የሰሞኑ አጀንዳ
“ችግሩ እንዳለ እናውቃለን፤ የማፅዳትና የመጠገን ስራ እየተከናወነ ነው” - ኢትዮ-ቴሌኮም በመርካቶ ምን አለሽ ተራ አነስተኛ የሸቀጣ ሸቀጥ ኪዮስክ ባለቤት የሆነው ሙዘይን ከድር፣ ከቅርብ አመታት ወዲህ ስልክ የማስደወል ስራ ትርፋማ እየሆነ መምጣቱን ይናገራል፡፡ ከሱቅ እቃ ከሚገዙት ደንበኞች ይልቅ ስልክ የሚደውሉት እንደሚበዙ…
Read 5095 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የቴዲ ሙዚቃ ከሻኪራ እና ከሎፔዝ ጋር በዓለም ዋንጫ አልበም አልተካተተም የቴዲ ሙዚቃ “ጥራት ይጐድለዋል አይጐድለውም” “ለህዝብ ይለቀቅ - አይለቀቅ” በሚል ውዝግብ አስነስቷል በፌስቡክ ኮካ ኮላ ላይ ስለተጀመረው ዘመቻ ታዋቂ የፌስ ቡክ ፀሐፊዎች ምን ይላሉ? በብራዚል ለሚካሄደው 20ኛው የዓለም ዋንጫ የኮካ…
Read 15156 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የመንግስት ፕሮጀክቶችና የሃብት ብክነትመንግስት ቢዝነስ ውስጥ ገብቶ ሲያቦካና ኢኮኖሚው ውስጥ ድርሻው እያበጠ ሲመጣ፤ የዚያኑ ያህል የሃብት ብክነትና ቀውስ መፈጠሩ አይቀርም። ድሃ አገራት ውስጥ የሚፈጠረውን ብክነት ለመቁጠር መሞከር አስቸጋሪ ነው። ከብልፅግና ርቀው በድህነት የሚሰቃዩት ለምን ሆነና? ብዙ ሃብት ስለሚባክን ነው። መንግስት…
Read 4878 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በምኒልክ ዘመን በኦሮሞ ተወላጆች ላይ ተፈፅሟል የተባለውን የጡትና እጅ መቁረጥ ኢ-ሰብአዊ ድርጊትና ጭፍጨፋ ለማስታወስ በሚል በአርሲ አኖሌ አካባቢ በ20 ሚሊዮን ብር የተሰራው ሃውልት፣ በቅርቡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙክታር ከድርን ጨምሮ በርካታ የኦህዴድ ባለስልጣናት በተገኙበት ተመርቋል፡፡ ሃውልቱን ያሰራው አካል ያለፈን…
Read 11741 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 03 May 2014 12:20
የዛሚ ሬዲዮ ሚሚ ስብሃቱ በታሰሩት ጋዜጠኞች፣ በፕሬስ ነፃነትና ያለመረጃ በሚሰሩ ውንጀላዎች ላይ
Written by አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ
የአለማቀፉ የፕሬስ ነፃነት ቀን በዛሬው እለት “Media freedom for abetter feauture` በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ ይህን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ የፕሬስ ካውንስል ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ተሣታፊ ከሆነችው ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ጋር ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ ስለሀገራችን የፕሬስ ተግዳሮች ስለ…
Read 8164 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ተስፋለም ወልደየስን በጋዜጠኝነቱ እና በኢትዮጲያ የአካባቢ ጥበቃ ጋዜጠኞች አባልነቱ ምክንያት ከትውውቅ ያለፈ ጓደኝነት አለን፡፡ ከጀርባው የማትለየው ላብቶፑን አዝሎ ፈጠን ፈጠን እያለ በንቃት የሚንቀሳቀስ ለጋዜጠኝነት ሙያ ትልቅ ፍቅር እና ክብር ያለው ነው፡፡ ሙያው ልክ ተሳክቶላቸዋል በሚባሉ አገሮች ደረጃ እንዲሆን ሁልጊዜም የሚመኝ…
Read 4646 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

