ባህል
“መጨረሻ እሰጦታለሁ” ብሎ ሳይሰጠኝ በመቅረቡ በጣም ተናደድኩ፡፡ “ምን ዓይነቱ ገብጋባና ቋጣሪ ነህ? ለ20 ሳንቲም ብለህ ትንጨረጨራለህ?” አላችሁኝ? አዎ! እንዳላችሁት ይሁንላችቸሁ - ገብጋባ፣ ቋጣሪ፣ …ነኝ፡፡ በቅርቡ ነው - 12 ቀን ገደማ፡፡ በካዛንቺስ የታክሲ ረዳቶች “በአቋራጭ በአዲሱ በሲግናል መገናኛ” እያሉ በሚጠሩት መንገድ…
Read 9901 times
Published in
ባህል
በባለ አስራ አራት ኢንቹ ቴሌቭዥን ውስጥ ቆሞ የሚታየው በሙሉ ልብስ የዘነጠ ሰውዬ፣ ተመልካቹን ለማሳመን ከአለቃው ጋር ተዋውሎ ቀብድ የተቀበለ ይመስላል፡፡ ከውትወታም ከተማጽኖም ሊመደብ በሚችል ሁኔታ ስለሚመነደጉ በጐነቶች እና ስለሚያሽቆለቁሉ መጥፎነቶች ያወራል፡፡ ቀስቶችና ቁጥሮች ከጐኑ በተዘረጋ ሰሌዳ ላይ እየተቀያየሩ ያግዙታል፡፡ ያልተለመደ…
Read 4117 times
Published in
ባህል
በ930 ዓ.ዓ (ቅድመ ልደት ክርስቶስ) የአንዲት የቀጣናዋ ልዕለ - ሃያል የነበረች ሀገር ሕዝቦች፤ ለአርባ አመታት (ከ970 ዓ.ዓ - 930 ዓ.ዓ) የምድሪቱ ንጉስ የነበረውንና በሞት የተለየውን አባቱን ተክቶ የንግስና ዘውዱን ሊደፋ ተገቢ ሆኖ የተገኘው ልጁ የአባቱ አልጋ ወራሽ ሆኖ ወደ ዙፋኑ…
Read 6285 times
Published in
ባህል
በገባሁበት ታክሲ ውስጥ ሁለት ሰዎችን አጠጋግቼና አጣብቤ ስቀመጥ፤ የጨዋታ አቦል ላይ ልድረስ ወይም በረካ በላውቅም ጨዋታቸው ግን ሳበኝ፡፡ የጨዋታቸው ፍሬ ሀሳብ በመስቀሉ ደመራ ላይ ሳይሆን በአወዳደቁ ላይ ያነጣጠረ ነበር፡፡ እኔ እድሜዬን ሙሉ በዓሉን በግል ስሳተፍ የደመራው ተምሳሌትነት እንጂ የአወዳደቁ ትንቢት…
Read 4341 times
Published in
ባህል
ከትናንት ወዲያ ..የፈረንሳይ ሳሎን.. ስል ከሰየምኩት የጓደኛዬ ቤት ሄድኩ፡፡ ወደ እዚህ ቤት ስሄድ የ..ሰለሞን ሰዓት..ን ጠብቆ በሚመጣ ጨዋታ ኢትዮጵያ ትዘከራለች፡፡ በዚህ የጓደኛዬ ቤት የማያትን ኢትዮጵያ አላውቃትም፡፡ የማውቀው ታሪኳም ልዩ ቅኔ ሆኖ ሊታየኝ ይፈልጋል፡፡ ..ታላቁ እስክንድር.. በምለው በዚህ ጓደኛዬ ህሊና ውስጥ…
Read 3972 times
Published in
ባህል
ነባር የግዕዝ ቅኔ (በስማ በለው) ልጥቀስሽ፡-..እመ ተናገርኩ ድቅ ሰብአዛቲ ዓለም ይፀልዑኒ ወከመ ኢይ ንብብ ሐሰተ ኩነኔ ዘአከ ያፈርሃኒ፤..በዚያው በስማበለው ሲተረጐም፣..እውነትን እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል ሐሰትንም እንዳልናገር ፍርድህ (የእግዚአብሔር) ያስፈራኛል..የዚህ ቅኔ መድፊያ እኔን አይመለከተኝምና ነው የቆረጥኩት፡፡ እንዲህ ይላል ..ወእምኩሉስ አርምሞ…
Read 7581 times
Published in
ባህል