Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዋናው ጤና

Saturday, 21 July 2012 10:43

የሆድ ነገር!

Written by
Rate this item
(4 votes)
በአትክልት የሚሰራ ላዛኛ 1 የሾርባ ማንኪያ ቅቤ 1 የሾርባ ማንኪያ የወይራ ዘይት 1 ራስ ትልቅ ሽንኩርት (ደቆ የተከተፈ) 1 ራስ ነጭ ሽንኩርት (የተፈጨ) 200 ግራም እንጉዳይ (በቀጫጭኑ የተቆረጠ) 2 ካሮት (የተላጠና የተፈቀፈቀ) 1 በአራት ማዕዘን የተቆረጠ ብሪንጃል 15 ግራም በሶብላ…
Saturday, 30 June 2012 11:08

ፍርሀት ይገድላል

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዲያውም ከሰዎች ይልቅ እንስሳት ናቸው በብዛት በድንጋጤና በፍርሃት የሚሞቱት፡፡ በተለይ ወፍን በመሳሰሉ እንስሳት ላይ አደጋው የከፋ ነው፡፡ ወጥመድ ውስጥ ከሚገቡ ወፎች መካከል 50 በመቶ ያህሉ በድንጋጤ ሊሞቱ ይችላሉ፡፡ በእርግጥ፤ በቅርብ አመታት እንስሳትን ከማደን ይልቅ መጠበቅ እያመዘነ በመምጣቱ በድንጋጤ የመሞታቸው አጋጣሚ…
Rate this item
(0 votes)
“በሽታውን የደበቀ መድኃኒት አይገኝለትም፤ መድኃኒቱን የደበቀ በሽተኛውን አያድንም፤ መድኃኒቱን የለመደኸ፣ በሽታ አይድንም!” “ልማድ ሲሰለጥን ተፈጥሮ ይሆናል” ሼክስፒር - ሐምሌት (ትርጉም - ፀጋዬ ገ/መድህን) ጭንቅላቷን ከተኛችበት ትራስ ላይ ቀና ማድረግ ተስኖአታል፡፡ ትኩሳቷ እንደ እሳት ያቃጥላል፡፡ ፊቷ በላብ ተጠምቋል፡ ከተኛችበት አልጋ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
“ዕቅዴ ከአገር ለመውጣት በመሞከር ድንበር ላይ ወይም በረሃ ውስጥ ለመሞት ነበር፡፡ በሱማሌ በኩል በአርትሼክ ወደ የመን ያወጣል ስለተባልኩ፣ በዛው መንገድ ጉዞ ጀመርኩና አርትሼክ ድንበር ላይ በፖሊስ ተያዝኩ፡፡ አንድ አምስት ቀን ያህል ከታሰርኩ በኋላ በሥፍራው የነበረውን የመቶ አለቃ በያዘው ጠመንጃ እንዲገላግለኝ…
Rate this item
(0 votes)
በተለያዩ በሽታዎች ተይዘው አስታማሚና የቅርብ ርዳታ በማጣታቸው ምክንያት በየቦታው የወደቁና ዝናብና ፀሐይ እየተፈራረቀባቸው ለከፍተኛ ስቃይና ችግር የተዳረጉትን ወገኖች እያነሳ የሚንከባከብና የሚረዳ አንድ ምግባረ ሠናይ ድርጅት መኖሩን ሰማንና ሰሞኑን ወደ ሥፍራው ሄድን፡፡ በሮታሪ ኢንተርናሽናል ሥር የሚገኘው የፍኖተ ሮታሪ በጐ አድራጊ ክለብ…
Rate this item
(0 votes)
በድሬዳዋ ከተማ በቀን 98ሺ ኪሎ ቆሻሻ ያመነጫል ፍሳሽ ቆሻሻዎች እየደረቁ ለተፈጥሮ ማዳበሪያነት ይውላሉ አዲስ አበባን ጨምሮ ከክልል ከተሞች ሁሉ በጽዳታቸው ከሚጠቀሱት ጥቂት የአገሪቱ ከተሞች አንዷ ናት - ድሬዳዋ፡፡ ተፈጥሮ የለገሰቻት አሸዋማ መሬቷ የከተማዋን ጽዳት በመጠበቆ ረገድ የራሱ አስተዋጽኦ አለው፡፡ አሁን…