ፖለቲካ በፈገግታ
ዛሬ እውነት ነው ተብሎ የተጮኸለኸት ሁሉ ነገ እልም ያለ ውሸት ሊሆን ይችላል፡፡ ሌኒ ብሩስ (የአሜሪካ ተሳላቂ ኮሜዲያን) የተሳሳቱ ጥያቄዎች መጠየቅህን ከተረዱ ለመልሶቹ ፈፅሞ መጨነቅ የለባቸውም። ቶማስ ፒንቾን ህዝብ ያለ እውቀት ነፃ መሆንን ከጠበቀ ከዚህ ቀደም ያልሆነውንና ወደፊትም የማይሆነውን እየተመኘ ነው፡፡…
Read 3963 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“የፓርቲዬ ባህል አይፈቅድልኝም” የሚል ሰበብ አንቀበልም! በሀዘን ክፉኛ የጨፈገገንን ደባሪ ዓመት ዛሬ እንሸኘዋለን - እንዲህ ያለ ዓመት ተመልሶ እንዳይመጣ እየተመኘን (ኧረ ፀሎትና ምህላም ያስፈልገዋል!) ግን በ2004 ምን መዓት ነው የወረደው? ብቻ በዚሁ በቃችሁ ይበለን! አሁን ወደ ዕለቱ ወጋችን ልመልሳችሁ፡፡በዛሬዋ የአዲስ…
Read 3654 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የቤተመንግስቱ በር ተከፈተልን፤ የመንግስት ልብስ? ዘንድሮ አሪፍ ዓመት አልነበረም፡፡ ታላላቆቻችንን በሞት የነጠቀንና ህዝቡንም የሀዘን ማቅ ያለበሰ ክፉ ዓመት ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ የጠ/ሚኒስትሩ ድንገተኛ ህልፈት እጅግ አስደንጋጭና ልብን የሚሰብር ነበር፡፡ ለዚህም ነው አገር ሙሉ ህዝብ በሀዘን የሰነበተውና የአገሪቱ ባንዲራ ዝቅ ብሎ…
Read 3533 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 01 September 2012 10:36
“እኔ ስሰራ ስሰራ ደከመኝና ተኛሁ፡፡ እናንተስ?” ሰውየውና ፖለቲከኛው መለስ ለየቅል ናቸው!
Written by ኤሊያስ
ባለፈው ሳምንት የፖለቲካ ወጌ ልገልጽላችሁ እንደሞከርኩት ይሄ ህዝብ ደስ የሚል ህዝብ ነው፡፡ ደስ የሚል ብቻ ሳይሆን ጨዋም ህዝብ ነው፡፡ ታላቅ ህዝብ፡፡ (ለመሪው ክብር የሚሰጥ ነው ያለው ገጣሚው) በብዙ የአፍሪካ አገራት መሪ ሲሞት የሚፈጠረውን ምስቅልቅልና ትርምስ እናውቅ የለ…እዚህ ግን ሀዘንና ለቅሶ…
Read 4034 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 01 September 2012 10:31
ሰው ካልሞተ አይመሰገንም! (የአበሻ ተረት) “እረፍት ምን እንደሆነ አላውቅም፤ ናፍቆኛል” (ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ) ይሄ ጨዋ ህዝብ ዳቦም ዲሞክራሲም ሊጠግብ ይገባል!
Written by ኤሊያስ
የክቡር ጠ/ሚኒስትሩን ህልፈተ - ህይወት የሰማሁት ማክሰኞ ጠዋት በኢቴቪ ነበር - ሦስት ዓመት ተኩል ከሆነውህ ልጄ ጋር፡፡ ለወትሮው ኢቴቪ ሲከፈት “ዜና አልፈልግም” እያለ (ዜና ለልጅ አይሆንማ!) ወደ ዲሽ እንዲለወጥለትና በአረብኛ የሚቀርበው የህፃናት ፕሮግራም እንዲከፈትለት የሚወተውተኝ ልጄ፤ በዚህ ዕለት እንደኔው ህልፈተ-ዜናውን…
Read 4681 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 18 August 2012 13:02
በመልካም አስተዳደር ወርቁ ቢቀር ነሐሱ የታለ? የኢህአዴግ ፔስሜከሮች ተቃዋሚዎች ናቸው (አልተጠቀመባቸውም!) አትሌቶቻችን ወርቆች ናቸው! መንግስታችንስ?
Written by
ከዓመታት በአንዱ ዓለምአቀፍ ኦሎምፒክ ላይ ነው አሉ፡፡ ኢሕአዴግ በዲሞክራሲያዊ አሠራርና ባህል የዳበረ ልምድ አላቸው እያለ አንዳንድ ክፉ ክፉ ሕጐችን ከሚቀዳባቸው አገራት አንዷ ናት፡፡ ይቺ አገር (ህንድ ትባላለች) በዲሞክራሲ የዳበረ ባህልና ልምድ ይኑራት እንጂ በአትሌቲክስ የዳበረ ባህልና ልምድ የላትም አሉ፡፡ መንግስቷ…
Read 3819 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ