ዋናው ጤና
Saturday, 12 December 2015 11:18
የአውሮፓ ህብረት ጐጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስወገድ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ
Written by Administrator
በሴቶችና በልጃገረዶች ላይ የሚፈፀሙ ጐጂ ባህላዊ ድርጊቶችን በተለይም የሴቶችን ግርዛት ለመከላከል አገሪቱ እያደረገች ላለው ጥረት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የአውሮፓ ህብረት አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ ህዳር 30 ቀን የሚከበረውን የሰብአዊ መብት ቀን ምክንያት በማድረግ ህብረቱ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በአዋሣ ዙሪያ ወረዳ፣…
Read 3499 times
Published in
ዋናው ጤና
የተለያዩ የስፖርት መሥሪያ መሳሪያዎችን አምርቶ ለገበያ በማቅረብ የሚታወቀው የላይፍ ፊትነስ እናት ድርጅት ብራንዝዊክ ኮርፖሬሽን በዕድሜ ለገፉ ሰዎች ጠቃሚ የሆኑ የስፖርት መስሪያ ዕቃዎችን በማምረት የሚታወቀውን ሳይፈት የተባለ ድርጅት በመግዛት የድርጅቱ አካል ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የላይፍ ፊትነስ ፕሬዚዳንት ሚስተር ክሪስ ላውሶን እንደገለፁት ላይፍ…
Read 3209 times
Published in
ዋናው ጤና
በቀዶ ህክምና ልጅን የመገላገል ዘዴ (ሴስሪያን ሴክሽን) እንዲህ እንደዛሬው ምጥን በመፍራት አምጦ መውለድን በማይሹ ሴቶች ሁሉ ተመራጭ ከመሆኑ በፊት በተለያዩ ምክንያቶች በተፈጥሮአዊ መንገድ መውለድ ተስኖአቸው፣ ህይወታቸው ለአደጋ ለተጋለጠ ሴቶች ብቻ ነበር ተግባራዊ የሚደረገው፡፡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ለመጀመሪያ ጊዜ በቀዶ ህክምና የተወለደው ጁሊየስ…
Read 10296 times
Published in
ዋናው ጤና
በተለያዩ ተክሎች ጥቅም ላይ የሚውሉ ፀረ አረም ኬሚካሎች ያለቀናቸው ለሚወለዱ ህፃናት መንስኤ መሆኑን የአለም ጤና ድርጅት አመለከተ፡፡ በአሜሪካ አገር አንድያን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተደረገውን ጥናት መነሻ በማድረግ ድርጅቱ ሰሞኑን ይፋ ያደረገው ዘገባ እንደሚያመለክተው፤ በናይትሬት የበለፀጉ ፀረ አረም ኬሚካሎችና ማዳበሪያዎች ህፃናት ያለቀናቸው…
Read 3945 times
Published in
ዋናው ጤና
እ.ኤ.አ በ1918 እና 1919 ዓ.ም ስፓኒሽ ፍሉ (የህዳር በሽታ) የተባለ ወረርሽኝ በሽታ ዓለምን ባተራመሰበትና 1/3ኛውን የአውሮፓ ህዝብ በፈጀበት ዘመን፣ በኢትዮጵያም ሰው በተቀመጠበትና በተኛበት ሞቶ በሚቀርበት፣ ሰው ሞቶ ቀባሪ አጥቶ ጅብ የሰው ስጋ አማርጦ መብላት በሰለቸበት በዚያ ክፉ ዘመን፣ ኢትዮጵያዊቷ የባህል…
Read 11203 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 21 November 2015 13:55
ሕዳር ሲታጠንና ዓለምን ያጠቃው የእንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ
Written by ሀብታሙ ግርማ፣የዩኒቨርሲቲ መምህር)
የ20ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ ሁለት አስርት ዓመታት ለመላው የዓለም ህዝብ የሰቆቃ ዓመታት ነበሩ፤ ምክንያቱ ደግሞ የወቅቱ ሃያላን መንግስታት በሁለት ጎራ ሆነው ጦርነት ውስጥ ገብተው ስለነበር ነው፡፡ እ.ኤ.አ ከ1914 ዓ.ም እስከ 1918 ድረስ የዘለቀውና የ15 ሚሊዮን ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ይህ ጦርነት፣…
Read 7047 times
Published in
ዋናው ጤና