ዋናው ጤና

Rate this item
(0 votes)
“ፀሐይ መማር ትወዳለች” በተሰኘው የፓፔት ትርኢት የሚታወቀው ዊዝኪድስ ወርክሾፕ፤ በጤናና በጤና ዙሪያ የሚያጠነጥኑ 39 ፊልሞችንና 12 መፃህፍትን አዘጋጅቶ ሊያስመርቅ መሆኑ ተገለፀ። በህፃናት ጤና ዙሪያ ግንዛቤ ለማስጨበጥና የባህርይ ለውጥ ለማምጣት ያስችላል ተብሎ ከዩኤስኤይድ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተሰሩት የህፃናት ፊልምና መፃህፍት፣ በመጪው…
Rate this item
(7 votes)
ቅን ጤናማና የበለፀገ ትውልድን ማፍራት አላማው ያደረገውና በ2024 ኢትዮጵያን በዓለም ቁጥር አንድ አገር ማድረግ የሚል ራዕይን ይዞ የሚንቀሳቀሰው ቅን ቡድን በየሳምንቱ የህይወት ክህሎት ስልጠናን በመስጠት ላይ ነው፡፡ ከቡድኑ መሥራችና መሪ አባላት መካከል አንዱ የሆነው አቶ ሲሳይ ምህረት ለአዲስ አድማስ እንደተናገረው…
Monday, 11 January 2016 12:15

የተለወጠ ህይወት

Written by
Rate this item
(2 votes)
የስብሰባ አዳራሹን የሞላውን ተሰብሳቢ ስሜት የሚፈታተን፣ የብዙዎችን ልብ በሃዘን የነካና “ወይ ሰው መሆን” የሚያሰኘው የህይወት ውጣ ውረድ ታሪካቸው ስሜት ይነካል፡፡ የኑሮ ሸክሙ ከብዷቸው፤ በልቶ ማደሩ ብርቅ ሆኖባቸው፣ ለእህል ያላነሱ ለሥራ ያልደረሱ ህፃናት ልጆችን ይዘው ለችግር የተጋለጡ እናቶች ያሳለፉትን መሪር የህይወት…
Rate this item
(6 votes)
በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ስንጥቅ ችግር አጋጥሟቸው ለዓመታት በከፍተኛ የጤና ችግር ሲሰቃዩ ለቆዩ 33 ህፃናትና ወጣት ህሙማን በሶማሌ ክልል ጐዴ ሆስፒታል ነፃ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ተሰጣቸው፡፡ በፕሮጀክት ሐረር ኢትዮጵያ አስተባባሪነት፣ በጐዴ ሆስፒታል በተከናወነው የነፃ ህክምና ፕሮግራም ላይ ለህሙማኑ የቀዶ ህክምናውን ያደረጉት…
Saturday, 02 January 2016 12:12

ጮማ ሱሰኛ ያደርጋል!

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ህዝቤ ለካ ስጋ ቤት ደጃፍ የማይጠፋው …” ሁልጊዜ በዓል ሲቃረብ በዓሉን በዓል ለማስመሰል የተለያዩ የምግብና የመጠጥ አይነቶችን በብዛት ማዘጋጀት የተለመደ ነው፡፡ ምንም እንኳን የኑሮ ውድነቱ የህብረተሰቡን እንደልብ የመሸመት ፍላጐት ቢገድበውም ሁሉም እንደአቅሙ ደረጃ ለበዓሉ አስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን ነገሮች መሸማመቱ አይቀሬ…
Saturday, 02 January 2016 12:13

የክፉ ቀን ስንቅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ገመርቱ ክንዴ ተወልዳ ያደገችው አዋሳ ከተማ እምብርቱ ላይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አጥርን ድጋፍ አድርገው በተሰሩ ላስቲክ ቤቶች ውስጥ ነው። የህይወትን ሀሁ በጎዳና ላይ የጀመረችው ገመርቱ የህይወትዋን አብዛኛውን ዕድሜ ያሳለፈችውም እዛው ጎዳና ላይ ነበር፡፡ እናትና አባቷ በጎዳና ህይወት ውስጥ ተዋውቀውና ትዳር…
Page 11 of 41