ዋናው ጤና

Saturday, 02 January 2016 12:13

የክፉ ቀን ስንቅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ገመርቱ ክንዴ ተወልዳ ያደገችው አዋሳ ከተማ እምብርቱ ላይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አጥርን ድጋፍ አድርገው በተሰሩ ላስቲክ ቤቶች ውስጥ ነው። የህይወትን ሀሁ በጎዳና ላይ የጀመረችው ገመርቱ የህይወትዋን አብዛኛውን ዕድሜ ያሳለፈችውም እዛው ጎዳና ላይ ነበር፡፡ እናትና አባቷ በጎዳና ህይወት ውስጥ ተዋውቀውና ትዳር…
Rate this item
(9 votes)
ባለሃብቱ የመንግስትን ድጋፍ አድንቀው፣ የጉምሩክ አሰራርን ነቅፈዋልለህክምና ባለሙያዎች የድህረ ምረቃ ትምህርት እንዲመቻችላቸው ጠይቀዋል ከሆስፒታሉ ስያሜ እንጀምርና አላትዮን ማለት ምን ማለት ነው?አላትዮን የሶስት ቋንቋዎች ማለትም (የሶሪያ፣ ላቲንና ግሪክ) ውህድ ነው ትርጉሙም ቅን፣ ሐቀኛ፣ እውነተኛ (አማናዊ) እንደማለት ነው፡፡በህክምና ሙያ ውስጥ ለምን ያህል…
Rate this item
(32 votes)
በህገወጥ መንገድ የሚመረት ቪያግራ ገበያውን ተቆጣጥሮታል“የቪያግራ ተጠቃሚ መሆን ከጀመርኩ ብዙ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ ገና በወጣትነት እድሜዬ በገጠመኝ የወሲብ ችግር መፍትሄ ፍለጋ ብዙ ጥረት አድርጌአለሁ፡፡ ጉዳዩ እንዲህ እንደልብ ካገኙት ሰው ጋር ሁሉ ተወያይቶ መፍትሄ የሚበጅለት ባለመሆኑ ችግሬን ለብቻዬ ይዤ ለአመታት ተሰቃይቼአለሁ። በዚህ…
Rate this item
(2 votes)
የዐይን ባንኩ እስከአሁን ለ1227 ሰዎች ንቅለ ተከላ አከናውኗል ከ10ሺ በላይ ሰዎች የዐይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ገብተዋል፡፡ ከ7 ሺ በላይ የሚሆኑት የአዲስ አበባ ከተማ ዕድሮች አባላት የዐይን ብሌን ልገሳ እንዲያደርጉ ቅስቀሳ ሊጀመር ነው፡፡ በከተማዋ የሚገኙት ዕድሮች የጋራ ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮችም…
Rate this item
(5 votes)
በሺሻ ንግድ ዓመታትን አስቆጥራለች፡፡ ከአራት ዓመታት በፊት ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገሯ ስትመለስ በሻንጣዋ ሸክፋ ካመጣቻቸው ንብረቶቿ አብልጣ በከፍተኛ ጥንቃቄ ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባቻቸው የሺሻ እቃዎቿ፤ ዛሬ የሺሻ ንግዷን ያለ ችግር እንድታካሂድ አግዘዋታል፡፡ በወር ስምንት ሺህ ኪራይ በምትከፍልበትና 22 አካባቢ በከፈተችው…
Rate this item
(1 Vote)
በሴቶችና በልጃገረዶች ላይ የሚፈፀሙ ጐጂ ባህላዊ ድርጊቶችን በተለይም የሴቶችን ግርዛት ለመከላከል አገሪቱ እያደረገች ላለው ጥረት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የአውሮፓ ህብረት አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ ህዳር 30 ቀን የሚከበረውን የሰብአዊ መብት ቀን ምክንያት በማድረግ ህብረቱ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በአዋሣ ዙሪያ ወረዳ፣…
Page 11 of 41