Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ፖለቲካ በፈገግታ

Rate this item
(0 votes)
ሟች፡- እ-ፎ-ይ ተገላልኩ ብሎ ነው የሳቀው ፈረሱ፡፡ የሞት ሎተሪ ወጣለት፤ የሞት ዲቪ. . . ፈነዘጠ፡፡ ከእንግዲህ የኑሮ ውድነት. . . ስቃይ. . . ጦም ማደር ብሎ ነገር እሱንእይመለከተውም፡፡ ፡፡ ፡፡ ከራሚ ይጭነቀው፡፡ ሞት የቀረ መስሎት ተስፋ ቆርጦ ነበር፤ . .…
Saturday, 06 August 2011 15:26

ኢህአዴግ በቀኝ ነው በግራ?

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴትይዟችኋልክረምቱ?ብርዱመቼምእንደኑሮውድነቱበየዕለቱእያመረረነው አይደል...አንዳንድ የሸገርሴትእህቶቻችንንአለባበስየተመለከተግንጊዜውየብርድሳይሆንእልምያለየሙቀትወቅት ሊመስለው ይችላል፡፡ ወዳጅ አገር ቻይናስ ምን ብንበድላት ነው በክረምት ስስ ታይቶችን አምጥታ የዘረገፈችልን? ወይስ ታይቶቹ ..ብርድ ፕሩፍ.. (ብርድ ተከላካይ) ናቸው? እኔማ ምን አሰብኩ መሰላችሁ... አሰብኩ ሳይሆን አሳሰበኝ ኢህአዴግ ወጪ ወራጁ ሁሉ ግብርና ቫት ካልከፈለ በሚል ..ሰፍ.. ባለበት…
Rate this item
(0 votes)
የኢቲቪ ጋዜጠኛ - ፈረሱ ለምን እንደሳቀ ምንም የሚያጠያይቅ ነገር አይደለም፡፡ ድልን በድል ላይ እየተቀዳጀ በሚዲያ ካፑን ለመውሰድ ወደ ፍፃሜው ጨዋታ ስላለፈ ነው፡፡ እነ ፍቅር ይልቃል እነ ሰኢድን የያዘ ቡድን በጋዜጠኝነት ብቻ ሳይሆን በእግር ኳሱም አሸናፊ እንደሚሆን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
Sunday, 31 July 2011 13:33

መንግሥት

Written by
Rate this item
(0 votes)
.ያለ ዕዳው ዘማች.. ለምን ይሆናል? ባለፈው ሳምንት በመጠኑ ያስቃኘኋችሁን የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት የዶ/ር ነጋሦን መጽሐፍ አንብባችሁት ከሆነ እሰየው! ለማንኛውም ግን የዛሬ ወጌን ከመጽሐፉ ባገኘሁት አስደማሚ ወግ ልጀምር አስቤአለሁ፡፡ዶ/ር ነጋሦ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት፤ አባታቸው ዓይነ ስውሩ ቄስ ጊዳዳ…
Rate this item
(0 votes)
በኮረኮንች በአባጣ ጎርባጣ የተሞላው የፖለቲካ መንገድ ከቤቴ ልወጣ ስል ትጥቅና ስንቄን በቅጡ ማሟላቴን አረጋገጥኩ፡፡ መቅረፀ ድምና ማስታወሻ ደብተር ከጥሩ ብዕር ጋር ይዣለሁ፡፡ የአንድ የፕሬስ ጋዜጠኛ ዋነኛ መሳሪያዎቹ እኒሁ ናቸው፡፡ የምሄደው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ አዳራሽ የሚያካሂዱትን ሁሉን አቀፍ…
Rate this item
(1 Vote)
..ነቄ ተቃዋሚ.. መጠላለፍ የፋራ ነው ይላል. . . የፕሮግራማቸው መመሪያ “positive thinking” ነው. . . ተቃውሞው ዕውቀትና ሥልጣኔ ተኮር ነው. . . ተቃውሞው ዕውቀትና ሥልጣኔ ተኮር ነው. . . እንደተለመደው ፖለቲካዊ ወጋችንን በቀልድ እንጀምረዋ( በነገራችን ላይ አንዳንድ ቀልዶች የሰማችኋቸው ቢሆኑ…
Page 40 of 40