ዋናው ጤና

Rate this item
(12 votes)
• በበሽታው ሰዎች እየሞቱ መሆኑን ምንጮች ጠቆሙ• በከተማው ከ24 በላይ የህክምና ማዕከላት ተቋቁመዋል የክረምቱን ወራት ተከትሎ በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎችና በአዲስ አበባ ከተማ የተከሰተው አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት)፤ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች የታየው…
Rate this item
(16 votes)
 ኦባማን ባገኘው ኖሮ ደም እንዲለግስ ከመጠየቅ ወደ ኋላ አልልም በአገራችን የሚለገሰው የደም መጠን ከሚጠበቀው በታች መሆኑን ያስታወቀው ብሔራዊ ደም ባንክ፤ እንዲያም ሆኖ ከዚህ ቀደም ይሰበሰብ ከነበረው መሻሻል እየታየበት እንደሆነ ገልጿል። ባለፈው ዓመት 300 ሺህ ዩኒት ደም ያስፈልግ የነበረ ቢሆንም የተሰበሰበው…
Rate this item
(79 votes)
የማይድን የበሽታ ዓይነት የለም ማለት ይቻላል፡፡ ጋንግሪን (እግር ወይም እጅ እንዲቆረጥ የሚያደርግ ቁስል) ይፈወሳል፡፡ የሚጥል በሽታ (ኤፕሊፕሲ) ይድናል፡፡ የስኳር በሽታ፣ የኩላሊት በሽታ፣ የእብድ ውሻ በሽታ፣ የእባብ መርዝ፣ ቁርጥማት፣ ስንፈተ ወሲብ፣ የደም መርጋት፣ አሜባ፣…በአጠቃላይ ከ170 በላይ እጅግ በርካታ በሽታዎች ከቦር ተራራ…
Rate this item
(11 votes)
የቲማቲም ምርቶችን በማጥቃት ከፍተኛ ውድመት ያደርሳሉ ለተባሉ በሽታዎች፣ ኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አዲስ መድሃኒት በምርምር ማግኘታቸውን ገለፁ፡፡ “ኬንት ፓወር” የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኸው መድሃኒት፤ በቲማቲም ተክል ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ባክቴሪያና ፈንገሶችን የሚያጠፋና ምርቱ በቫይረስ እንዳይጠቃ የሚከላከል እንደሆነ ተመራማሪዎቹ ተገኘ ዘለቀና ታደሰ ገ/ኪሮስ…
Rate this item
(11 votes)
ኤኤችዋን ኤንዋን (AHINI) የተባለው አዲሱ ጉንፋን መሰል ኢንፍሌዌንዛ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ተቀስቅሶ በነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ የጤና ተቋማት በጥር ወር ብቻ በተደረገ ቅኝት፣ 32 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው መገኘታቸውንና ከእነዚህ መካከልም አራቱ ህይወታቸውን ማጣታቸውን…
Rate this item
(7 votes)
በወተት ውስጥ የሚኘውን የአፍላቶክሲን ኤም 1 ይዘት ለማወቅ የሚያስችል ምርመራ መጀመሩን “ብሌስ አግሮ ፉድ ላብራቶሪ” አስታወቀ፡፡ በከብቶች መኖ ላይ የሚገኘውንና ከብቶች ከተመገቡት በኋላ በሚሰጡት የወተት ምርት ላይ ዓይነቱን ቀይሮ የአፍላቶክሲን ኤም 1(Aflatoxin M1) የሚሆነውን እንዲሁም ካንሰር የማምጣት አቅም አለው የተባለውን…