ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰላም ነው? ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…“እንደው ለጤናሽ እንደምን ከረምሽ…” “ጨጓራህ ሰሞኑን ትንሽ ሻል አላለህም…” “አገሩ ከብቱ ደህና ከረመ…” አይነት ሰላምታዎች እኮ የ‘ድሮ ታሪክ’ አይነት ሆነዋል፡፡ የምር እኮ…አለ አይደል… እንደዚህ አይነት ሰላምታዎች ቢሆንም፣ ባይሆንም ለሰው ደህንነትና ጤንነት ከመጨነቅ የሚመጡ ነበሩ፡፡…
Read 5721 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፬ የቺካጎ ቆይታዬ የመጨረሻዋ ምሽት ላይ ነኝ። በዚህች ምሽት ከፍ ያለ ስምና ዝና ባለው ‹‹ካዲላክ ፓላስ›› (Cadillac Palace) ቴአትር ቤት ከታደሙት በሺሕ ከሚቆጠሩ ተመልካቾች አንዷ ኾኛለኁ። ተውኔቱ ሚልዮኖች በቴአትርና ሲኒማ ቤት ደጃፍ ተሰልፈው ላለፉት ኻያ ስምንት ዓመታት…
Read 5101 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! መቼም ስለራሳችን እኛ የምንለውንና ሌሎች ስለ እኛ የሚሉት ምንና ምን እንደሆነ ታውቁታላችሁ። ነገርዬው የሴት እንትንዬውን ለጓደኛው ያሳየው ምስኪን የገጠመው ነገር ነው፡፡ “ታያታለህ፣ ቆንጆ አይደለችም!” ይለዋል፡፡ ያኛው ቁንጅናዋ ብዙም ስላልታየው ያመነታበታል፡፡ ይሄኔ ሰውዬው “ለእኔ ቆንጆ ነች” ይላል፡፡ እና ለእኔ…
Read 4753 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፫ እስከ ዛሬ በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ስዘዋወር እንደ ጎብኚ ነበር፡፡ ዛሬ በምገኝበት የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ቴምፒ ካምፓስ ግን ሠራተኛ ኾኛለኁ፡፡ ከዩኒቨርስቲው ዘርፈ ብዙ የብዙኀን መገናኛ አገልግሎቶች መካከል አንዱ በኾነው ‹‹ዘ ስቴት ፕሬስ›› ጋዜጣ ማዘጋጃ ክፍል ውስጥ ተቀምጫለኹ፡፡…
Read 4055 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዝናቡ ትንሽ አቀዘቀዘንማ! እንዲሁ ‘በነካ እጁ’ በሌሎች እየነፈርን ባለንባቸው ነገሮች ቀዝቀዝ የሚያደርገውን ተአምር ይላክልንማ! ስሙኝማ…መቼም ብሶት አውሩ ብሎን የለ…እስቲ ‘እንነጫነጭ’፡፡ (እግረ መንገዴን…እንግዲህ በየጋዜጣው፣ በፖኤቲክ ጃዙ፣ ባስ ሲልም በየስብሰባው…“የፖሊስ ያለህ አትሉም ወይ፣ የዳኛ ያለህ አትሉም ወይ…” ስንል አለ አይደል…ጎልድ…
Read 3793 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፪ ኦክቶበር 31 ቀን 2012 ዓ.ም ጠዋት፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ 23ኛው ጎዳና ላይ ወደሚገኘው ስቴት ዲፓርትመንት ለመግባት ከ130 ጋዜጠኞች ጋራ ተሰልፌአለኹ፡፡ አቶ መለስ ዜናዊ በሕይወት እያሉ በሚሰጧቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎች ላይ ለመካፈል ወደ ቢሯቸው ባመራኁባቸው ቀናት በሁለት የመተላለፊያ በሮች…
Read 4877 times
Published in
ባህል