ዋናው ጤና
ምንሊክ ሆስፒታል ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮት የነበረውንና ከውጭ አገር በሚገቡ ግብአቶች እጥረት የተነሳ ከ6 ወራት በላይ አቋርጦት የነበረውን የኩላት እጥበት አገልግሎት ባለፈው ረቡዕ እንደገና አስጀመረ፡፡ 18 የኩላሊት ሕመምተኞች ወደ ዘውዲቱና ወደ ጳውሎስ ሆስፒታሎች አከፋፍሎ እንደነበረ የተናገሩት የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ…
Read 3580 times
Published in
ዋናው ጤና
ተቀማጭነቱን በቻይና አድርጐ፣ በህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ምርትና ሽያጭ፣ በህክምና ዘርፍ ምርምሮች አለም አቀፍ እውቅና ያለው ዋንፎ ካምፓኒ፤ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካውን በኢትዮጵያ ሊያቋቁም ነው፡፡ ፋብሪካው በቂሊንጦ ፋርማሲ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የሚሰራ ሲሆን እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2020 ግንባታው ተጠናቆ ወደ ምርት…
Read 3484 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 17 November 2018 11:29
በአፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከተፈጥሮ ችግሮች ጋር የተያያዘ ነው ተባለ
Written by መንግስቱ አበበ
ብሩንዲ፣ ደ.ሱዳንና ናምቢያ አንድም የህፃናት ሐኪም የላቸውም በመላው አፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከአፈጣጠር ችግሮች ጋር የተያያዙ እንደሆኑ አንድ የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ባለሙያ ገለጹ፡፡ 12ኛው የአፍሪካ ሕፃናት ቀዶ ሕክምና ማኅበር አጠቃላይ ዓመታዊ ጉባኤ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ሲካሄድ፣ የኢትዮጵያ የሕፃናት…
Read 4020 times
Published in
ዋናው ጤና
በዓለማችን ላይ የሚገኙ ስኬታማ ሰዎች በሙሉ አንድ በጥናት የተረጋገጠ የጋራ ባህርይ አላቸው። እነሱ አምነውበት በርካቶች አይሆንም ወይም አይሳካም ያሉትን የሥራ ፈጠራ ሃሳብ፤ በጽናትና በቁርጠኝነት ተግተው በመሥራት ለፍሬ በማብቃት ይታወቃሉ። የዛሬ 10 ዓመት የግል አምቡላንስ አገልግሎት በኢትዮጵያ ውስጥ መጀመር ይቻላል ብሎ…
Read 4395 times
Published in
ዋናው ጤና
· በየዓመቱ ከ3ሺ700 በላይ ሰዎች ራሳቸውን ያጠፋሉ · ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ከ15-19 ዓመት ታዳጊዎች ናቸው · 22 ሚ. የዓለም ህዝብ፣ ድባቴ በተባለው የአእምሮ ጤና ችግር ይሰቃያል በአገራችን የአዕምሮ ጤና ችግር በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መሄዱንና በችግሩ እየተሰቃዩ ከሚገኙ ሰዎች መካከል ዕድሜያቸው…
Read 4684 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 06 October 2018 10:05
“ከውፍረት ተጠቂዎች 16 ከመቶ ያህሉ የስኳርና የደም ግፊት በሽታ እንዳለባቸው እንኳን አያውቁም”
Written by መንግስቱ አበበ
ልጆች ትኩረታቸው ሞባይል ጌም ላይ ስለሆነ፣ የሰውነት እንቅስቃሴ አይሰሩምወላጆች፤ ለልጆቻቸው አትክልትና ፍራፍሬ በመመገብ ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸውየኢትዮጵያ የምግብና ሥነ ምግብ ባለሙያዎች ማኅበር፤ ከአፍሪካ የሥነ ምግብ ባለሙያዎች ማኅበርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፣ ከመስከረም 21-25 ቀን 2011 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየው 8ኛው…
Read 4152 times
Published in
ዋናው ጤና