ባህል
2005 ሊገባ ሁለት ቀን ሲቀረው ነው፤ ጳጉሜ 3 ቀን 2004 ዓ.ም፡፡ ጊዜው ወደ አስር ሰዓት ገደማ ይሆናል፡፡ የቢሮ ስራዬን አጠናቅቄ ለበዓል ዝግጅት ወደ ቤቴ በመጓዝ ላይ ነበርኩ፡፡ ከ22 በታክሲ ተሳፍሬ ፒያሳ ደረስኩኝ፡፡ ወደ ሰፈሬ የሚወስደኝን ታክሲ ለመያዝ “መኮንን ባር” ፊት…
Read 4126 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ከዘመን ዘመን በሰላም፣ በጤናና በደስታ አሸጋገራችሁማ! (መባል ሰላለበት ነው እንጂ…አለ አይደል… “ሰላም ሲኖረን፣ ጤና ስንሆን፣ ደስ ሲለን የት ያየኸውን ነው!” ምናምን የሚል ጥያቄ ቢመጣ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡)እናላችሁ…ይኸው ‘ተሸጋርናል’…ቢያንስ፣ ቢያንስ ግድግዳችን ላይ ያለውን ‘አሮጌ’ ቀን መቁጠሪያ በአዲስ እንለውጣለን፡፡ ማንም መጥቶ…
Read 3841 times
Published in
ባህል
ከ1997 ዓ.ም መጨረሻ፣ ከ1998 ዓ.ም የዘመን መለወጫ ጀምሮ የኑሮ ውድነት ያለ ቅጥ እያሻቀበ ሲመጣ፣ የእነ ዶሮ፣ በግ፣ ፍየልና በሬም ዋጋ እንደዛው ማሻቀቡ አልቀረም፡፡ በተለይ ከሁለት ሺኛ ዓመታችን (ከሚሊኒየማችን) ዋዜማና መባቻ ጀምሮ፣ የኑሮ ውድነት እንዴት ለመለካት (ለመመዘን) አስቸጋሪ መሆኑን ለዓለም ህዝብ…
Read 3511 times
Published in
ባህል
(ደርግ፣ መስከረም 1967 ዓ.ም)የ1967 ዓ.ም አዲስ ዘመን ሊብት የዋዜማው ዕለተ ምሽት ጀምሮ የጆናታን ዲንቢልቢን “ዘ ሂድን ፌሚን” በማሳየት፣ “ለአዲሱ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ የምናቀርበው ስጦታ [ከዚህ ሌላ] የለንም” የሚል ዝግጅት፣ በጥቁርና ነጩ ቲቪ አቀረቡ፡፡ ሕዝብ አለቀሰ፡፡ ነገር አለ ማለት ነው፡፡ አዎን፣…
Read 7840 times
Published in
ባህል
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከመቋቋሙ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የሎተሪ ጨዋታ በተለያየ መልኩ ይካሄድ ነበር፡፡ ህግ ከመውጣቱ በፊት የሚካሄዱት ቁማር መሰል ጨዋታዎች በህብረተሠቡ ዘንድ “ኪሳራ” በመባል ነበር የሚታወቁት፡፡ በ1938 ዓ.ም ህገወጥ ሎተሪዎችን የሚያግድ አዋጅ ከወጣ በኋላ፣ “ኪሳራ” የሚባሉት የቁማር ጨዋታዎች ቀሩ፡፡ ከዚያ…
Read 18303 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁማ!ምን መሰላችሁ…ደግነቱ እንደ ድሮ “በአዲሱ ዓመት ዕቅድህ ምንድነው?” ምናምን ብሎ የሚጠይቅ ሰው ቁጥሩ በጣም ቀንሷል፡፡፡ ልክ ነዋ…ለሳምንት እንኳን ማቀድ ባልተቻለበት…“ለከርሞ ገንዘብ አጠራቅሜ ሶፋ እለውጥና…” ምናምን ብሎ ነገር ያስቸግራላ! ስሙኝማ… እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ዘንድሮ እኮ፣…
Read 4997 times
Published in
ባህል