ዋናው ጤና
በ2003 ዓ.ም ብቻ 154ሺ አዳዲስ የቲቢ ህሙማን ተመዝግበዋል መድሃኒቱን የተለመደ ቲቢ ስርጭት አሣሣቢ ደረጃ ላይ ደርሷልበዓለም እጅግ ከፍተኛ የቲቢ በሽታ ስርጭት ካለባቸው 22 አገራት ኢትዮጵያ አንዷ ስትሆን በዘጠነኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ የቲቢ በሽታ በዓለማችን ከተከሰተ በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረ ቢሆንም ምርመራውም…
Read 14270 times
Published in
ዋናው ጤና
የአለም ጤና ድርጅት መድሃኒቶችን ለህመምተኞች በሚስማማ መልኩ በተለያየ አይነትና መጠን ተዘጋጅተው በሽታን ለማከም የሚያገለግሉ ኬሚካሎች ናቸው ሲል ይተረጉማቸዋል፡፡ እነዚህ ኬሚካሎች በተለያየ መንገድ ወደ ሰውነታችን ውስጥ ከገቡ በኋላ ለበሽታ ፈውስ ቢያስገኙም የሚያስከትሉት ተያያዥ የጐንዮሽ ጉዳት አላቸው፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ የሚያደርጋቸው…
Read 4255 times
Published in
ዋናው ጤና
መራራው የስኳር ህመምአገራችንን ጨምሮ በአለም ዙሪያ በ150 አገራት እ.ኤ.አ November 14 የዓለም ስኳር ህሙማን ቀን ተከብሮ ይውላል፡፡ ቀኑ በዚህ ዕለት ታስቦ እንዲውል በአለም አቀፍ ደረጃ የተመረጠበት ምክንያት ሰር ፍሪድሪክ ባንቲንግ የተባለው የካናዳ ተወላጅ ሀኪምና ተመራማሪ ከምርመራ ባልደረቦቹ ጋር ኢንሱሊንን በ1922…
Read 6031 times
Published in
ዋናው ጤና
ጉንፋን ራይኖ ቫይረስ በተባለ ቫይረስ መነሻነት የሚከሰትና በአየር ማስተላለፊያ አካላቶቻችን ላይ ጥቃት በማድረስ ለህመም የሚዳርግ በሽታ ነው፡፡ የአየር ማስተላለፊያ አካላቶቻችን በቫይረሱ ጥቃት በሚደርስባቸው ጊዜ እንደልብ አየር ማስወጣትና ማስገባት ይሳናቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከዋና ዋና የመተንፈሻ አካለቶቻችን በተጨማሪ እንደጆሮ፣ አይንና የብሮንካይ አካባቢዎችም…
Read 6885 times
Published in
ዋናው ጤና
“ህዝቤ ሆይ በእዳሪ የሚተላለፉ በሽታዎች እየተበራከቱ ነውና እዳሪህን በመኖሪያ ቤትህ አጠገብ ጉድጓድ እየቆፈርክ ተቀመጥ፡፡ ሳትቆፍር እዳሪ ተቀምጠህ ክፉ በሽታ የተገኘብህ እንደሆነ መቀመጫህን ለደመወዝተኛ አደርገዋለሁ፡፡”ዳግማዊ አፄ ሚኒሊክ ይህንን አዋጅ ያስነገሩት ጥቅምት 25 ቀን 1998 ዓ.ም ነበር፡፡ በወቅቱ ንጉሱ አዋጁን ያስነገሩበት ምክንያትም…
Read 2866 times
Published in
ዋናው ጤና
የጥርስ በሽታ፣ ጉንፋን፣ የሳንባ በሽታ የድብርት ተጠቂዎች ላይ በስፋት ይታያሉ ድሮ ድሮ በስልጣኔ ያደጉና የበለፀጉ አገራት ችግር እንደሆነ ይታሰብ የነበረው Depression (ድብርት) ዛሬ ምን በልተን እናድር ይሆን የሚል ሃሳብ ሰቅዞ የያዛቸው ታዳጊ አገራትም አሳሳቢ ችግር ሆኗል፡፡ ችግሩ ከገጠር አካባቢዎች በባሰ…
Read 5376 times
Published in
ዋናው ጤና