ፖለቲካ በፈገግታ
.ያለ ዕዳው ዘማች.. ለምን ይሆናል? ባለፈው ሳምንት በመጠኑ ያስቃኘኋችሁን የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት የዶ/ር ነጋሦን መጽሐፍ አንብባችሁት ከሆነ እሰየው! ለማንኛውም ግን የዛሬ ወጌን ከመጽሐፉ ባገኘሁት አስደማሚ ወግ ልጀምር አስቤአለሁ፡፡ዶ/ር ነጋሦ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት፤ አባታቸው ዓይነ ስውሩ ቄስ ጊዳዳ…
Read 3534 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
በኮረኮንች በአባጣ ጎርባጣ የተሞላው የፖለቲካ መንገድ ከቤቴ ልወጣ ስል ትጥቅና ስንቄን በቅጡ ማሟላቴን አረጋገጥኩ፡፡ መቅረፀ ድምና ማስታወሻ ደብተር ከጥሩ ብዕር ጋር ይዣለሁ፡፡ የአንድ የፕሬስ ጋዜጠኛ ዋነኛ መሳሪያዎቹ እኒሁ ናቸው፡፡ የምሄደው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ አዳራሽ የሚያካሂዱትን ሁሉን አቀፍ…
Read 3485 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
..ነቄ ተቃዋሚ.. መጠላለፍ የፋራ ነው ይላል. . . የፕሮግራማቸው መመሪያ “positive thinking” ነው. . . ተቃውሞው ዕውቀትና ሥልጣኔ ተኮር ነው. . . ተቃውሞው ዕውቀትና ሥልጣኔ ተኮር ነው. . . እንደተለመደው ፖለቲካዊ ወጋችንን በቀልድ እንጀምረዋ( በነገራችን ላይ አንዳንድ ቀልዶች የሰማችኋቸው ቢሆኑ…
Read 4063 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ