ዋናው ጤና
“በህይወቴ እንደ ፎቅና ሊፍት የምጠላው ነገር የለኝም” ከአለም ህዝብ ከ10 በመቶ በላይ የፎቢያ ተጠቂ ነው ሴቶች ከወንዶች ሁለት እጥፍ ያህል በፎቢያ ይጠቃሉ ከፍ ያሉ ሥፍራዎችን የመፍራት ችግር (ፎቢያ) እንዳለበት ያወቀው የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ በነበረበት ወቅት ነው፡፡ የመማሪያ ክፍላቸው ወደሚገኝበት 3ኛ…
Read 8835 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 22 March 2014 12:31
በእርግዝና ወቅት ሴቶች ላይ የሚደርስ አካላዊ ጾታዊ /ወሲባዊ/ና ሥነ ልባናዊ ጥቃትና መዘዙ
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ (ከኢሶግ)
ድንገት ከጎረቤት አለያም መንገድ ላይ ባልና ሚስት ዱላ ቀረሽ ጭቅጭቅ ውስጥ ገብተው አሰተውለን ይሆን? … ጭቅጭቁ ከፋ ብሎ ዱላ የጨመረ ከሆነስ ….. አ አእዚህ ከተማ ውስጥ ብዙ ሰው ነፍሠ ጡር ሴቶችን ሲመለከተ ታክሲ ውስጥ ከሆነ የተሻለውን ወንበር፣ ሠልፍም ከሆነ ቅድሚያ…
Read 9518 times
Published in
ዋናው ጤና
ምትክ ደም መቅረቱ የደም ደላሎችን ከጨዋታ ውጭ ያደርጋል ከ2500 በላይ ቋሚ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች አሉን ታዋቂ ሰዎችን መጠቀማችን ለጋሾቻችንን እያበዛልን ነው ዶ/ር ዳንኤል ገ/ሚካኤል ይባላሉ፡፡ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የብሔራዊ ደም ባንክ ዳይሬክተር ናቸው፡፡ በተለይ ከሶስት ዓመት ወዲህ ብሄራዊ ደም…
Read 4122 times
Published in
ዋናው ጤና
“ሃኪም ልሁን ባይ” ታካሚዎችም አሉሙያዊ ሥነ-ምግባራቸውን አክብረው፣ ለታካሚዎቻቸው ተገቢውን ጊዜና ትኩረት ሰጥተው፣ የህክምና እርዳታ የሚያደርጉ ሀኪሞች እንዳሉ ሁሉ፣ ህመምተኛውን አስቀምጠው ለረዥም ሰዓት ሞባይል ስልክ የሚያወሩ፣ መፅሃፍ የሚያገላብጡ፣ ከጓደኞቻቸው ጋር ሰፋ ያለ ጨዋታ የሚያደርጉና ህመምተኛው በክፍሉ ውስጥ መቀመጡን ሁሉ የሚዘነጉ አንዳንድ…
Read 2978 times
Published in
ዋናው ጤና
አምስቱ የአድዋ ተጓዦች ከአዲስ አበባ 260 ኪ.ሜ አካባቢ ወለቲ በተባለች ትንሽ ከተማ የበእምነት ደገፉ እናት የነገሯቸውን አሳዛኝ ነገር አይረሱትም፡፡ በእምነት ደገፉ የ5 ዓመት ህፃን ነው። ይህ ህፃን ሁለቱም ኩላሊቶቹ ደም ስለማያጣሩ ሀኪም ቤት እየተወሰደ ደሙ እየተለወጠ ነው እስካሁን በሕይወት የቆየው፡፡…
Read 2371 times
Published in
ዋናው ጤና
ዳንኤል፣ ጤነኛ፣ ለቅርጫት ኳስ ጨዋታ ተስማሚ ቁመና ያለው፣ በ30ዎቹ የዕድሜ አጋማሽ የሚገኝ ጎልማሳ ነው፡፡ አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ ጓደኞቹ፣ በተሟሟቀ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ መኻል በቁልምጫ ዳኒ፣ ”ትከሻህ ላይ ያለው ጥቁር ነገር ምንድነው?” በማለት የጠየቁትን ዳንኤል በፍፁም አይዘነጋውም፡፡ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ…
Read 5861 times
Published in
ዋናው ጤና