊት ነው፡፡ አንድ ወዳጄ አንድ ቀን ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ ስልክ ይደወልለታል። በዛ ሰዓት ይደውልልኛል ብሎ የሚያስበው ሰው ስላልነበር፣ የልብ ምቱ ትንሽ ፈጠን ይላል፡፡“ሄሎ፣ ማን ልበል!” ይላል፡፡ በምላሹ “ሄሎ፣ እከሌ ነኝ፣” የለ፣ “ናፍቀኸኝ ነው” የለ፣ “ድንገት ትዝ…
Read 6843 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ እንደገና አቤቱታ ይዞ የአንድዬን በር ያንኳኳል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ!አንድዬ፡— ማነህ አንተ?ምስኪን ሀበሻ፡— እኔ ነኝ፣ አንድዬ… አንድዬ፡— አሀ! ምስኪኑ ሀበሻ…ድምጽህ ተለወጠብኝና ነው እኮ…ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ ምን ያልተለወጠ ነገር አለ…አንድዬ፣ ምን ያልተለወጠ ነገረ አለ ነው የምልህ! ሁሉም ነገሬ ተለውጧል…አንድዬ፡— ያው…
Read 4836 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የመድረኩ ቲያትር አልቆ መጋረጃ ይዘጋል፡ አንዱ ተዋናይም ጓደኛውን ያገኝና… “ትወናዬ እንዴት ነበር?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡“ምንም አትል…” ይላል ጓደኛው፡፡“ሦስቱንም ትዕይንት ብጫወት ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ትንሽ ቅር ያለኝ ገና በመጀመሪያው ትዕይንት በጥይት ተመትቼ መሞቴ ነው…” ይላል ተዋናዩ፡፡ ጓደኝየው ምን ቢለው ጥሩ ነው…“ጥሩ…
Read 5910 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በዛ ሰሞን ነው…በተቆፈረው የከተማው አንድ ክፍል፡፡ በአሥራዎቹ መጀመሪያ የሚሆኑ ልጆች የተቆፈረው ጉድጓድ ውስጥ ከርቀት ድንጋይ እየወረወሩ ይፎካከራሉ፡፡ ይሄኔ አንድ አዛውንት ምን ቢሉ ጥሩ ነው… “ልጆች ተዉ አታበላሹ እንጂ፣ ለእናንተ ነው እኮ የተቆፈረው፡፡” እንግዲህ ምን ያስቡ፣ ምን እግዚአብሔር ይወቀው፡፡ ግን…
Read 5843 times
Published in
ባህል
“አዲስ አድማስን በፍቅር የማነብ ሰው ነበርኩኝ” “----ብዙ ሀሳብ ነበረኝ፤ ከሀሳቦቼና እቅዶቼ መካከል ማስተርሴን ሰርቼ በትምህርት ራሴን ማሳደግ የመጀመሪያውነበር፡፡ እንደውም ከስራ ዓለም ወጥቼ ወደ ንግዱ የገባሁትም የተሻለ ገንዘብ ይዤ ትምህርቴን ለመቀጠል ነበር፡፡ በደሞዝ ያንን ማድረግ እንደማልችል በማሰብ ---” በ1268 በጻዲቁ አባ…
Read 7176 times
Published in
ባህል