ባህል
Saturday, 15 June 2013 10:28
ዓለም ኢትዮጵያን እንዴት አያውቃትም!?
Written by ገ/ሚካኤል ገ/መድህን (በኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የዶክመንተሪ ፕሮግራሞች ከፍተኛ ኤዲተር)
ኢትዮጵያ የት እንዳለች የማያውቁ የአፍሪካ ጋዜጠኞች ገጥመውኛል... የሰው ዘር መገኛ ኢትዮጵያ ናት ኬንያ? በቅርቡ ለጋዜጠኞች በተዘጋጀ ስልጠና ለመካፈል ወደ ናይሮቢ ኬንያ ተጉዤ ነበር፡፡ በእርግጥ የመጀመሪያዬ አልነበረም፡፡ ግን ይህኛው ለየት ያለ ነገር ነበረው፡፡ አጋጣሚው ከአርባ አምስት የአፍሪካ ሃገራት የመጡ በርካታ ጋዜጠኞችን…
Read 5241 times
Published in
ባህል
አንድ ሰሞን ‘እምብርትዬዋ’ ታየች ብለን “እሪ!” እንዳላልን… ይኸው “ኽረ እምብርት ምን አላት፡ ሺህ ጊዜ ትታይ!” የምንልበት ጊዜ መጣ! እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰኔ ግም አለ አይደል! ‘በሰኔ ካልዘሩ በጥቅምት ካለቀሙ እህል አይገኝ ከድንበር ቢቆሙ፣’ ይላሉ የጥንት ሰዎች፡፡ ልጄ…እንደ ምንም ‘መሥራት እስከተቻለ’ ድረስ…
Read 4645 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ሰውየው መኪና እያሽከረከረ ነበር፡፡ አራትና አምስት ዓመት የሚሆነው ልጁን ኋላ መቀመጫ ላይ በመናው ቀበቶው አስሮ አስቀምጦታል፡፡ እናላችሁ ድንገት አንድ የትራፊክ ፖሊስ ያስቆመዋል፡፡ “ጌታዬ መንጃ ፍቃድ…” (ስሙኝማ…የሆነ ግራ የሚገባኝ ነገር አለ…በትራፊከ ፖሊስና በአሽከርካሪ መካከል ያለው…
Read 5170 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! የአፍሪካ አገሮች ጠበል ጠዲቅ ‘አብረው መቃመስ’ ከጀመሩ ‘ፊፍቲ’ ሞላቸው አይደል! እሰይ…ሌላ ‘ፊፍቲ’ ዓመት ያሰንብታቸው፡፡ ታዲያ ለብዙዎቹ ይቺ የሀበሻ ቅኔ ትተላለፍኝማ! መከራ ሲመጣ አይነግርም አዋጅ ሲገሠግስ አድሮ ቀን ይጥላል እንጂ… አዎ…ያነሳ ቀን መልሶ እንደሚያፈርጥ ማወቅ አሪፍ ነው፡፡ (የጋዳፊና የሙባረክ…
Read 4822 times
Published in
ባህል
ወንዶች ከፍቅረኛቸውና ከትዳራቸው ውጭ እየሄዱ እንዳመጣላቸው ለመተኛት ብዙም ምክንያት አያስፈልጋቸውም ይባላል። ኮስሞፖሊታን ረቡዕ እለት ያሰራጨው ፅሁፍ ግን፣ ከፍቅረኛ ጀርባ ማማተርና ግራ ቀኝ መቀላወጥ፣ በወንዶችም ሆነ በሴቶች ዘንድ እኩል ነው ይላል። ምናልባት በወንዶችና በሴቶች መካከል ልዩነት ካለ፣ የሚቀላውጡበት ምክንያት ላይ ነው።…
Read 67074 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታቸሁሳ! ስሙኝማ…እኔ የምለው…የሸሻችሁት ነገር በየቦታው ሲመጣባችሁ አያናድዳችሁም! በተለይ የህዝብ ትራንስፖርት መኪናዎች ውስጥ… አለ አይደል… ሰላም የማይሰጣችሁን ነገር ስትሰሙ… “የት ብሄድ ነው ሰላሜ የማይረበሽብኝ!” አያሰኛችሁም? የምር…ለምሳሌ መስማት የማትፈልጉት የሬድዮ ፕሮግራም አለ እንበል፡፡ ቤት ውስጥ እሱን ፕሮግራም የከፈተ የቤተሰበ አባል እንደ…
Read 5354 times
Published in
ባህል