ባህል
ወደ አውራምባ የተጓዝነው በጠዋት ነው፡፡ ወረታን አልፈን ወደሰሜን ጐንደር የሚሄደውን መንገድ ትተን ወደ ቀኝ ወደ ደቡብ ጐንደር ኮረኮንቹን ይዘን ታጠፍን፡፡ ከወረታ ወደ አሥር ኪሎ ሜትር ገደማ ነው አውራምባ፡፡ ፊትለፊት ካለው ዛፍ ሥር የሚፈትሉ አባወራና ሴቶች እያየን ነው ወደ አውራምባ ስዕላዊ…
Read 6216 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታቸሁሳ!መቼም ነገር ሥራችን ሁሉ ጠያቂ የጠፋበት አገር መስሏል፡፡ “በምን ምክንያት?” “እንዴት እንዲሀ ይሆናል?” ምናምን መባባል … አለ አይደል….የሀጢአት ሁሉ መጨረሻ ሆኖ ሁሉንም ነገር “እሺ!” ብቻ ሆኗል፡፡‘በዛኛው’ ባለፈው ዘመን አንደኛው ባለስልጣን አሉ አድራጊ ፈጣሪው ሲበዛባቸው… “አንድ ንጉሥ አውርደን ሁለት መቶ…
Read 4461 times
Published in
ባህል
“ብዙ በሠራህ ቁጥር ጥቂት ትናገራለህ፡፡ ምክንያቱም ጥርት አርገህ ታውቀዋለህ፡፡” ተፈራ አባተ የፋና የህፃናትና ማህበረሰብ ልማት ማህበር ሥራ አስኪያጅ፡፡ ኅዳር 30/2006 ዓ.ም፤ የቀጠለው ጉዞዬ ወደ ፋና የህፃናትና ማህበረሰብ ልማት ማህበር ነበር፡፡ ይህኛው ማህበርም የቀጠለው ጉዞዬ ወደ ፋና የህፃናትና ማህበረሰብ ልማት ማህበር…
Read 3136 times
Published in
ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!“ሄሎ!”“ሄሎ ማን እንበል?”“አታላይ በፍረዱ፡፡”“አቶ አታላይ ከየት ነው የሚደውሉት?”“ከወይራ ሰፈር፡፡”“እሺ በተነሳው ጉዳይ ላይ ሀሳብዎን ይግለጹ፡፡”ሀሳብ አለን…በሞሪንሆና ቬንገር መካከል ስላለው ‘እንካ ስላንትያ’ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ጉዳዮችም… “በተነሳው ጉዳይ ላይ ሀሳብዎን ይግለጹ…” የሚለን እንፈልጋለን፡፡ ሁሉም ተልጦ፣ ተከትፎ፣ ተዘልዝሎ ድስቱ ከተጣደ በኋላ… “የዚህ…
Read 4641 times
Published in
ባህል
“ለካ በራሳችን ራሳችንን መርዳት፣ ማሻሻል፣ መለወጥ እንችላለን አልን” አቶ አበበ ብርሌ በአውሮፕላን ባህር ዳር ከተማ ገብቼ ወደ ማረፊያዬ ሆቴል ሄድኩኝ፡፡ ባህር ዳር እንደወትሮው ሞቅ ደመቅ እንዳለች ናት፡፡ ከእየሩሣሌም የህፃናትና ማህበረሰብ ድርጅት ተጠሪ ጋር ሆነን በመጀመሪያ እንድጐበኝ በተዘጋጀው ፕሮግራም መሠረት፤ ጐህ…
Read 5784 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በፍጥነት ሚሊየነሮች በመፍጠር ‘ድፍን አፍሪካን ቀደምን’ ምናምን ነገር ተባለ አይደል! ይሁና…እንግዲህ ምን ይደረግ! ነገርዬውማ… “ከሠላሳ አንድ ዓመት በኋላ…” ሲባል እንደከረመው ይሄም ‘ማስፈንደቁ’ ትንሽ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡ አለ አይደል… በብዙ አሥርት ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ያጡ የነጡ ሰዎች በሞሉባት ሀገር፣ ሽቅብ…
Read 4614 times
Published in
ባህል