ባህል

Saturday, 27 July 2013 13:57

‘አባባ ገፋ፣ ገፋ…’

Written by
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…መቼም ጉዳችን አያልቅ! ብሎ፣ ብሎ የኬት መውለድና አለመውለድ ‘ጉዳያችን’ ሆኖ ይረፍ! እንደው አሰሳቸውንም፣ ገሰሳቸውንም ስንሰበስብ እያዩ… “እናንተ ብሎ ባለድሪምላይነር…” ቢሉን ምን ይገርማል! ለሶፍትዌር ባለሙያዎቻችን ሀሳብ አለን…ከመከረኛው ኢንተርኔት ላይ ለእኛ የሚሆነውና የማይሆነውን እየለየ ‘ፊልተር’ የሚያደርግ ሶፍትዌር ይሥሩልንማ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ይሄኔ…
Rate this item
(5 votes)
*ለሌቦቹ ሥጋት እስካልሆኑ ድረስ ንብረትዎትን ተደራድረው ይገዙታል*ለፖሊስ የሚደረግ የስልክ ጥሪን የሚያውቁበት መላ ግርታን ፈጥሯል*ከመኪናዎ የተሰረቀ እቃ ታርጋው ተፅፎበት እርስዎን ይጠብቃል*በክረምት የመኪና እቃዎች ስርቆትና ገበያ ይደራል! የልደታ ፍርድ ቤትን አጥር ታከው ከተኮለኮሉት መኪኖች መካከል ያቆማት ወያኔ ዲኤክስ መኪናው በአስተማማኝ ስፍራ ላይ…
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ብርዱ እንዴት ይዟችኋልሳ! ምን ይገርምሀል አትሉኝም..ይቺ በየመሀሉ የምትወጣው ድብን የምታደርግ ጸሀይ፡፡ “በረደን!” “አንዘፈዘፈን!” ስንል…አለ አይደል…ሌላ በኩል ጸሀዩዋ… “ገና ታራለህ ትደብናለህ፣ ታዲያ ምን… ትሆናለህ!” የምትለን ይመስላል፡፡ የሰዉ “ታራለህ፣ ትደብናለህ…” አልበቃ ያለን ይመስል!… ስሙኝማ…በኮሚኒስቶቹ ዘመን ነው አሉ… እዛችው የፈረደባት ሩስያ…
Rate this item
(2 votes)
ገጭተው ከሚያመልጡት ውስጥ 90 በመቶው ይያዛሉ ጥፋታቸው እንቅልፍ ሲነሳቸው እጃቸውን ለፖሊስ የሚሰጡ አሉ ከሶስት ሳምንት በፊት ነው፡፡ ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ አንድ ነጭ ቀለም ያለው ደብል ጋቢና ፒካፕ መኪና ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን አቅጣጫ ወደ አስኮ መድሃኒያለም ይከንፋል፡፡ እኔ ደግሞ ከአልካን ዩኒቨርስቲ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንደ ሰሞኑ ሆኖ ነው ክረምቱ የሚዘለቀው! በበጋ ‘ሲጠብሰን’ ኖሮ በክረምቱ ‘ሲያንዘፈዝፈን’ ሊከርም ነው ማለት ነው! ዕድሜ ለአገር በቀሏ ዳግም አረቄ…ማን ይሞኛል! (ወዳጄ፣ ይመችሽማ!) ስሙኝማ… እዚቹ እኛዋ አገር ለምንድነው በጥሩ የተጀመረ ነገር እንዳማረበት የማይቀጥለው? የምር እኮ…ግርም ይላችኋል፡፡ ሁሉም ነገር…
Rate this item
(7 votes)
ወደ ለቅሶ ቤትም ሆነ ሠርግ ቤት አዘውትሮ መሄድ አልወድም፡፡ ሠርግ ቤት የግብዣ ካርድ ሲደርስህ ብቻ መሄድ ትችላለህ፡፡ ለለቅሶ ቤት የግብዣ ካርድ አያስፈልግም፡፡ የዳሱም ሆነ የድንኳኑ አዘጋጆች የገንዘብ ወጪ (ጣጣ) አለባቸው፡፡ ታዳሚውን ለማስደሰትም ሆነ ለማሳዘን ዝግጅት ያስፈልጋል፡፡እኔ ሁለቱንም አላዘወትርም፡፡ ግዴታ ሲሆኑብኝ…