የሰሞኑ አጀንዳ
“መታሰር ማለት ያለመፈታት አይደለም” - የብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ “… በምድር መከራ ተከበን በህይወት ፈተና ተጨንቀን ባለንበት ሰዓት ከሌሎች የሃይማኖት መሪዎች ጋር በመሆን በምህረት እንድንፈታ ከተጐጂ ቤተሰቦችና ከመንግስት ጋር በመተባበር እንቅስቃሴ መጀመሩን በሰማንበት ጊዜ ትልቅ ተስፋ ያገኘንበት…
Read 6942 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 11 August 2012 10:12
ነገር - የገባት ሠጐን፣ ነገር የገባት ወለደች (ነገር የገባት ሠጐን ቁጥር 3)
Written by ነቢይ መኮንን
(ነገር የገባት ሠጐን ቁጥር 3) ነገር - የገባት ሠጐን፣ ደሞ ዛሬ ጉድ አመጣች “አንድ - አይነድ -አይፈርድ” ብላ፤ ነገር - የገባት ወለደች! አዲሷ ሠጐን ክንፍ አብቅላ፣ ባዲስ መላ በአዲስ ማላ እሾህ ወግቷት እሾህ ነቅላ መንገድ መቷት መንገድ ጠርጋ እንደፈንጂ -…
Read 47450 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ነገር የገባት ሰጐን (ቁጥር ሁለት) ነቢይ መኮንን የዓለም ሩጫ ገጥሞን፣ እኔ፣ በምጥ ብዛት አንቺ፣ በጐን ውጋት፣ ሁለታችን ታመን፡፡ አንቺ መለኛ ነሽ፣ መላውን ታውቂያለሽ፣ ብልሂቱ ሰጐን፣ ነገር የገባሽ ነሽ፣ “አገሬን!” “አገሬን!” “አገሬን!” ብለሽ ሻርሽ! ህመምሽን እረስተሽ፣ አገርሽን አዳንሽ፡፡
Read 3156 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ነገር የገባት ሰጐን፣ፅናት - የገባት ሰጐን ናት! (ቁጥር 4) ማለዳ ነገር የገባት ጥርሷን የነከሰች ሰጐን፣ ከቲኬም ወዲያ ስም የላት! ቲኬ ነብስ፣ ያገር እስትንፋስ! አሁንም ጥናቱን ይስጥሽ! ከልብ የምትሮጭ ሰጐን ነሽ፣ ማራቶን መስክ የሆነልሽ! በሀቀኛ እግር ወርቅ አሳሽ በሩቅ አገር ሩቅ…
Read 3309 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ምዕራባውያን፤ የኢትዮጵያውያንን የሩጫ ቅርስ - ሚስጥሩን ፍለጋ፤ የታቦቱን ፍለጋ ያህል ለፍተዋል፡፡ ዛሬም እየለፉ ናቸው፤(ተርጓሚው) ከንጋቱ 11 ሰዓት ነው - የአዲስ አበባ ማለዳ፡፡ አዲስ አበባ ተኝታለች! “አዲሲቱን” አዲሳባ በአንድ በሁለት ሰዓት ውስጥ ለመገንባት የሚንቀሳቀሱት የአዳዲስ ወጋግራ ማነጫዎችና የግንባታ ሥራ አንሺ -…
Read 4767 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የፓርቲዎች ፉክክር፣ የተቃውሞ ሰልፍ፤ የነፃ ፕሬስ እድገት፤ የዜጎች ነፃ ውይይት ተረት ሆነዋል?ባለፉት አመታት ነፃነት እየጠበበ፣ የመንግስት አላስፈላጊ የቁጥጥር አይነቶች እየተበራከቱ፤ የሚያሳርፉት ጫና እየከረረ መምጣቱ፤ በእውን ኑሯችን ምን እንደሚመስልና ምን እንደሚል ማወቅ ይከብዳል? ሁሌም ከፖለቲካው ድባብ ጋር የሚፈካውንና የሚጠወልገውን ኢኮኖሚ በማየትም፤…
Read 7083 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ