ባህል
አሮጌውም ወደ ኋላ ቀረ፡፡ አዲሱ ዓመት አዲስ ተስፋ ይዞልን ስለመምጣቱ አስረግጠን መናገር ባንችልም አሮጌው ዓመት ጭኖብን ያለፈውን የኑሮ ቀንበር ወደ ኋላ መለስ ብለን መታዘብ አይቸግረንም፤ አዲሱ ዓመት በአዲስ ተስፋ ሞሻሽሮ ከፊታችን የሳለብን የሚያጓጓ ህይወት ስለመኖሩ አፋችንን ሞልተን ለመናገር ቢገደንም፤ አሮጌው…
Read 4931 times
Published in
ባህል
አንድ ኬንያዊ ህፃን ..ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?.. ብላችሁ ብትጠይቁት እንደ እኛ ሀገር ህፃን ..ዶክተር.. ወይም ..ኢንጂነር.. ይላል ብላችሁ እንዳትጠብቁ፤ ካለምንም ማመንታት ፖሊስ ሊላችሁ እንደሚችል እርግጠኛ ሁኑ፡፡ ናይሮቢ ሌላም ገድል አላት፡፡ ፖሊሶቹ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ የማይወጥኑት ነገር የለም፡፡ አንድ ስደተኛ ገንዘብ…
Read 7234 times
Published in
ባህል
በቴሌቪዥን መስኮት የሚተላለፉ የፀረ-ሙስና ማስታወቂያዎች የታሰበላቸው አላማ አለ፤ ሙስናን መዋጋት፡፡ ነገር ግን እንደ ተቀባዩ ሚናቸውም የዛኑ ያህል ይቀያየራል፤ የተነሱበትን ዓላማ ሊቃረን እስከሚችል ድረስ፤ ማለትም ጥሩ ሙሰኛ በነዚህ ማስታወቂያዎች ሊነሳሳና አዲስ ፀር ሆኖ ሊጨመር እስከሚችል ድረስ በተቀባዩ ሊተረጐሙና ሊፈፀሙም ይችላል፡፡ እነዚህ…
Read 3858 times
Published in
ባህል
ጋዜጠኛ፤ ሰዓሊና የጥበብ ታሪክ አጥኚ የነበሩት ስዪም ወልዴ ራምሴ ግለ-ታሪካቸውን በጻፉበት ..ኩረፊያ የሸፈነው ፈገግታ.. መጽሀፋቸው ላይ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ካሰፈሯቸው ትዝብቶች በአንዱ እንዲህ ..የህጉ ሰው በኢኮኖሚስቱ ሙያ ላይ ወይም ኢንጂነሩ በሕክምና ላይ ወይም ሐኪሙ በግብርና ላይ ወዘተ የመሰለወን ሀሳብ ከመስጠት…
Read 6070 times
Published in
ባህል
ሁለት (ካለፈው የቀጠለ) አንባብያን እንደምን ሰነበታችሁ፡፡ እንዲያው ለነገሩ ..ላልጀመሩም ላልጨረሱም ልጆች.. አሉ ዶክተሩ?! ይሁና... ገ ሙሉ ውሸትና ስድብ አንድ መስመር እውነት እንደማይወጣው የሚነግራቸው ጠፍቶ ይሆን? ወይስ ቅዱስ ጆሮም እንዳለው በወሬ ብዛት ህዝብን ለማታለል? ዶክተሩ እድሜ ብቸኛው የእውቀት ምንጭ የነበረበት የአበው…
Read 3913 times
Published in
ባህል
የአዲስ አበባ ወንድ የመልበሻ ቤት መስተዋትሆኗል፡፡ ሴቶቹ በሱ ፊት ላይ አለባበሳቸውን ያያሉ፤ የአዲስ አበባ መንገዶች፣ ካፌዎች፣ ባሮች፣ ቢሮዎች፣ ሆቴሎች፣ የፀሎት ቤቶች... አለባበስ ማሳያ መድረኮች ሆነዋል፡፡ ወንዱየጥሞና ጊዜ ተነፍጓል፡፡ ሲበላ፣ ሲጠጣ፣ ሲሰራ፣ሲፀልይ፣ ታክሲ ሲጠብቅ... በሞዴሎች ተከቦ ነው፡፡ ህይወቱ የናይት ክለብ ውስጥ…
Read 13940 times
Published in
ባህል