ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁማ! ያው ‘ኔትወርክ’ እንደተለመደው በበዓል ሰሞን እንደልብ ስለማይሠራ ‘መልካም የትንሳኤ በዓል’ የሚል ‘ቴክስ ሜሴጅ’ ለሁሉም መላኬ ይመዝገብልኝማ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…አንዳንዴ ሳስበው ይሄ ‘ኔትወርክ’ የሚባል ነገር ልክ የሰው ባህሪይ ይዞ የሚያሾፍብን ይመስለኛል፡፡ ልክ ነዋ… አጠገብ…
Read 6519 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፭ ከየሆቴሉና ሬስቶራንቱ የሚሰበሰቡ ትርፍራፊ ምግቦች በጉርሻ ምጣኔ ከሚቸረቸርባት፣ ከየቤቱ የተራረፈው ለነዳይ ከሚመጸወትባት አገር ወደ ባሕር ማዶ ለተሻገሩቱ ኅሊናቸውን ከሚሞግታቸው ነገሮች አንዱ ትራፊ ምግብ ቆሻሻ መጣያ ውስጥ መድፋት ነው፡፡ ልጅ ኾኜ በማዕድ ላይም ይኹን በአጋጣሚ ብጣቂ እንጀራ…
Read 4265 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰላም ነው? ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…“እንደው ለጤናሽ እንደምን ከረምሽ…” “ጨጓራህ ሰሞኑን ትንሽ ሻል አላለህም…” “አገሩ ከብቱ ደህና ከረመ…” አይነት ሰላምታዎች እኮ የ‘ድሮ ታሪክ’ አይነት ሆነዋል፡፡ የምር እኮ…አለ አይደል… እንደዚህ አይነት ሰላምታዎች ቢሆንም፣ ባይሆንም ለሰው ደህንነትና ጤንነት ከመጨነቅ የሚመጡ ነበሩ፡፡…
Read 5314 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፬ የቺካጎ ቆይታዬ የመጨረሻዋ ምሽት ላይ ነኝ። በዚህች ምሽት ከፍ ያለ ስምና ዝና ባለው ‹‹ካዲላክ ፓላስ›› (Cadillac Palace) ቴአትር ቤት ከታደሙት በሺሕ ከሚቆጠሩ ተመልካቾች አንዷ ኾኛለኁ። ተውኔቱ ሚልዮኖች በቴአትርና ሲኒማ ቤት ደጃፍ ተሰልፈው ላለፉት ኻያ ስምንት ዓመታት…
Read 4730 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! መቼም ስለራሳችን እኛ የምንለውንና ሌሎች ስለ እኛ የሚሉት ምንና ምን እንደሆነ ታውቁታላችሁ። ነገርዬው የሴት እንትንዬውን ለጓደኛው ያሳየው ምስኪን የገጠመው ነገር ነው፡፡ “ታያታለህ፣ ቆንጆ አይደለችም!” ይለዋል፡፡ ያኛው ቁንጅናዋ ብዙም ስላልታየው ያመነታበታል፡፡ ይሄኔ ሰውዬው “ለእኔ ቆንጆ ነች” ይላል፡፡ እና ለእኔ…
Read 4409 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፫ እስከ ዛሬ በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ስዘዋወር እንደ ጎብኚ ነበር፡፡ ዛሬ በምገኝበት የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ቴምፒ ካምፓስ ግን ሠራተኛ ኾኛለኁ፡፡ ከዩኒቨርስቲው ዘርፈ ብዙ የብዙኀን መገናኛ አገልግሎቶች መካከል አንዱ በኾነው ‹‹ዘ ስቴት ፕሬስ›› ጋዜጣ ማዘጋጃ ክፍል ውስጥ ተቀምጫለኹ፡፡…
Read 3745 times
Published in
ባህል