ባህል

Rate this item
(0 votes)
“ድሬ ወላድ-ነሽ፤ ሽለ-ሙቅ”በሀይቅ ከተከበበችው ደብረዘይት ጀምሬ በአዳማ የአሸዋ እምብርት አቋርጬ፣ አዋሳ ገባሁ፡፡ ከዚያ ወደ ደብረ ብርሃን ዘለቅሁና ድሬ ላይ አረፍኩ። የማህበረሰብ አቀፍ የሆኑትን ዕድሮች ህበርታቸውን፣ የሸማቾች ማህበራትን አቅም፣ እናት አባታቸውን ያጡ ህፃናትና ጧሪ - አልባ አረጋውያን የሚረዱበትን መንገድ፣ አየሁ፡፡ የአካባቢያቸውን…
Rate this item
(11 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…ጥያቄ አለን፣ የቦሌ መንገድ ሲሠራ “ሶሪ ፎር ዘ ኢንኮንቪኒየንስ…” ምናምን የሚል ይቅርታ ቢጤ ነገር አንድ፣ ሁለት ቦታ ተቀምጦ ነበር…ታዲያ ምንሊክ አደባባይ አካባቢ ያልተደረገልን…በዚችም የመደብ ልዩነት አለ ማለት ነው? (ዘንድሮ እኮ ነገርዬው … ከእግር እስከ ራስ እየገረመመ ‘የብቃት…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው እትም ከአቶ ብርሃነ የድሬዳዋ አክሽን የበጐ አድራጐት ማህበር ሰብሳቢ ጋር ውይይት ስንጀምር ነበር ያቆምኩት፡፡ ከዛው እንቀጥል፡፡ “ምንድነው exactly (በትክክል) የምትፈልገው?” አሉኝ አቶ ብርሃነ፤ የማህበሩ ሰብሳቢ፡፡ እኔም፤ “ቢፈልጉ ስለራስዎ፣ ቢፈልጉ ስለ ድሬዳዋ፣ ቢፈልጉ ስለ ጄክዶ፣ ቢፈልጉ ስለማህበርዎ… የፈለገዎትን ይንገሩኝ! ለጽሑፍ…
Saturday, 30 November 2013 11:10

“ብቻዬን ነኝ ፈራሁ…”

Written by
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አዎን ብቻዬን ነኝ ፈራሁእሸሸግበት ጥግ አጣሁእምፀናበት ልብ አጣሁእማማ ኢትዮዽያን መንፈሴ ተፈቶ እንዳይፈታት ሰጋሁብሎናል ሎሬት ጸጋዬ በአቡነ ዼጥሮስ አንደበት። ከብዙ ዘመናት በኋላም “እሸገግበት ጥግ አጣሁ…” የሚያሰኝ መከራ ሲወርድብን ያሳዝናል፡፡ እንጀራ በየሰዉ አገር እያንከራተተን የየዕለቱ ግፋቸው አልበቃ ብሎ “መቅደስ እንደገባች ውሻ…”…
Rate this item
(2 votes)
ሀገራችን ኢትዮጵያ የረዥም ዘመናት ታሪክ ባለቤት ብትሆንም ሐብትንና ዕውቀትን አቀናጅቶ፣ በጋራ ሰርቶአብሮ በማደግ ረገድ ግን ብዙ ይቀረናል፡፡ ለዚህም ይመስላል “ኢትዮጵያዊያን አብሮ መብላት እንጂ አብሮ መሥራት አይሆንላቸውም” የሚባለው፡፡ ዛሬም በ21ኛው ክ/ዘመን እንኳን በሀገራችን በአክስዮን ማኅበራት በመሰባሰብ መሥራት በተግዳሮቶች የተሞላ ሆኗል፡፡ ለዚህ…
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ከረማችሁሳ!ስሙኝማ…ይሄ አሥር በመቶ እውነት፣ ዘጠና በመቶ ሽወዳ በሆነበት የነጻ ትግሉ (WWE) ክትክት ላይ “ኢትስ ጉድ ፎር ቢዝነስ” (“It’s good for business”) የሚሏት ነገር አለች፡፡ ያው ለ‘ቢዙ’ አሪፍ ነገር ማለት ነው፡፡እናም…በዚህ በኳሳችን ብሔራዊ ስሜትንና “ኢትስ ጉድ ፎር ቢዝነስ” እየተደበላለቀ ሕዝቤ…