ዋናው ጤና
Tuesday, 17 October 2017 10:26
የአእምሮ ጤና፣ ሥራ እና ጥበብ
Written by ዶ/ር ዳዊት አሰፋ (የኢትዮጵያ የአእምሮ ህክምና ማህበር ፕሬዚዳንት)
የአለም የአእምሮ ጤና ቀን፣ ዘንድሮ ለ25ኛ ጊዜ ባሳለፍነው ሳምንት መስከረም 30 ቀን ተከብሮ ውሏል፡፡ መሪ ቃሉም፡- “Mental Health in the Work place” (የአእምሮ ጤና በስራ ቦታ ላይ) የሚል ነበር፡፡ በአለማችን የተለያዩ አገሮች ይህ ቀን ሲከበር በርካታ ታዋቂ ግለሰቦች፣ በማህበረሰቡ ዘንድ…
Read 7115 times
Published in
ዋናው ጤና
በተለያዩ ድንገተኛ አደጋዎች ሳቢያ የሚከሰቱ የጤና ጉዳቶችን ለማከም ታስቦ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሚሊኒየም ሚዲካል ኮሌጅ ሥር የተቋቋመውና ከሁለት ዓመታት በፊት አገልግሎቱን መስጠት የጀመረው “አቤት ሆስፒታል”፤ የዕድሜ ምርመራን ጨምሮ አዳዲስ አገልግሎቶችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ የሆስፒታሉን አዳዲስ አገልግሎቶች በተመለከተ ከሆስፒታሉ የፎረንሲክና ሥነ ምረዛ…
Read 6286 times
Published in
ዋናው ጤና
በየዓመቱ ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን በሆስፒታሉ ይታከማሉ በህንድ አገር የሚገኘው አፓሎ ሆስፒታል ከበርካታ የምዕራብና የምስራቅ አፍሪካ አገራት አጋሮቹ ጋር በጥምረት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁሞ፣ ከሆስፒታሉ ጋር የመስራት ፍላጎት ያላቸው ጥሩ አጋሮች ከተገኙ በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ የመክፈት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ፡፡ የሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎችና የህክምና…
Read 4794 times
Published in
ዋናው ጤና
በአምስት የስነ ልቦና ምሩቃን ከአንድ አመት በፊት የተቋቋመው ‹‹አብርሆት›› የስነ-ልቦና አገልግሎት ማዕከል በሳለፍነው ሳምንት በይፋ ተመርቆ ስራ ጀመረ፡፡ ማዕከሉ አራት ክፍሎች ያሉት ሲሆን እነዚህም የህፃናትና የወጣቶች የአዕምሮ ህመምና የጋብቻ፣ የሚዲያ የጥናትና ምርምር እንዲሁም የስልጠና እና በአደጋ ምክንያት ሰዎች የንግግር ክህሎታቸውን…
Read 6798 times
Published in
ዋናው ጤና
42ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ከሳምንት በፊት ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስን በፕሬዚዳንትነት ሾሟቸዋል፡፡ ዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ወደ ስፖርቱ አመራርነት የተመለሱት ከ6 ወራት በፊት የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጥ ሲሆን፤ ይህን ፌደሬሽን በመወከል በምርጫው ብቸኛ…
Read 5201 times
Published in
ዋናው ጤና
Monday, 27 March 2017 00:00
‹‹የህብረተሰቡን ጤና ለአደጋ የሚያጋልጡ ምርቶች እየቀረቡ ነው›› ዶ/ር መብራኸቱ መለሰ (የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ)
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
• በምግብ ምርቶች ላይ ያሉትን ደረጃዎች አስገዳጅ ማድረጉ ትልቅ ጠቀሜታ አለው • ገበያ ላይ ከሚቀርበው የጨው ምርት በአዮዲን የበለጸገው 26 በመቶው ብቻ ነው • ለቆዳ ማልፊያ የሚሰራው ጨው ሳይቀር ለምግብነት ለሽያጭ ይውላል የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥሉና በህገ ወጥ መንገድ…
Read 6200 times
Published in
ዋናው ጤና